Posts

የመላው ደቡብ ክልል ስፖርቶች ውድድር በሲዳማ ዞን አሸናፊነት ተጠናቀቀ

Image
አርባምንጭ የካቲት 23/2006 በደቡብ ክልል በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን የስፖርቱን መስክ ከሌሎች የልማት ፕሮግራሞች ጋር አቀናጅቶ በማስኬድ ውጤታማ ስራ መከናወኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዳሴ ዳልኬ ገለጹ። ባለፉት 2 ሳምንታት በአርባምንጭ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የመላው ደቡብ ክልል የልዩ ልዩ ስፖርቶች ውድድር በሲዳማ ዞን አጠቃላይ አሸናፊነት ትናንት ተጠናቋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና የስፖርት ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ዳሴ ዳልኬ በስፖርት ውድድሩ ማጠቃለያ ላይ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን በስፖርቱ መስክ ባስቀመጣቸው ግቦች መሰረት ስኬታማ ውጤቶች አስመዝግቧል፡፡ በእግር ኳስ በአገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ተተኪ ስፖርተኞች ለማፍራት የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡ ስፖርት የአምራቹን ኃይል የአካል ብቃት ለማጎልበትና ጤንነቱን ለመጠበቅ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው የገልጹት ርዕስ መስተዳድሩ  የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ባህል ልውውጥ በማሳደግና ገጽታን በመገንባት የክልሉን ብሎም የሀገሪቱን ህዳሴ ለማረጋገጥ እንደሚያግዝም ተናግረዋል፡፡ ዘርፉ ለሁለንተናዊ ልማትና እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው በመሆኑ ይበልጥ ለማጠናከር በየደረጃው የሚገኘው አመራር የስፖርት ቤተሰቦችን በማቀናጀት ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራም አሳስበዋል። የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ መዝርድን ሁሴን በበኩላቸው ላለፉት 2 ሳምንታት በተለያዩ ድማቅ ስነስርዓቶች ታጅቦ ሲካሄድ የቆየው የመላው ደቡብ ስፖርቶች ውድድር ተተኪ ስፖርተኞችን ለይቶ ለማዘጋጀት ማስቻሉን ገልጸዋል። በውድድሩ ሀዋሳ ከተማን ጨምሮ ከ14 ዞኖችና ከ4

ችግር ፈጥረዋል የተባሉ ስድስት የቡና ነጋዴዎች ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው

- በተጭበረበረ ሰነድ የተላከ ቡና የተሸጠበት ዶላር የደረሰበት እየተመረመረ ነው በቡና የወጪ ንግድ አፈጻጸም ችግሮች ላይ ለመምከር በተጠራው ስብሰባ ላይ ስድስት ታዋቂ የቡና ላኪዎች የችግሩ መስንዔዎች ናቸው በሚል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው፡፡ ባለፈው ሐሙስ በንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔ ሰብሳቢነት በተካሄደው ስብሰባ 86 ከፍተኛ ቡና ላኪዎች ብሶት የተሞላበት ግልጽ ውይይት ማካሄዳቸውን ስብሰባውን የተካፈሉ ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ የቡና የወጪ ንግድ አፈጻጸም ደካማነት መንስዔ ናችው የተባሉት ስድስት ታዋቂ ቡና ላኪዎች በግልጽ ጣት እንደተቀሰረባቸውና በመጨረሻም ይቅርታ መጠየቃቸውን ምንጮች አስረድተዋል፡፡ ስድስቱ ቡና ላኪዎች ሙለጌ፣ ሆራ ትሬዲንግ፣ ትራኮን ትሬዲንግ፣ ከማል አብደላ ቡና ላኪ፣ ለገሰ ሸሪፍ ቡና ላኪና አልታ አግሪ ቢዝነስ ናቸው ተብሏል፡፡  እነዚህ ቡና ላኪዎች ላይ የቀረበው ቅሬታ ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ በውድ ዋጋ ቡና እየገዙ በዓለም ገበያ በርካሽ ይሸጣሉ የሚል ነው፡፡ እነዚህ ኩባንያዎች ይህንን የሚያደርጉት በውድ ገዝተው እየከሰሩ የሚሸጡት ከውጭ የሚመጣውን የውጭ ምንዛሪ ወደ አገር ውስጥ ለሚያስገቡ  ሸቀጣ ሸቀጦች እንዲጠቀሙበት ስለሚፈቀድ ነው ተብሏል፡፡ ነጋዴዎቹ በዚህ አካሄድ በቡናው ንግድ የከሰሩ ቢመስልም፣ ከውጭ በሚያስገቧቸው የተለያዩ ሸቀጣ ሸቀጦች እንደሚያካክሱ ተገልጿል፡፡ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ እነዚህን ጉዳዮች በስብሰባው ላይ ሲያነሱ ከቡና ላኪዎች ቅሬታ ቀርቦላቸዋል፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ስድስት ቡና ላኪዎች ቡና በውድ ዋጋ እየገዙ በርካሽ ሲሸጡ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በዚህም በርካታ የቡና ነጋዴዎች ትክክለኛ ዋጋ በጨረታ አቅርበው ማሸነፍ ባለመቻላቸው ለኪሳራ ተዳርገዋል፡፡ ነገር ግን መ

Wolassa Kumo, and the Independence Struggle for the Sidama Land

Image
By:  Muhammad Shamsaddin Megalommatis   Wolassa Kumo reveals details about the Loqqe massacre that, carried out by the Abyssinian tyrant Meles Zenawi, consists in sufficient reason for us to raise the issue of the criminally ignored by the materialistic and apathetic Western World Sidama Genocide.  We end this brief introduction by formulating an alarming warning for the devious international community our decayed times: when you focus on one, and forget numerous other genocides, more genocides will happen to you.  Supporting the Sidama Pledge for Independence today is not a matter of mere Humanism; it becomes an issue of instinctive self-defense against Evil. To read more

በሃዋሳ ከተማ የትምህርት ቤቶች የሳይንስና ፈጠራ ስራዎች አውደ ረኢ ተከፈተ

ሀዋሳ የካቲት 20/2006 ትምህርት ቤቶች የነገዎቹን ተመራማሪዎች፣ ሳይንቲስቶችና የልማት አርበኞች ማፍሪያ ስፍራዎች መሆናቸውን በተግባር እያሳዩ እንደሚገኙ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ገለጹ፡፡ ሁለተኛ ዙር የሃዋሰ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቤቶች የሳይንስና ፈጠራ ስራዎች አውደ ረኢ  " ትምህርት ቤቶች የፈጠራ ማዕከላት ይሆናሉ  "  በሚል መሪ ቃል ትናንት በሃዋሳ ከተማ ተከፍቷል፡፡ መንግስት ለሳይንስና ሂሳብ ትምህርቶች የሰጠው ትኩረት የፈጠራ ስራን ለማሳደግ  ከፍተኛ እገዛ እያደረገ መሆኑን የአውደ ረኢው ተሳታፊና የፈጠራ ባለቤት የሆኑ ተማሪዎች ገልፀዋል፡፡ የከተማው አስተዳደር  ምክትል ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት አስተዳደሩ ለትምህርት ልማት በሰጠው ልዩ ትኩረት አገልግሎቱን ለሁሉም ዜጎች በፍትሃዊነት ከማዳረስ አኳያ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በዚህም በከተማው የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከልማዳዊ አሰራር ተላቀው በተደራጀ መንገድ ሁሉንም  ባለድርሻ አካላት በተልዕኮ ዙሪያ በማሰለፍ የተማሪ ውጤትን ለመቀየር በሚያስችል የውድድር ሂደት ውስጥ  ተገብቷል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በከተማው ትምህርት ቤቶች የሚታዩት ሰፋፊ የፈጠራ ስራዎች የትምህርት ፖሊሲውና ፓኬጅ ትግበራ ውጤቶች መሆናቸውን ጠቁመው እነዚህ አበረታች ውጤቶች አጠናክሮ ለማስቀጠል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ጥረት ይጠይቃል ብለዋል፡፡ በተማሪዎች እየተሰሩና  ለህብረተሰቡ በአነስተኛ ዋጋ በጥራት የሚቀርቡ የፈጠራ ስራ ውጤቶች ሀገራችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ ለመድረስ ያስቀመጠችውን ግብ ማሳካት እንደሚትችል በተግባር እያሳየ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡ የከተማው አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ታዬ ቢሊሶ በበኩላቸው በከተማ

''የሲዳማ ብሄር ታሪክ እና ባህል'' በምል በሲዳማ ምሁራን በተጻፈ መጽሐፋ ላይ የቀረበ ዳሰሳ

Image
A Book Review: The History and Culture of Sidama Nation  (Unpublished) By: Kinkino K. Lagide (Feb, 2014) . Title-The History and Culture of the Sidama Nation (‘Yesidama Biher Tarikina Bahil’) Authors - Ambassador Markos Tekile (MA, PhD Candidate), W/ro Zinash Tsegay (MA.), Mr.Geremew Garje Dingato (MA), Mr. Desalegn Garsamo (MA),Mr Beyene Bada (MA).Editors- Mr. Surafel Galgalo (MA), Mr. Dillu Shaleqa (MA), Mr.Yohannes Latamo (LLB, MA). Advisory Team -Prof. Tesemma Ta’a (Department of History, AAU) and Dr. Gebre Yintiso ( Associate Prof. at the Department of Anthropology, AAU). Pulisher - Sidama Zone Culture, Tourism & Government Communication Affairs Department , Hawassa. Year of Publication - Feb. 2012 (Yekatit 2013 E.C). Number of Pages- 415 ( xiii +402 ). Abstract This review article considers two important issues: part one briefly discusses some preliminaryissues such as reviewing of lack of comprehensive critical scholarly stud