Posts

ካላ ጆን (ዮሐንስ) እና ባለቤታቸው ኣሬኔ ሃመር በሲዳማ ላይ ከጻፏቸው ምርምሮች መካከል ኣንዱ የሆነውን በሲዳማ ባህላዊ ኣምልኮ እና እምነት ላይ የተሰራ ስራ

Image
በሲዳማ ብሄር ላይ የተለያየ ጥናት ካደረጉት የውጭ ተመራማሪዎች መካከል የሆኑት እና '' የሲዳማ ህዝብ እና ባህሉ ''በምል ርዕስ ካላ ቤታና ሆጤሳ  ባሳተሙት መጽሃፍ ውስጥ ስማቸው በተደጋጋሚ በመጠቀሱ የተነሳ መላው የመጽሃፉ ኣንባቢያ  የምታውቃቸው ካላ ጆን (ዮሐንስ) እና ባለቤታቸው ኣሬኔ ሃመር በሲዳማ ላይ ከጻፏቸው ምርምሮች መካከል ኣንዱ የሆነውን በሲዳማ ባህላዊ ኣምልኮ እና እምነት ላይ የተሰራ ስራ ከታች ያንቡ፦ ለተጨማር ንባብ ፦   http://www.jstor.org/discover/10.2307/3772719?uid=2&uid=4&sid=21103366544957   

ካለእድሜ ጋብቻ ጋር በተያያዘ ለኦብቴትሪክ ፊስቱላ ህመም የተጋለጡትን በርካታ የሲዳማ ታዳጊ እናቶች በማከም ብሎም የፊስቱላ ህክምና ኣገልግሎት በይርጋዓለም ሆስቲፓል እንዲጀመር በማድረግ ለሲዳማ ሴቶች ትልቅ ውለታ ስለዋሉት ዶር ካትሄሪን ሃምሊን ምን ያውቃሉ

Image
Australian surgeon Catherine Hamlin has just celebrated her 90th birthday, and for most people, this would be a good enough reason to slow down.   ካለእድሜ ጋብቻ ጋር በተያያዘ ለኦብቴትሪክ ፊስቱላ ህመም የተጋለጡትን በርካታ የሲዳማ ታዳጊ እናቶች በማከም ብሎም የፊስቱላ ህክምና ኣገልግሎት በይርጋዓለም ሆስቲፓል እንዲጀመር በማድረግ ለሲዳማ ሴቶች ትልቅ ውለታ የዋሉት ዶር ካትሄሪን ሃምሊን እንኳን ለ90 ኛ ኣመት የልደት በዓሏ ኣደረሷት፤ ወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ   90 year old surgeon keeps a steady hand in Ethiopia By   Naomi Selveratnam   Source   World News Australia Radio  U PDATED YESTERDAY 8:08 PM Australian surgeon Catherine Hamlin has just celebrated her 90th birthday, and for most people, this would be a good enough reason to slow down. (Transcript from World News Australia Radio) But Dr Hamlin says she will continue her work with women in Ethiopia with the potentially life-threatening medical condition, obstetric fistula. (Click on audio tab above to hear full item) When Catherine Hamlin celebrated her 90th birthday, she didn't want gifts or a party.

ለሞጆ - ሀዋሳ ፈጣን መንገድ ግንባታ የጨረታ ሂደት ተጀመረ

Image
አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሰልጣን  ከሞጆ -መቂ እና ከአርበር ረከቴ -ገለምሶ ያለውን የ113 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለመጀመር የሚያስችለውን የጨረታ ሂደት ጀመረ። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከሞጆ- ሀዋሳ ያለውን የፈጣን መንገድ ግንባታን በአራት ተቋራጮች ከፋፍሎ ለማሰራት አቅዷል። ከሞጆ  እስከ መቂ፣ ከመቂ እስከ ዝዋይ ፣ ከዝዋይ እስከ አርሲነገሌ እና ከአርሲነገሌ   እስከ ሃዋሳ  ተብሎም መንገዱ ተከፋፍሏል። ለነዚህ የመንገድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያ መንግስት አራት ከሚሆኑ አለም አቀፍ አበዳሪ  ድርጅቶች በብድር ያገኘውን ከ173 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ በጀት ትናንት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አጽድቆታል። በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ እንደሚሉት፥ ከነዚህ አራት የመንገድ ፕሮጀክቶች በቀዳሚነት ወደ ግንባታ ሂደት የሚገባው ከሞጆ- መቂ ያለው ነው። 56 ኪሎ ሜትር ርዝመት ላለው ለዚህ መንገድ የኢትዮጵያ መንግስት ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ያገኘው ከ126 ሚሊየን የአሜርካን ዶላር በላይ የገንዘብ ብድር ትናንት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀብሎ አጽድቆታል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የገንዘብ ብድሩ ከአበዳሪው መገኘቱን እንዳረጋገጠ፥ እስከሚጸድቅ ሳይጠብቅ ወደ ጨረታ ሂደት መገባቱን ነው አቶ ሳምሶን የተናገሩት። ከመቂ - ሃዋሳ ያለውን መንገድ ለመገንባት የአለም ባንክ፣ የኮርያ መንግስትና የቻይና  ኤግዚም ባንክን  የመሳሰሉ  አበዳሪዎች ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ገንዘብ ለመስጠት ይሁንታቸውን አሳይተዋል ብለዋል። የሞጆ ­- ሃዋሳ የመንገድ ግንባታ ከነባሩ ሙሉ በሙሉ ሳይገናኝ ራሱን ችሎ የሚሰራ መሆኑንም ተናግረዋ

በሃዋሳ ከተማ ሰሞኑን የትራንስፖርት ኣገልግሎት እጥረት ተከሰቷል፤ ችግሩ የተፈጠረው በቤንዚን ኣቅርቦት እጥረት ነው ተብሏል

Image
በከተማዋ እና በኣከባቢያዋ የትራንስፖርት ኣገልግሎት የምሰጡት በሺዎች የምቆጠሩት ባለሶስት ጎማ ተሽከርካሪዎች ሰሞኑን እንደተለመደው የትራንስፖርት ኣገልግሎት በመስጠት ላይ ኣይደሉም። የሃዋሳ ከተማዋ ነዋሪዎች ለወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ እንደተናገሩት፤   ኣገልግሎት በመስጠት ላይ ያሉትም የባዳጂ ታክሲዎች ቁጥር ጥቂት በመሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች የእለትተእለት ስራቸውን ተንቀሳቅሰው ለማከናዎን መቸገራቸውን ኣመልክተዋል። በጉዳዩ ዙሪያ ወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ያናገራቸው የባዳጂ ኣሽከርካሪዎች እንዳስረዱት፤ ለሃዋሳ ከተማ እና ለኣካባቢዋ ነዳጅ የማከፋፈል ኣገልግሎት በመስጠት ላይ ከምገኙት ከኣስር በላይ የነዳጅ ማዴያዎች መካከል ኣብዛኛዎቹ ቤንዚን ኣይሸጡም። በኣጠቃላይ ከተማዋ ከሁለት የማይበልጡ ብቻ ቤንዚን በማደል ላይ ሲሆኑ፤ በእነዚህም ነዳጅ ማደያዎች የቤንዚህ ኣገልግሎት ፈላጊው እና ኣቅርቦቱ የተመጣጠነ ባለመሆኑ በርካታ ኣሽከርካሪዎች በረዥም ሰልፈ ጊዜያቸውን በማቃጠል ላይ በመሆናቸውን ተናግረዋል። የነዳጅ ማደያዎቹ ሰራተኞች በበኩላቸው እንደምሉት ከሆነ፤ ቤንዚን የማደል ኣገልግሎት የማይሰጡት የቤንዚን እጥረት በመፈጠሩ ነው። ነገር ግን ኣንዳንድ የከተማዋ ነዋሪዎች በሰጡት ኣስተያየት በኣገሪቱ ውስጥ የነዳጅ እጥረት እንደሌለ እየታወቀ ሳለ በሃዋሳ ከተማ ብቻ የነዳጅ እጥረት መከሰቱ ጉዳዩን በጥርጣሬ እንድመለከቱ እንዳደረጋቸው ጠቁመው፤ የምመለከተው የመንግስት ኣካል መፍትሄ እንድፈልግ ጥሪ ኣቅርበዋል። 

Ethiopia's renewable energy revolution shouldn't fail to empower its poor

Image
Large-scale clean energy projects shouldn't eclipse the urgent need to provide electricity to low-income and rural communities Will Ethiopia's renewable energy project light up poor communities? Photograph: Rebecca Blackwell/AP The 84 wind turbines erected just south of Addis Ababa,  Ethiopia 's capital, tower above an arid landscape of grassland and unpaved roads, inhabited mostly by small-scale farmers, who – along with 77% of population –  lack access to electricity . The Ashegoda wind farm, launched in November, will produce an estimated 400 GWh of electricity per year, and forms just one piece of the Ethiopian government's strategy to harness indigenous  energy resources for development. When – and to what extent – the country's rural population will benefit depends on striking a balance between investing in new grid-connected generation and effective strategies for expanding access. Ethiopia today stands at a crossroads. In 2012, it had the world&#