Posts

የኢትዮጵያ ኣየር መንገድ ኣውሮፕላን ስለ ጠለፈው የሃዋሳው ኬሮ ሰፈር ልጅ ምን ያውቃሉ?

Image
በተጠለፈው አውሮፕላን ውስጥ የነበረው ኢትዮጵያዊ እማኝነት “የተሳፋሪው ፍላጎት የሆነ መሬት ላይ ማረፍ ብቻ  ነበር” በሃዋሳ ከተማ በተለምዶ ኬሮ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተወልዶ ያደገው ወጣት ምህረቱ ገብሬ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በቀድሞው ሀዋሳ ኮምቦኒ የመጀመርያ ደረጃ ት/ቤት ነው የተከታተለው። የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና የመሰናዶ ትምህርቱንም በቅዱስ ዳንኤል ኮምቦኒ የሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ት/ቤት አጠናቋል። ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2001 ዓ.ም በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪውን ካገኘ በኋላም፤ እስከ 2004 ዓ.ም ድረስ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመምህርነት አገልግሏል፡፡ በመቀጠልም ነጻ የትምህርት ዕድል በማግኘት፣ ወደ ጣሊያን አምርቶ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቱን በመከታተል ላይ ይገኛል፡፡ በቅርቡ ለእረፍት ወደ አገሩ የመጣውና በሃዋሳ ቆይቶ ወደ ጣሊያን ለመመለስ አውሮፕላን የተሳፈረው ምህረቱ፣ ባለፈው ሰኞ በረዳት አብራሪው ተጠልፎ ጄኔቭ እንዲያርፍ በተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 767 አውሮፕላን ውስጥ ከነበሩት 200 ገደማ ተሳፋሪዎች ውስጥ አንዱ ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት በጣሊያን የሚገኘው ምህረቱ፣ የጠለፋውን አጋጣሚ በተመለከተ ጋዜጠኛ አንተነህ  ይግዛው በኢ-ሜይል ለላከለት ጥያቄዎች የሰጠውን ምላሽ  እንደሚከተለው አጠናቅረን አቅርበነዋል፡፡ የጉዞው አጀማመር ምን ይመስል ነበር? አርፍዶ ወደ አውሮፕላን ጣቢያ መምጣት የሚያደርሰውን ጣጣ ስለማውቀው፣ አውሮፕላኑ ከሚነሳበት 50 ደቂቃ ያህል ቀድሜ ነበር የተገኘሁት፡፡ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ማለት ነው፡፡ ያው ጉዞው ሲጀመር እንደሌላው ጊዜ ሁሉ ስርአቱን የጠበቀና ሰላማዊ ነበር።  አውሮፕላኑ ከበራራ ሰዓቱ ሰባት ደቂቃ ያህል ዘግይቶ ነበር የተነሳው። አውሮፕላኑ ውስጥ አ

ቅዱስ ጊዮርጊስና ሲዳማ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

Image
አዲስ አበባ የካቲት 12/2006 በኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ በ11ኛው ሳምንት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናከረ። ቅዱስ ጊዮርጊስ  ትናንት ጨዋታውን  ከሐዋሳ ከነማን ጋር አድርጎ  1ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፉ ከሌሎች ቡድኖች ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ይበልጥ እያሰፋ ነው። በኃይሉ አሰፋ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ብቸኛዋንና ለአሸናፊነት ያበቃቻቸውን ግብ አስቆጥሯል። ቅዱስ ጊዮርጊስ  ዘጠኝ ጨዋታዎችን አድርጎ በ 27 ነጥብ አንዱንም ሳይሸነፍ የሊጉን መሪነት እንደያዘ ነው። በሌላ በኩል  ሲዳማ ቡናና  ሙገር ሲሚንቶን በይርጋለም ላይ ባካሄዱት ጨዋታ ሲዳማ ቡና  2 ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።አሁን ላይ  ሲዳማ ቡና 9 ነጥቦች ያሉት ሲሆን ይህን  ጨዋታ በማሸነፉ  ከወራጅ ቀጠና ለመውጣት ችሏል። የቅዱስ ጊዮርጊሱ ኡመድ ኡክሪ በ9 ጨዋታዋች 9 ጎሎች በማስቆጠር የፕሪሚሪ ሊጉን የኮከብ ግብ አግቢነቱን እየመራ ይገኛል።

የሰሞኑ የሲዳማ ፖለቲካ ትኩሳት ወዴት ያመራ ይሁን

Image
ለተጨማሪ ንባብ የዘ ሐበሻ መጽሔት ድረ ገጽ ይመልከቱ ፦ http://www.zehabesha.com/tplfeprdfs-regime-once-again-plotting-to-cause-further-bloodshed-in-sidama-land/

Ethiopia Accused of Using Spyware Against Citizens Living Abroad

Image
Peter Heinlein Ethiopian refugee Tadesse Kersmo talks to the media at the London offices of Privacy International Monday, Feb. 17, 2014. February 20, 2014 WASHINGTON — Several Ethiopians living abroad are accusing their home government of using sophisticated computer spyware to hack into their computers and monitor their private communications. One Washington area man has filed a federal suit against the Ethiopian government, and another has filed a complaint with British police. The Ethiopian native, who is a U.S. citizen, charges that agents used a program called FinSpy to monitor his emails, Skype calls and his web browsing history. A suit filed in Federal District Court in Washington Tuesday asks that Ethiopia be named as being behind the cyber-attacks and pay damages of $10,000. The suit includes an affidavit asking that the plaintiff’s name be kept secret. Attorney Richard Martinez of the law firm Robins, Kaplan, Miller and Cirese helped to prepare the suit. Martinez

Big Tent: Ethiopia's Authoritarian Balancing Act

By Terrence Lyons When Meles Zenawi, Ethiopia’s leader of more than 20 years, died in August 2012, many anticipated significant and potentially destabilizing change. Past political transitions in Addis Ababa had been violent and settled at the barrel of the gun, so the precedents were worrisome. Meles’ eulogies emphasized his individual brilliance and his personal role in bringing development to the modern Ethiopian state. What would happen with the strongman gone? Could the strong and effective authoritarian developmental party-state engineered under Meles’ leadership sustain itself without him? Instead of instability, the ruling Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) quickly moved Deputy Prime Minister Hailemariam Dessalegn into the leadership spot without public drama or fuss. Meles’ Growth and Transformation Plan (GTP) remains the party’s guiding policy document, and key initiatives such as the Grand Renaissance Dam are moving forward steadily. Ethiopia was