Posts

Ethiopia: USAID Fuels Ethiopian Bamboo Sector With U.S.$1.75 Million Grant

Image
USAID awarded a total grant of 1.75 million dollars to African Bamboo Plc on Friday, January 31, 2014, at the latter's headquarters, in the Vatican area of Mekanisa road. One million dollars of the grant is for developing and testing a heating process to make industrial and commercial quality bamboo using biofuels from organic waste, such as coffee husks and residue from processing the bamboo. The second grant of 750,ooo dollars is said to help the Company prepare feasibility studies and market analyses to attract investment capital and to meet requirements for exports to the United States and the European Union. African bamboo is one out of a total 475 organisations that applied for the award, which targets supporting innovative projects and integrating clean energy technology into the agriculture sectors of developing countries to improve production. The Company wants to engage more aggressively in its innovative work in renewable energy and agro-forestry processing now

Bamboo roundhouse by the Sidama people of Ethiopia

Image
This is a traditional split bamboo plaited roundhouse by the Sidama people of Ethiopia. The dome, with its pointy top, is designed to shed heavy rainfall where a circular dome would have a flat region prone to leaks. Bamboo once played an important role in the rural economies of East Africa but indiscriminate clearing of natural bamboo forests have resulted in losing natural resources and many of the traditional building skills. You can find out more about traditional bamboo construction at  The International Network for Bamboo and Rattan .

የግብፅ ሚኒስትር የግድቡ ግንባታ እንዲቆም በመጠየቃቸው ውይይቱ ተቋረጠ

Image
የግብፅ የውኃና መስኖ ሚኒስትር መሐመድ አብዱል ሙታሊብ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር የሁለትዮሽ ውይይት ለማድረግ በጠየቁት መሠረት ባለፈው ሰኞ አዲስ አበባ ቢገቡም፣ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲቆም በመጠየቃቸው ውይይቱ በሰዓታት ውስጥ ተቋረጠ፡፡ የግብፅ ሚኒስትር ከኢትዮጵያ አቻቸው አቶ አለማየሁ ተገኑና ከባልደረቦቻቸው፣ እንዲሁም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተወከሉ ባለሙያዎች ጋር ባለፈው ሰኞ መገናኘታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡  በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና ተያያዥ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ከጋዜጠኞች ጋር ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ ላይ የተገኙት አቶ አለማየሁ ተገኑ፣ የግብፅ አቻቸው ሁለት አጀንዳዎችን ይዘው መቅረባቸውን ተናግረዋል፡፡  የግብፅ ሚኒስትር በስልክ ደውለው ወደ አዲስ አበባ ለመምጣትና ለመወያየት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት መገኘታቸውንና ይዘው የመጡዋቸው አጀንዳዎችም ከዚህ ቀደም ተቀባይነት ሊያገኝ ያልቻለውን የዓለም አቀፍ ባለሙያዎች ቡድን ተጨማሪ ጥናት እንዲያከናውን የሚጠይቅ፣ እንዲሁም በግንባታው ላይ መተማመንን ማጐልበት የሚሉ ጉዳዮች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡  የዓለም አቀፍ ባለሙያዎች ቡድንን በተመለከተ ኢትዮጵያና ሱዳን እንደማይቀበሉት ከዚህ ቀደም መገለጹንና አሁንም ይህንን አቋም በድጋሚ እንዲገነዘቡት መደረጉን አቶ አለማየሁ አስረድተዋል፡፡ በግድቡ ግንባታ ላይ መተማመንን ማጐልበት በሚል በግብፅ በኩል በቀረበው ሐሳብ ውስጥ የቀድሞው የግብፅ የውኃ መጠን እንደማይቀንስ ኢትዮጵያ እንድታረጋግጥ የሚጠይቅ መሆኑን ሪፖርተር ያገኛቸው መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ይህንን በተመለከተ በሰኞው ስብሰባ የግብፁ ሚኒስትር በድጋሚ አንስተው ኢትዮጵያ እንደማትቀበለው ግልጽ እንደተደረገላቸው አቶ አለማየሁ በ

የሲዳማ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በዞኑ መንግስት ትኩረት ተነፍጓል ተባለ

Image
ከሲዳማ ዞን መንግስት ትኩረት የተነፈገው የሲዳማ ቡና የእግር ኳስ ክለቡ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪሜዬር ሊግ ውድድር ያለ ውጤት ጉዞውን ቀጥሏል። ሲዳማን በወከል በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪሜዬር ሊግ ውድድር በመሳተፍ ላይ ካሉት የእግር ኳስ ክለቦች መካከል የይርጋዓለም ከተማ ተወካይ የሆነው ሲዳማ ቡና በተከታታይ ሽንፈትን ማስተናገዱን ቀጥሏል። እስከኣሁን ደረስ ካደረጋቸው ኣስር ጫዋታዎች መካከል ከኢትዮጵያ መብራት ኃይል ጋር የደረገውን  ጫዋታ ከማሸነፉ ሌላ በተቀሩት በስድስት ጫዋታዎች በመሸነፍ እና በሁለቱ ብቻ ነጥብ በመጋራት በደረጃ ሰንጠረ ዥ ኣስራ ሶስተኛ ደረጃ ይዞ ይገ ኛ ል። በዘንድሮው የውድድር ዘመን የክለቡ ውጤት ኣልባ ጉዞ  የሲዳማ ዞን መንግስትን ጨምሮ ከሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ኣካላት ትኩረት በ መነፈጉ የተነሳ መሆኑን ኣንዳንድ የክለቡ ደጋፊዎች ተናግረዋል ። በጉዳዩ  ዙሪያ ሪፖርተራችን ቱንስሳ ጂሎ በይርጋኣለም ከተማ ያናገራቸው የክለቡ ደጋፊዎች እንደምሉ ት ከሆነ ፤ የሲዳማ ክለቦች ያልሆኑትን እንደወላይታ ዲቻ ያሉትን በቅርብ በፕሪሜዬር ሊግ ውድድር የገቡ ክለቦችን በገንዘብ እና በሰው ኃይል ለማጠናከር በሲዳማ ከተሞች የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶች እየተደረጉ ሲረዱ ለሲዳማ ክ ለ ቦች ግን መሰል ዝግጅቶችን ኣልተደረጉም ። ክለቡ ብቃት ያላቸውን ተጫዋቾች በማስፈረም እና በፋይናስ ኣቅሙን በማጠናከር ውጤታማ ለማድረግ የተሰሩ እና እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ስለሌሉ ክለቡ ውጤት ኣልባ ጉዞውን ለመቀጠል ተገዷል ብለዋል። ኣክለውም፤ ክለቡ ያሉበትን የብቃት ችግሮች ኣስተካክሎ በቀጣይ ውድድሮች ማሸነፍ ካልቻለ ከፕሪሜዬር ሊግ ውድድር መውረዱ ስለማይቀር የሚመለከታቸው ኣካላት ክለቡን በሰው እና ፋይናንስ ኃይል የ

Patient satisfaction with outpatient health services in Hawassa University Teaching Hospital, Southern Ethiopia

Image
ለተጨማሪ ንባብ ፦ Full Length Research Paper