Posts

የሲዳማ ልማት ማህበር ስም ነው እንጅ ምን ጠቅሟል ለሲዳማ፤ ማህበሩ የህዝብ እና የመንግስት ትኩረት ያሻዋል

Image
ለሲዳማ ህዝብ ልማት እና ብልጽግና ለማምጣት ታልሞ የተቋቋመው የሲዳማ ልማት ማህበር ከጊዜ ወደ ጊዜ የታለመለትን ግብ መምታቱ ቀርቶ በሁለት እግር ቆሞ መሄድ ኣልቻለም። ማህበሩ በዞኑ ውስጥ በልማት መስኩ ያለው ሚና እየቀጨጨ ከመምጣቱ በላይ በኣሁኑ ጊዜ ላለመፍረስ በመገዳገድ ላይ ይገኛል። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ሰለሲዳማ ልማት ማህበር የስራ እንቅስቃሴ ያጠናከረው ዘገባ እንደምያመለክተው፤ የሲዳማ ልማት ማህበር ያለውን የተወሰነ ገቢ በኣግባቡ ስብስቦና ኣደራጅቶ መስራት ኣልቻለም። ማህበሩ የሲዳማን ህዝብ ከማገልገል የጥቂት ባለስልጣናት ኣገልጋይ ሆኗል፤ ለዝርዝሩ ጥቻ ወራና፦ Sidaamu latishshu Maamari/ Sidama Development Association/ yinannihu xaa yannara su'mu callu no.Koneeti yinanniha mitto looso loosate wolqa dinosi. Noota jiro nafa ragunni amade hexo tuge/ planning and coordination/hilintinni dino. Lowo geeshsha maala'linanni coyi heeriro Wolaaitate Lophphote Maamari dagansa lowo gede kaa'le, teneeti yinannikki tirfe/ profit/giddora e''e, babbaxino loosu kaayyo wedellinsara kalaqe kuneeti xaa yannara Hawaasi katami giddo Monopolete qarqartora jawa darga adhdhe G+7 fooqe minara safiranni no.Ninkeri kayinni giddo noo loosaasinera nafa aganu damooza baata hooganno d

የሲዳማ ህዝብ የሃዋሳን ከተማ ማዕከል ያደረገ ክልላዊ መንግስት ለማቋቋም ያደረገው ትግል ታሪካዊ ዳራ

Image
ምንጭ፦ ፎቶ BBC (ቢቢስ)n  የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ  የሲዳማ ህዝብ የሃዋሳን ከተማ ማዕከል ያደረገ ክልላዊ መንግስት ለማቋቋም ያደረገው ትግል ታሪካዊ ዳራ በምል ርዕስ ስር ፦ በንጉስ ሃይለስላሴ ኣስተዳደር ሲዳማን ከሃዋሳ ከተማዋ ለማስወጣት የተወሰዱ እርምጃዎች፤ የሃዋሳ ከተማ መቆርቆርን ተከትሎ ወደ ከተማዋ በመንግስት እንድመጡ የተደረጉ ወላይታ እና ከንባታን  የመሳሰሉ ብሄሮች ሲዳማን ኃላቀር እና ያልተማረ ኣድርገው ይቆጥሯቸው እንደነበረ እና ከኣማራው ጋር በመተባበር ያግልሏቸው እንደነበረ የምገልጽ ከሐዌላ ሞቴ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ፤ የኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ኃይሎች በሰላማዊ ሰልፈኛ ሲዳማውያን ላይ የፈጸሙት ግድያን የተመለከተ የኣሚስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት፤ የሎቄውን ግዲያ ተከትሎ የሲዳማ ዞን ኣስተዳዳሪዎች እንደ ብሩ ባሌ እና ግርማ ጩሉቄ ከኣገር መሰደድ እና መታሰርን የተመለከተ፤ ኣቶ መለሰ ማሪሞ ሚና በሎቄው የሲዳማውያን ግዲያ ላይ፤ የሲዳማ ዞን ኣስተዳደር እና ኣመራር ክልል ይገባናል በማለት ያደረጉት ንቅናቄ እና ውሳኔ ፤ የኣቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ እና የኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ የሲዳማን ክልላዊ ኣስተዳደር ጥያቄ ለማፈን የተጫወቱት ሚና፤ የሲዳማ ዞን ምክር ቤት የክልል ጥያቄውን በሙሉ ድምጽ መደገፍ እና ከውሳኔው በኃላ በተደረገው ምርጫ በዞኑ ብቸኛ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ የሆነው የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ _ ሲኣን መሸነፍ፤ በሲዳማ የክልል ጥያቄ ላይ የወቅቱ የኣገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኣቶ መለስ ዜናዊ ጠልቃ መግባት፤ እና መሰላሰሉ ጉዳዮች ላይ ሰፍ ዘገባ በቅርቡ ይዞ ይቀባል፤ ይጠብቁን!! ለኣስተያዬቶቻችሁ የሚከተለውን ኣድራሻ ይጠቀሙ፦nomon

የቡና ኤክስፖርት ለሙስናና ብልሹ አሰራር ተጋልጧል

Image
የካቲት ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቡናን ኤክስፖርት ከማድረግ ጋር በተያያዘ በክትትልና ቁጥጥር፣ በመረጃ አያያዝ፣ ያለብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ቡናን ወደውጭ ኤክስፖርት ከማድረግ እና በሁሉም አካባቢ የቡና ድርጅቶችን መጋዘኖች ክምችት ቆጠራ በወቅቱ ባለማድረግ ላይ ክፍተቶች እንደሚስተዋሉ የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ያጠናው አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ ጥናቱ  ኤክስፖርት በማያደርጉ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ያለመውሰድ፣ በንግድ ፈቃድ ላይ የተጠናከረ ቁጥጥር ያለማድረግ እና በሕገወጥ የቡና ምርት ዝውውርና ግብይት ላይ የሚመለከታቸው አካላት ተቀናጅተው ያለመስራት በዘርፉ የሚታዩ ችግሮች መሆናቸውን ማመላከቱን ኮምሽኑ በድረገጹ ላይ ባሰፈረው ዜና ገልጿል፡፡ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ከምታገኝባቸው የግብርና ምርቶች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሰው የቡና ኤክስፖርት ሒደት ለሙስናና ብልሹ አሠራር ያለውን ተጋላጭነት አስመልክቶ በኮሚሽኑ የተካሔደው ጥናት ይፋ የሆነው ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት ሰሞኑን በግዮን ሆቴል ጥናቱን ለማዳበር በተከናወነ የምክክር ስብሰባ ላይ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ የተዘጋጀበት ዓላማ በዘርፉ ስለሚስተዋሉ የአሠራር ጉድለቶች ለሚመለከታቸው ክፍሎች ግልጽ ግንዛቤ ለማስያዝና ችግሮቹን በመቅረፍ ረገድ የተሻለ አሠራር በማመላከት የመፍትሔው አካል ሆነው የድርሻቸውን እንዲወጡ ለማስቻል እንዲሁም በክፍተቶቹ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ለመፍትሔው በጋራ ለመንቀሳቀስ ነው ተብሎአል፡፡ አገሪቱ ከቡና ኤክስፖርት የምታገኘው ገቢ በተለይ ባለፉት ሶስት ዓመታት ማሽቆልቆሉ የሚታወቅ ሲሆን ችግሩ ከዚህ ዓይነቱ ሙስናና ብልሹ አሰራር ጋር በቀጥታ ይያያዝ ፣አይያዝ የተገለጸ ነገር የለም፡፡ http://ethsat.co

Over 30 cooperatives are engaged in bamboo farming in Sidama

Image
African Bamboo Plc. Awarded US$ 1.75 million in USAID Grant USAID awarded a total grant of US$ 1.75 million to African Bamboo Plc, Fortune reported. One million dollars of the grant is for developing and testing a heating process to make industrial and commercial quality bamboo using biofuels from organic waste. The second grant, amounting to US$ 750,000 is said to help the Company prepare feasibility studies and market analyses to attract investment capital and to meet requirements for exports to the United States and the European Union, according to Fortune. African bamboo is among 475 organisations that applied for the USAID grant, which supports innovative projects integrating clean energy technology into the agriculture sectors of developing countries to improve production. African Bamboo is currently installing machinery at its bamboo production facility. The company is planning to produce bamboo panels for outdoor decking, construction and pre-fabricated bamboo house

የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሲዳማን ቋንቋ'' ሲዳሙ ኣፎ'' ለማሳደገ የሚያደርገው ጥረት የሚበረታታ ነው

Image
የሲዳማ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የሆነው የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በሲዳማ ባህል እና ቋንቋ ላይ የተለያዩ ጥናቶችን ከሚያደርጉ የኣገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ግንባር ቀደም ሲሆን፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሲዳማ ቋንቋ የትምህርት ክፍል ከፍቶ በማስተማር ላይ ነው። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና የዩኒቨርሲቲውን የሲዳማ ቋንቋ ዲፓርትመንት የስራ እንቅስቃሴ ቃኝቶ የላከልን ኣጭር ዘጋባ እንደሚያመለክተው፤ ዩኒቨርሲቲው የሲዳማን ቋንቋ ለማሳደግ የሚያደርገው ጥረት የምደነቅ ነው ነው። ሙሉ ዘጋባውን እንደምከተለው ኣቅርበነዋል፦ Hawaasi universite mitte yanna Debuubi university yinanni su'ma afidhdhe shiima diro keeshshitu gedensaanni Sidaamu daga kaajado xa'monni xa noo su'mira/ Hawassa university/ soorinoonni. Hakko barrinni kayise Hawaasi universite giddo sidaamu danchate yinanni millimillo assanni leellanno. Sidaanchu beetti/tto unversitete Gashshatenni kayise/Top position/ e''la mine feyaate geeshsha noo position duuchchu manni afirino. Lowo geeshsha danchaho yaa nafa hoongiro albinni woyyate yinanni deerinni Hawaasi unversite giddo sidaamu fooli roore gawwu yaanno. Rosu islanchimma lainohunni, Rosu islanchimma ba'a xaphoomu Tophiyu rosu poolise la