Posts

የኢኮኖሚ ዕድገቱ ባለ አንድ አሃዝ ሆኖ እንደሚቀጥል የተመድ ሪፖርት ይፋ አደረገ

Image
ሪፖርተር ያቀናበረው ይህ የሥዕል መግለጫ፣ የላይኛው መስመር በያመቱ የተመዘገበውን የኢኮኖሚ ዕድገት የሚወክል ሲሆን የታችኛው መስመር ደግሞ ዓመቱን እ.ኤ.አ. ይጠቁማል) - የዋጋ ግሽበት እያንሰራራ ወደ ሁለት አሃዝ ማምራቱ ይጠበቃል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከጥቂት ቀናት በፊት ይፋ ያደረገው፣ የዓለም ኢኮኖሚ ሁኔታና መጪውን ጊዜ የተነበየበት የዘንደሮው ሪፖርት፣ (World Economic Growth Situation and Prospects) የዓለምን ኢኮኖሚ ዕድገት በየቀጣናው ተንትኗል፡፡  በዚህ ሪፖርት መሠረት ኢትዮጵያ ምንም እንኳ የኢኮኖሚዋ ዕድገት ትልልቅ ከሚባለው ጎራ ቢሰለፍም፣ በመንግሥት የታቀደውን መጠን ሆኖ አልተገኘም፡፡ የኢኮኖሚ ዕድገቱ በአንድ አሃዝ ተወስኖ፣ ከስድስት ዓመት በፊት ከነበረበት የ12 ከመቶ ዕድገት በግማሽ ያህል እየወረደ መምጠቱንና በዚሁ መጠን እንደሚቀጥልም ትንበያው ይጠቁማል፡፡ በመጪዎቹ ሁለት ዓመታት ውስጥ ከ6.4 ከመቶ ያልበለጠ ዕድገት እንደሚኖርም ይጠበቃል፡፡ በአንጻሩ የዋጋ ግሽበትም (ምርትና አገልግሎቶች በአጠቃላይ የሚያሳዩት የዋጋ ጭማሪ) እያንሠራራ እንደሚቀጥልና ወደ ሁለት አሃዝ እንደሚጠጋ ተመድ ይፋ አድርጓል፡፡  መንግሥት በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ መሠረት የሚጠብቀው የአገሪቱ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት (ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አኳያ- ጂዲፒ) በዝቅተኛው ዕርከን 11 ከመቶ፣ በከፍተኛው የዕድገት ጣሪያ ደግሞ 14 ከመቶን እየረገጠ እንደሚጓዝ ነበር፡፡ ሆኖም ከመንግሥት በወጣው መረጃ እንኳ ከታየ፣ የአገሪቱ ኢኮኖሚ ከታሰበው በታች በስምንት ከመቶ ክልል ውስጥ እያደገ ይገኛል፡፡  ካስቀመጠው ውጥን በታች ዕድገቱ መጓዙ ያሳሰበው መንግሥት፣ በተለያዩ ጊዜያት ባስተላለፋቸው መግለጫዎቹም ካሰበ

የሕፃናት ሽያጭና ወሲብ ቀስቃሽ ፊልሞችን ለመከላከል የወጣው ኮንቬንሽን ፀደቀ

Image
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕፃናት ሽያጭን፣ የሕፃናት የወሲብ ንግድና የሕፃናትን የወሲብ ቀስቃሽ ፊልሞችን ለመከላከል የወጣው ኮንቬንሽንን ማክሰኞ ዕለት አፀደቀ፡፡  የሕፃናት ሽያጭን፣ የሕፃናት የወሲብ ንግድና ወሲብ ቀስቃሽ ፊልሞች በማሳተፍ የሚፈጸሙ ወንጀሎች በዓለም አቀፍም ሆነ አገር አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ እየሆኑ በመምጣታቸው፣ ኮንቬንሽኑን በማፅደቅ የሕፃናትና መብት ማስከበር ተገቢ ነው ተብሏል፡፡ አዋጁ እንዲፀድቅ የፓርላማው የሴቶች፣ የሕፃናትና የወጣቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ ፓርላማው ተቀብሎታል፡፡ የተጠቀሰውን ወንጀል ለመከላከልና የሕፃናትን መብት ለማስከበር ኢትዮጵያ ብቻዋን መንቀሳቀሷ ውጤታማ እንደማያደርጋት፣ ነገር ግን ኮንቬንሽኑን በማፅደቅ ከሌሎች አገሮች ጋር ተባብሮ በአጋርነት ወንጀሉን መከላከል እንደሚያስችላት ተገልጿል፡፡ በተመሳሳይም ሕፃናትን በጦርነት ማሳተፍን በሚመለከት የወጣውን የሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን ተጨማሪ ፕሮቶኮል ፓርላማው በማክሰኞ ውሎው አፅድቆታል፡፡  ም ንጭ፦ http://www.ethiopianreporter.com

በሲዳማ ዞን ባለፉት ስድስት ወራት ከ196 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

Image
አዋሳጥር 21/2006 በሲዳማ ዞን ባለፉት ስድስት ወራት  ከተለያዩ ምንጮች ከ196 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የዞኑ  ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡  የተሰበሰበው ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ15 በመቶ በላይ እድገት ማሳየቱም ተገልጿል፡፡  የጽህፈት ቤቱ  የዕቅድ ክትትልና ግብረ መልስ የስራ ሂደት ኦፊሰር አቶ አክሊሉ እንጀቶ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ገቢው የተሰበሰበው  ከመደበኛና የማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎትን ጨምሮ ቀጥታና ቀጥታ ካልሆነ የታክስ ግብር እንዲሁም ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች ነው፡፡  የተሰበሰበው ገቢ ከአምና ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ15 በመቶ በላይ እድገት ማሳየቱን አስረድተዋል፡፡  በዞኑ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን የገቢ ግብር አሟጦ በመጠቀም በበጀት ዓመቱ የተያዘውን እቅድ ለማሳካት  ሌሎች ዝግጅቶችን ጨምሮ የቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን የማስፈጸም አቅም ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡  ዞኑ ባለፈው የበጀት ዓመትም ከተለያዩ የገቢ ርዕሶች ከ296 ሚሊዮን  ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ጠቁመው የዞኑን አጠቃላይ ወጪ በሚገኘው ገቢ ለመሸፈን የተቀናጀ ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑን አመልክተዋል፡፡  በዞኑ 15ሺህ 146 ግብር ከፋዮችና 1 ሺህ 535 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢዎች  እንዳሉም ገልፀዋል፡፡  በተያዘው የበጀት ዓመትም 290 ተጨማሪ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢዎችን ለመመዝገብ ታቅዶ እስከአሁን 71 መመዝገቡን ገልፀዋል፡፡ ምንጭ፦ ኢቲቪ እኣኣ 1/29/2014

Ethiopian Lawmakers Enact Anti-Tobacco Law

Image
The Ethiopian House of Representatives has reportedly ratified the World Health Authority’s Framework Convention on Tobacco Control (FCTC), which places limitations on the sale and use of cigarettes. Besides a ban on smoking in public, the proclamation also includes plans of increasing taxes on cigarette and initiating public campaigns against the hazards of smoking. Campaigns against smoking cigarettes have been gaining ground in sub-Saharan African countries in the past few years. According to experts, given that the market for cigarettes in the western world is well defined, the search for more consumers is quickly spreading to Africa and Asia, where lack of education, poverty and weak legislation makes it relatively easy for tobacco companies to make huge profits. In December 2013, when the draft bill was initially brought before the house, Ethiopian lawmakers expressed disappointment that the country had stalled in ratifying the convention. Like many other African na

Foot Power: York County runners share marathon experience in Ethiopia

Image
By M.C. Besecker To say Clay Shaw is a living legend in the York County racing scene is not a stretch of the imagination at all. Just take a quick look at the facts. Shaw was an inaugural member of the York Road Runners' Club. He directed various races in the area for years, often drawing elite athletes from all along the East Coast. He has run 182 marathons in 22 different countries. Shaw is also a local trendsetter. He has run a marathon in all 50 states, and now several local runners are attempting to duplicate that feat. Not to be outdone, Shaw decided to do it again, embarking on a second tour of our country. He has only two states left to wrap up that second tour: Kansas, which he plans to do in March, and Alaska, later this summer. Shaw might have started this adventure alone, but he has had a partner in crime to keep him company on his many excursions for many years. Wife Karen Mitchell has run 105 marathons, and typically follows Shaw wherever he goes. The mo