Posts

የቀድሞ የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስትር ካላ ሐርቃ ሐሮዬ በገበያ ውድድር ፖሊሲ እና ሕግ ላይ ያቀረቡት የምርምር ጽሑፍ

Image
ካላ ሐርቃ ሐሮዬ በኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ታሪክ የመጀመሪያው የሲዳማ ተወላጅ ሚኒስትር በመሆናቸው የምታወቁት የቀድሞው የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስትር ካላ ሃርቃ ሃሮዬ ከሰሯቸው የምርምር ስራዎች መካከል  COMPETITION POLICIES AND LAWS: Major Concepts and an Overview of Ethiopian Trade Practice Law በምል ርዕስ ያቀረቡትን የምርምር ስራቸውን እንድያነቡ ኣቅርበነዋል። የምርምር ስራውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ከልማድ ያልተላቀቁት የአቤቱታ ደንቦች

መኳንንት ከሕግ ትምህርት ቤት ተመርቆ ሲወጣ ግር ያለው ነገር የትምህርቱና የአተገባበሩ ልዩነት ነው፡፡ በአብዛኛው በንድፈ ሐሳብ አስተምህሮና ትንተና ላይ የሚተኮረው ትምህርቱ በተግባር ከሚታየው የፍርድ ቤት ነባራዊ ሁኔታ ጋር አልታረቅ ብሎት ተቸግሯል፡፡ ይህን ችግሩን ያባባሰው ደግሞ ከቤተሰቡ አንዱ የወራሽነት የምስክር ወረቀት ከፍርድ ቤት እንዲሰጠው በማሰብ አቤቱታውን እንዲያዘጋጅለት ሲጠየቀው ነው፡፡ አቤቱታውን አዘጋጅቶ ለቤተሰቡ አባል ቢሰጠውም በአንዱ ክልል ከሚገኘው የወረዳ ፍርድ ቤት የገጠመው ነገር ሌላ ነው፡፡ ቤተ ዘመዱ በፍርድ ቤቱ አቤቱታው በትክክል አለመጻፉን ተነግሮት በፍርድ ቤቱ ደጃፍ ከሚገኙት ራፖር ጸሐፊ ተጽፎ እንዲመጣ ተመከረ፡፡ ሰውዬውም የተባለውን ፈጽሞ አቤቱታው ተቀባይነት አግኝቶ የወራሽነት የምስክር ወረቀት አገኘ፡፡ የመኳንንትና የራፖር ጸሐፊው አቤቱታ ልዩነት ቀላል ነበር፡፡ የመኳንንት አቤቱታ ፍሬ ነገሩን በአጭር የሚገልጽ፣ የሕግና የማስረጃ ትንተና የሌለውና ግልጽ ዳኝነትን የሚጠይቅ ነበር፡፡ የራፖር ጸሐፊው አቤቱታ ግን ረዥም፣ ውስብስብ የሕግ ቃላትን የሚጠቀምና በብዙ የሕግ ድንጋጌ የተዘበዘበ ነበር፡፡ ይህን የተረዳው መኳንንት አምስት ዓመት የተማረበት የሕግ ትምህርት ሥልጠና የማይፈልግና በፍርድ ቤት ተግባራዊ ረብ የሌለው መስሎት ተከዘ፡፡ የተወሰኑ ዓመታትን በሕግ ሙያ አገልግሎት ካሳለፈ በኋላ ግን ለዘመናት የዳበረውን ልምድ መስበር አስቸጋሪ ስለመሰለው ራሱን በተወሰነ ደረጃ ከተለመደው አሠራር ጋር አቀራረበ፡፡ አሁን ለአቤቱታ ርዝመት ጭንቀት የለውም፣ የሕግ ድንጋጌዎችን በዓይነት ለመዘብዘብ፣ የሕግና የማስረጃ ትንታኔዎችን ለማግተልተል ቀዳሚ አይገኝለትም፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ፍርድ ቤቶች የአሠራር ማሻሻያ በማድረግ፣ የሬጅስትራርና

‹‹የተቃዋሚ ድርጅት አባል ሆኖ ከመንግሥት ሥራ ማግኘት ከባድ ነው››፦ በሲዳማም እውኔታው ከዚህ የተለየ ኣይደለም

Image
ፎቶ ኢትዮጵያን ሪፖርተር ጋዜጣ  ኢንጂነር ዘለቀ ረዲ የኮንስትራክሽን ሥራና የሆቴል ባለቤት ተወልደው ያደጉት በኦሮሚያ ክልል ጂማ ዞን ሊሙ ኮሳ ወረዳ ጋሉ አካባቢ ነው፡፡ ትምህርታቸውን በጂማ ዞን ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች ከተከታተሉ በኋላ በመምህርነት አገልግለዋል፡፡ ለዓመታት በጂማ ማዘጋጃ ቤት ከዚያም ባቱ (ዝዋይ) ከተማ በሚገኘው ሼሪ ኢትዮጵያ አበባ እርሻ ውስጥ በቴክኒካል ማኔጀርነት ሠርተዋል፡፡ ኢንጂነር ዘለቀ ረዲ በአሁኑ ወቅት የራሳቸውን የኮንስትራክሽን ኩባንያ አቋቁመውና በመቂ ከተማ  ሆቴል ከፍተው በመሥራት ላይ ይገኛሉ፡፡ ኢንጂነር ዘለቀ ከቢዝነስ ሥራቸው ውጭ በፖለቲካም ንቁ ተሳታሳፊ ናቸው፡፡ ሥራቸውን አስመልክቶ  ውድነህ ዘነበ  አነጋግሯቸዋል፡፡ ሪፖርተር:-  በሆቴልና በኮንስትራክሽን ሥራዎች ውስጥ ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ሥራዎች ውስጥ ሆቴሉ በምን ደረጃ እንደሚገኝ ቢገልጹልኝ? ኢንጂነር ዘለቀ :- ሆቴሉ የሚገኘው ከአዲስ አበባ ወደ ሐዋሳ በሚወስድ መንገድ ላይ በምትገኘው መቂ ከተማ ነው፡፡ የቱሪስት ማረፊያ የቱሪስት መሸጋገሪያ ለማድረግ ሆቴሉን በአዲስ መልክ  እንደገና ልገነባ እየተዘጋጀሁ ነው፡፡ ሪፖርተር:- በኮከብ ደረጃ ለማሳደግ ነው? ኢንጂነር ዘለቀ :- አዎ፡፡ በኮከብ ደረጃ ለማሳደግ ነው እቅዴ፡፡ ምክንያቱም መስመሩ የቱሪስት ነው፡፡ በርካታ ቱሪስቶች ይመጣሉ፡፡ ሆኖም በመስመሩ ጥሩ ሆቴል አያገኙም፡፡ የግድ ሐዋሳ መጓዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አማካይ ቦታ ላይ ጥሩ ሆቴል ቢሠራ ከሚል ነው ይህንን እቅድ ያመነጨሁት፡፡ አሁን ነባሩን ሆቴል አፍርሼ ዘመናዊ ባለ ኮከብ ሆቴል ለመገንባት ዲዛይን እየሠራሁ እገኛለሁ፡፡ ከአዲስ አበባ እስከ ሐዋሳ 270 ኪሎ ሜትር ነው፡፡ መቂ በሁለቱ ከተሞች አማካይ ቦታ ላይ ትገኛለች፡

A Comprehensive Ranking of African Countries According to Governance Quality

Image
 COUNTRY RANK /100 6 YEAR CHANGE 1 Mauritius 82.8 4.5 △ 2 Cape Verde 78.4 4.1 △ 3 Botswana 77.2 0.9 △ 4 Seychelles 73.4 -0.5 ▽ 5 South Africa 70.7 -1.1 ▽ 6 Namibia 69.8 0.2 △ 7 Ghana 66.3 2.0 △ 8 Tunisia 62.7 -2.0 ▽ 9 Lesotho 61.0 -0.2 ▽ 10 Tanzania 58.8 0.4 △ 11 São Tomé and Príncipe 58.5 1.9 △ 12 Zambia 58.5 2.1 △ 13 Benin 57.8 -1.1 ▽ 14 Egypt 57.7 0.2 △ 15 Morocco 57.0 -0.4 ▽ 16 Senegal 56.2 -3.0 ▽ 17 Malawi 56.0 3.3 △ 18 Burkina Faso 55.1 2.0 △ 19 Uganda 55.1 1.3 △ 20 Mali 55.0 1.9 △ 21 Mozambique 54.9 0.2 △ 22 Gabon 53.6 5.3 △ 23 Rwanda 53.5 2.0 △ 24 Algeria 52.9 -1.6 ▽ 25 Kenya 52.7 -1.2 ▽ 26 Swaziland 52.0 1.8 △ 27 Gambia 51.6 -1.5 ▽ 28 Niger 49.5 6.7 △ 29 Djibouti 49.0 0.1 △ 30 Sierra Leone 48.1 8.9 △ 31 Comoros 47.9 0.0 32 Mauritania 47.5 -2.2 ▽ 33 Ethiopia 46.7 0.7 △ 34 Liberia 46.6 12.0 △ 35 Madagascar 46.1 -12.8 ▽ 36 Burundi 44.9 1.1 △ 37 Cameroon 44.9 0.8 △ 38 Libya 44.5 -8.0 ▽ 39 Togo 44.4 6.4 △ 40 Angola 44.1 9.3 △ 41 Cong

Democracy and its Trade-off: Ethiopia's Path to National Reconciliation

Image
Democracy and its Trade-off: Ethiopia's Path to National Reconciliation By Messay Kebede In many of my previous articles, even as Meles Zenawi was in absolute control of the country, I have defined the creation of a government of national reconciliation as the best roadmap both for the easing of some of Ethiopia’s socio-economic problems and initiating the construction of a democratic future. My assumption was then that Ethiopia could benefit from Meles’s dream of grandeur: had he taken the initiative of creating a genuine government of reconciliation, he would have marked history in a way similar to Nelson Mandela. The purpose of this article is to confirm that the proposal is still relevant. Before I go further, there is one basic hurdle that needs to be removed. Every time I propose a government of national reconciliation, I face two different objections. Some pity my naivety and demolish my proposal with a heavy blow of realism by asking, why would the ruling elit