Posts

በjazz ሙዝቃ ስሙ እየገነነ ያለው የሃዋሳው ልጅ፦ ዮሃንስ ጦና

Image
A native of Ethiopia and now a veteran of the local jazz and gospel scene, bassist Yohannes Tona is featured on the next Jazz at Studio Z ("Made in Abyssinia") on May 10th. His trio (Geoff LeCrone on guitar, Shai Hayo on percussion) will present an open, free workshop at 6 pm, followed by the concert ($10 admission) at 7 pm, both in the Studio Z performance space on the second floor of the Northwestern Building in St. Paul's Lowertown. Yohannes Tona  grew up in Awassa in southern Ethiopia, the son of a church organist (father) and vocalist (mother). Studying guitar and then bass in his homeland, he attended Yared, Ethiopia’s lone music school, at sixteen. Yohannes moved on to music studies in the capitol city of Addis, then emigrated in the late 1990s to the U.S. to study at the Berklee College of Music. A few yeas later he was recruited to serve as music director for the Ethiopian Church in Minneapolis. Here he has played with the Grammy-nominated Excelsior Choir ,

በኣሜሪካን ኣልቪን ኣልለይ የዳንስ ትያቴር ተወዳጅነትን እያገኘ ያለው Awassa Astrige/Ostrich ጀማሪ ማነው?

Image
በALVIN AILEY AMERICAN DANCE THEATER ከጊዜ ወደ ጊዜ ተወዳጅነትን እየተጎናጸፈ ያለው ኣዋሳ ኦስትሪች የኣዋሳ ሰጎን የዳንስ ትያቲር ማነው? ጥቂት ሰለ ትያቲሩ ባለቤት ከታች ያንቡ፦ Awassa Astrige/Ostrich (1932)  (Company Premiere – 2014)  Choreography by Asadata Dafora  Recreated by Charles Moore  Restaged by Ella Thompson-Moore  Music by Carl Riley  Costumes by Catti  Lighting Design by Craig Miller  Sierra Leone-born choreographer Asadata Dafora blended his vision of a traditional African dance with Western staging  in Awassa Astrige/Ostrich. This groundbreaking 1932 solo, set to Carl Riley’s score of African drumming and flute,  was one of the first modern dance compositions to fuse African movements with Western staging. With arms flapping like  wings, torso rippling and head held high, a warrior is transformed into the proud, powerful ostrich — the king of birds.  “After the audience buzz died down and the lights dimmed, you heard the slow beat of an African drum for Asadata  Dafora’s Awassa Astrige/Ostrich

የባህል ስፖርቶች ውድድር ነገ በሃዋሳ ይጀመራል፤ መልካም እድል ለሲዴ ተወዳዳሪዎች!

Image
ፎቶ ከ https://www.google.com.pe/url?sa=i&rct=j&q=&esrc=s&source=images&cd=&cad=rja&uact=8&docid=BrtdZFEjwpXJaM&tbnid=T_rvmxNsoecT6M:&ved=0CAQQjB0&url=http%3A%2F%2Fwww.skyscrapercity.com%2Fshowthread.php%3Ft%3D849248%26page%3D4&ei=CGh3U-fqB-irsQTVpICIAg&bvm=bv.66917471,d.aWw&psig=AFQjCNGDgRaNwr-ojorHu46ItlwzfrDbIw&ust=1400420733937651 አዲስ አበባ ግንቦት 9/2006 12ኛው የመላው ኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል ነገ በሃዋሳ ይጀመራል። የኢትዮጵያ የባህል ስፖርት ፌዴሬሽን እንዳስታወቀው ውድድሩ ከነገ ግንቦት 10 ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 20 ቀን 2006 ዓም ድረስ ይካሄዳል። የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ከበደ ደስታ እንደተናገሩት በውድድሩ አዲስ አበባና ድሬዳዋን ጨምሮ ሁሉም ክልሎች በዘጠኝ የውድድር አይነቶች ይሳተፋሉ። የባህል ስፖርት ውድድሩ አርሶና አርብቶ አደሩን ጨምሮ በርካታ የህብረተሰብ ከፍል የሚሳተፍበት ይሆናል። ዝግጅቱ በተሳካ ሁኔታ ተጀምሮ እንዲፈጸም ፌዴሬሽኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል። ለ10 ቀናት በሚቆየው በዚህ ውድድርና ፌስቲቫል ላይ ከአንድ ሺህ በላይ ስፖርተኞች ይሳተፋሉ። በየክልሎቹ የሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች የባህል፣ የቋንቋና የታሪክ ልውውጥ እንደሚያደርጉም ይጠበቃል። የደቡብ ክልል ስፖርት ኮሚሽነር አቶ መዘረዲን ሁሴን በበኩላቸው በሀዋሳ በሚካሄደው የባህል ስፖርቶች ውድ

ሲኣን/ መድረክ በኣዲስቷ ሲዳማ ታሪክ ልዩ ቦታ ያለው የሎቄ ሰማዕታት ቀን በኣዲስ ኣበባ እና ሃዋሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ለማሰብ መዘጋጀቱ ተሰማ

Image
የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ / መድረክ በኣዲስቷ ሲዳማ ታሪክ ልዩ ቦታ ያለው 12 ኛውን የሎቄ ሰማዕታት ቀን በኣዲስ ኣበባ እና በሃዋሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ለማሰብ መዘጋጀቱ ታውቋል። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሳ እንደዘገበው፤ የሲዳማ ልዑላዊ ግዛት መደፈርን በተቃዎሙ እና የመልካም ኣስተዳደር ጥያቄን ባነገቡ ንጽሃን ሲዳማውያን ላይ ከ 12 ኣመታት በፊት ግንቦት ቀን 16 የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች በግፍ በፈጸሙት የጅምላ ግዲያ ህይወታቸውን ያጡትን የሲዳማ ሰማዕታትን ለማሰብ ዝግጅት በማድረግ ላይ ነው። የመታሰቢያው ሰነስርኣቱ በኣገር ኣቀፍ ደረጃ እና በሃዋሳ ከተማ ለማካሄድ የታሰበ ሲሆን፤ ግንቦት 16 በኣዲስ ኣበባ ከተማ በኣንድነት ለዲሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ / መድረክ ኣዘጋጅነት በተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ሲኣን በተወካዮቹ ኣማከይነት በሰልፉ ላይ በመገኘት የሎቄ ጥቃት ሰለባዎችን እንደሚያስታውስ ታውቋል። ከዚህም በተጨማር የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ በእለቱ ማለትም ግንቦት ቀን 16 በሃዋሳ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ የከተማዋን ኣስተዳደር በጽሁፍ የጠየቀ ሲሆን፤ የከተማ ኣስተዳደሩን ምላሽ በመጠባበቅ ላይ መሆኑ ዘጋባው ያመለክታል። የሎቄ ሰማዕታት ቀን በኣዲስቷ ሲዳማ ታሪክ ካለው ፋይዳ የተነሳ እለቱን በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ሁኔታ ለማክበር የሲኣን ኣመራሮች መወሰናቸውን ተከትሎ፤ የዝግጅቱ ኣስተባባር ኮሚቴዎች ተመርጠው ወደ ስራ መግባታቸውን ጥቻ ወራና ዘግቧል። 

በአዲስ አበባ ሊካሄድ የነበረው የምስራቅ አፍሪካ የታዳጊዎች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሰረዘ

አዲስ አበባ ግንቦት 08/2006 በመጪው ቅዳሜና እሁድ በአዲስ አበባ ሊካሄድ የነበረው የምስራቅ አፍሪካ የታዳጊዎች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሰረዘ። ውድድሩ መቼ እንደሚካሄድ በቀጣይ እንደሚያሳውቅ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ገልጿል። ውድድሩ የተሰረዘው ተወዳዳሪዎች በቦትስዋና ጋቦሮኒ ለሚካሄደው የወጣቶች ሻምፒዮና ዝግጅት ለማድረግ ጊዜው እንዲቀየር በመጠየቃቸው ነው። የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ዱቤ ጂሎ እንደገለጹት የምግብ እና የመጠለያ ወጪ በአዘጋጅ ሀገር፣ የትራንስፖርት ትኬት ወጪ ደግሞ በራሳቸው ይሸፈናል። ተሳታፊዎቹም በውድድሮች መደራረብና የበጀት እጥረት አጋጥሞናል የሚል ምክንያት ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አቅርበዋል፡፡  አትሌቶቹ ቦትስዋና ለሚካሄደው የወጣቶች ሻምፒዮና ውድድር በመመረጣቸው የሰው ሀይል እጥረት እንዳጋጠማቸውም ገልፀዋል፡፡ ሻምፒዮናው በሩጫ፣ በውርወራና ዝላይ ሁሉንም የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ሲያሳትፍ በተለይም በሩጫው ዘርፍ ኢትዮጵያ እና ኬኒያ ትልቅ ግምት ይሰጣቸዋል፡፡ ምንጭ