Posts

በዛሬው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የሲዳማ ክለቦች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 22፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ )  የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በተለያዩ  ጨዋታዎች በዛሬው እለት ቀጥሏል። በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች ፥  የሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ አስራ አንደኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ከመብራት ሀይል በ9 ሰዓት ተገናኝቶ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት ረቷል። በተመሳሳይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲዳማ ቡና 11 ከ 30 ላይ ተገናኝተው  ፥ ጨዋታው በሲዳማ ቡና 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል። ። በክልል ጨዋታዎች በደቡብ ደርቢ ሀዋሳ ከነማ አርባ ምንጭ ከነማን ፣ ቦዲቲ ላይ ወላይታ ዲቻ ኢትዮጵያ ቡናን በተመሳሳይ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት  መርታት ችለዋል። ደደቢት በበኩሉ በአበበ በቂላ ስታዲየም በወራጅ ቀጠና ላይ የሚገኘውን ሀረር ከተማን  በ10 ሰዓት አስተናግዶ 1 ለ 1 ተለያይቷል።

ለመሬት ኣስተዳደር ጠቀሜታ ኣለው የተባሌለት የሃዋሳ ከተማ ካርታ በቅርቡ ይጠናቀቃል

በአገሪቱ ለሚገኙ 23 ዋና ዋና ከተሞች የተዘጋጀው ካርታ በሚቀጥለው ወር ይጠናቀቃል አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 21 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ .) በአገሪቱ ለሚገኙ 23 ዋና ዋና ከተሞች እየተሰራ ያለው መሰረታዊ ካርታ በሚቀጥለው ወር መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ ካርታ ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሱልጣን መሃመድ ዛሬ የኤጀንሲው 60ኛ አመት የምስረታ በዓል በተከበረበት ወቅት እንደተናገሩት ፥ ካርታ ከሚሰራላቸው 23 ከተሞች ውስጥ ባህርዳር ፣ መቀሌ ፣ አዳማ፣ አዋሳ ፣ ዲላ፣ ሆሳእና፣ ቢሾፍቱ፣ አሰላ፣ ሀረር ፣ ደሴና ጎንደር ይገኙበታል። ከእነዚህ 23 ከተሞች በተጨማሪ የ68 አነስተኛ ከተሞች መሰረታዊ ካርታ በመሰራት ላይ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል። ይህ የካርታ ስራ ፕሮጀክት በ30 ሚሊዮን ብር ወጪ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ፣ የከተማ ልማት ቤቶች ኤጀንሲ ሚኒስቴር እንዲሁም በካርታ ስራ ኤጀንሲ የተሰራ ሲሆን ፥ ይህም በአገር አቅም የተሰራ የመጀመሪያ ፕሮጀክት ያደርገዋል። የከተሞቹ ካርታ ሥራ ሲያልቅ የሌሎች እንደሚጀመር የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ ፥ በቀጣይ አመታት ሀገሪቱ ዘመናዊ የመሬት አስተዳደር እንደሚኖራት ተናግረዋል። ካርታዎች በሳተላይት፣ በአየር ፎቶግራፍ እንዲሁም በምድር ቅየሳ የሚሰሩ ሲሆን የከተሞቹ ካርታ በአየር ፎቶግራፍ በከፍተኛ ጥራት የተሰሩ መሆናቸውም ተመልክቷል። በተያያዘ የኤጀንሲው 60ኛ አመት ምስረታ በአል ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በፓናል ውይይት፣ በኤግዚቪሽን፣ በሙዚየም ምረቃና በሌሎች ዝግጅቶች ''አስተማማኝ የጂኦ ስፓሽያን መረጃ ለዘላቂ ልማት'' በሚል መሪ ቃል ይከበራል። በዛሬው ዕለትም የተቋሙን የ60 ዓመታትን ጉዞ የሚዘክር ሙዚ

Sera: Traditionalism or Living Democratic Values? A Case Study of the Sidama in Southern Ethiopia

Image
Sera: Traditionalism or Living Democratic Values? A Case Study of the Sidama in Southern Ethiopia Ø yvind Aadland Read more @ http://books.google.com.pe/books?hl=en&lr=&id=fYiPXWEg6PgC&oi=fnd&pg=PA5&dq=sidama+development+research&ots=oBqXkJqtsc&sig=ZjZ94ssyNFCmV6ImZZjBLTB-E6w#v=onepage&q&f=false

What is the United States position in regards to human rights, democracy, as well as press freedom in Ethiopia?

Image
State Department Daily Briefing regarding Secretary Kerry’s visit to Ethiopia State Department Daily Briefing regarding Secretary Kerry’s visit to Ethiopia QUESTION: I have a question regarding Secretary Kerry’s to visit Ethiopia. MS. PSAKI: Sure. QUESTION: And according to the U.S. Department of – press release, Secretary Kerry will meet Prime Minister Hailemariam Desalegn and Foreign Minister Tedros Adhanom to discuss efforts to advance peace and democracy in the region, especially in Ethiopia. MS. PSAKI: Mm-hmm. QUESTION: My question is: What is the United States position in regards to human rights, democracy, as well as press freedom in Ethiopia? And also, if you hear recently there is a report all over the internet that there are six bloggers and three journalists that are arrested ahead of Secretary visit to Ethiopia. Could you have some comment regarding this? MS. PSAKI: Sure, I can. We are aware that six independent bloggers and three independent journalists w

3 Big Questions for John Kerry’s Ethiopia trip

 By Admasu Belay #3. Will you stand with our activists and journalists in prison to promote democracy in Ethiopia? US Secretary of State John Kerry is expected to make a visit to Ethiopia next week. All of us Ethiopians worldwide are hoping such a trip will not reward and not give legitimacy to the TPLF one-party dictatorship.  But this visit can also be a good opportunity for the voice of the people to be heard. Dear US Secretary of State John Kerry, as taxpaying American citizens & residents as well as citizens of the free world, we Ethiopians worldwide urge you to address the following three important questions during your trip to Ethiopia. #1. Will US continue to support the apartheid system and ethnic cleansing in Ethiopia? After the South Africa apartheid regime ended, America said never again! But today the US has been silent while the TPLF regime practices ethnic segregation in Ethiopia. The US embassy in Addis Ababa comments about democracy but never abo