Posts

ሲዳማ፦ ሕዝብና ባሕሉ ዳግም እትም በኣማዞን ድረገጽ በመሽጥ ላይ ነው

Image
ሲዳማ፦ ሕዝብና ባሕሉ  ዳግም እትም  በኣማዞን    ድረገጽ  በመሽጥ ላይ ነው በሲዳማ ህዝብ እና ባህል ላይ የመጀመሪያው እና ብቸኛውን መጽሃፍ በኣማርኛ ቋንቋ በመጻፍ እና በማሳተማቸው የሚታወቁት ካላ ቤታና ሆጤሶ፤ የመጀመሪያውን እትም ሲያሳትሙ በጊዜው በኢትዮጵያ ውስጥ የነበረው መንግስት ይከተለው በነበረው ሰንሶርሽፕ( censorship ) ተቆርጠው እንድወጡ የተደረጉትን መረጃዎችን ጨምሮ በኣዲስ መልክ ያዘጋጁትን ዳግም እትም በታዋቂው ኣማዞን ድረገጽ ላይ ለገበያ ኣቅርበዋል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ሲዳማውያን እና የሲዳማ ወዳጆች መጽሃፉን በመግዛት ከፖለቲካ ኣመለካከታዊ ኣድሎ ነጻ የሆነውን እውነተኛ የብሄሩን ታሪክ እንዲያነቡ ይጋብዛል።  Sidama, People and Culture(Amharic Edition)   (Amharic)   Paperback   Product Details Paperback:  304 pages Publisher:  Book Empire; 2nd edition (2013) Language:  Amharic ISBN-10:  9090932186 ISBN-13:  978-9090932187 Product Dimensions:  8.1 x 5.7 x 0.6 inches Shipping Weight:  3 pounds Average Customer Review:   Be the first to review this item Amazon Best Sellers Rank:  #6,528,434 in Books ( See Top 100 in Books )   መጽሃፉን ለመግዛት እዚህ ላይ ይጫኑ

ዊኪሊክስ ስለ ሲዳማ ከጻፏቸው መካከል

Image
PRODUCTION ON FOOD SECURITY IN SNNP REGION ------- Summary ------- 1. Late, uneven, and generally poor 2008 seasonal rains resulted in poor coffee production and expected decreases in sweet potato cultivation, negatively affecting food security in eastern Southern Nations, Nationalities, and Peoples (SNNP) Region. Humanitarian agencies expect food insecurity in coffee-producing and sweet potato- dependent areas of SNNP Region to continue until the usual green maize harvest in June, negatively affecting more than 600,000 individuals in coffee- producing areas in the coming months. 2. In response, USAID's Office of U.S. Foreign Disaster Assistance (USAID/OFDA) and USAID/Ethiopia continue to provide assistance through non- governmental organization (NGO) partners and report on humanitarian conditions. In Sidama and Wolayta zones, the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia multi-donor Productive Safety Net Program (PSNP) protects a

ዛሬ ሲዳማ ቡና ከ መብራት ኃይል በኣዲስ ኣበባ፤ ሃዋሳ ከነማ ከሙገር ስሚንቶ በሃዋሳ ይጫዋታሉ

Image
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) 21ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በተለያዩ ጨዋታዎች ይቀጥላል።  በዚህም መሰረት በዛሬው ዕለት  በ9 ሰዓት  መብራት ሃይል ከሲዳማ ቡና በአበበ በቂላ ስታዲየም ሲጋጠሙ ፥  ደደቢት ከዳሸን ቢራ ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሀረር ቢራ በተመሳሳይ ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ። በክልል ጨዋታዎችም ሃዋሳ ላይ  ሀዋሳ ከነማ ከሙገር ስሚንቶ እንዲሁም  ወላይታ ዲቻ ከአርባምንጭ ከነማ ይገናኛሉ። አምስት ጨዋታዎች ብቻ በሚቀሩት ሻምፕዮናው ፥ የሊጉን ዋነጫ ለማንሳት ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ ነጥብ ብቻ ያስፈልገዋል።

ሲኣን የዛሬ 12 ኣመት በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች በኣደባባይ በግፍ የተገደሉት ንጽሃን ሲዳማውያን በሰላማዊ ስልፍ ለማሰብ ያቀረበውን ጥያቄ እንደማይቀበሉ የሲዳማ ዞን እና የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ኣስታወቁ

Image
የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ በኣዲስቷ ሲዳማ ታሪክ ልዩ ቦታ ያለውን የሎቄ ሰማዕታት ቀን በሃዋሳ ከተማ ግንቦት ቀን 16 በሰላማዊ ስልፍ እና በሌሎች በተለያዩ ዝግጅቶች ኣስቦ ለመዋል የዝግጅት ኮሚቴ ኣቋቁሞ ወደ ስራ መግባቱ የሚታወስ ሲሆን፤ የዝግጅቱ ኣንድ ኣካል የሆነው እና በሃዋሳ ከተማ ለማድረግ የታቀደው ሰላማዊ ሰልፍ በከተማው ኣስተዳደር ተቀባይነት በማጣቱ የተነሳ ላይካሄድ ይችላል ተብሏል። የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደርን የኣገሪቱ ወቅታዊ እና መሰረታዊ ችግሮች በሰላማዊ እና ዴምክራሲያዊ ኣግባብ እንዲፈታ መንግስትን በሰላማዊ ስልፍ ለመጠየቅ የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ በጽሁፍ ያቀረበለትን ጥያቄ የጸጥታ ኃይል እጥረት ኣለብኝ በምል ምክንያት እንደማይቀበለው ለሲኣን በጻፈው ደብዳቤ ኣስታውቋል። ለተጨማሪ መረጃ የከተማ ኣስተዳደሩን እና የሲዳማ ዞን ኣስተዳደር  የደብዳቤ ምላሽ ከታች ያንቡ  

Tourism for Growth Wondo Genet Tourist Attraction Sight

Image
ወንዶ ገነት የሲዳማ ገነት! Photo @  Panoramio.com ደሳለኝ ሌዳሞ ኣስጎበኚ