Posts

ሲዳማ እና የጫት ምርቷ

Image
በሪፖርተራችን በጥቻ ወራና የቀረበ የሲዳማ ጫት ገበያ እንደተለመደው ዘንድሮም ሞቅ ያለ ነው። እንደምታወቀው በተለይ በበጋ ወራት የጫት ገበያው ሞቅታ ከፍተኛ ይሆናል ምክንያቱ በበጋ ወራት የጫት ምርት ኣነስተኛ ስለምሆን ነው። በተቃራኒው በክረምት የጫት ምርት ከፍተኛ ስለምሆን እና ኣብዛኛዎቹ የጫት ኣምራቾች ምርታቸውን በገፍ ይዘው ወደ ገበያ ስለሚወጡ የጫት ዋጋ ይቀንሳል። የሲዳማ ጫት ምርት በመላው ኣገሪቷ ተፋላጊነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ የተነሳ የሲዳማ ኣርሶ ኣደሮች ሌሎች ለምግብነት የምሆኑ የእርሻ ምርቶችን ማምረት ትተው ማሳቸውን በጫት በመሸፈን ላይ ናቸው። በኣሁኑ ጊዜ በሲዳማ ውስጥ 60 ከመቶ የምሆነው መሬት በጫት በመያዝ ላይ ነው ብባል ውሽት ኣይደለም፤ ምክንያቱም ኣነሰም በዛም በ 21 ዱም የሲዳማ ወረዳዎች ውስጥ ጫት ይመረታልና። በጣም የምገርመው ከዚህ በፊት በቡና ምርቱ ይታወቅ የነበረው የኣለታ ጩኮ ወረዳ በኣሁኑ ጊዜ በኣብዛኛው የእርሻ መሬት የጫት የተያዘ ነው። በሲዳማ ውስጥ ባሉት ከዚህ በፊት ጫት በማይመረትባቸው ኣሮሬሳን የመሳሰሉ ወረዳዎችን ጨምሮ በሁሉም ወረዳዎች ጫት በመረቱ ከጫት የምገኘው ገቢ ከሌላው የእርሻ ምርት ከምገኘው ገቢ በላይ በመሆኑ በመሆኑን መገመት ኣያስቸግርም። ለዚህም ይመሰላል ሲዳማ ውስጥ የቡና ተክል እየቆረጡ ጫት እየተከሉ ያሉ ኣርሳ ኣደሮች ቁጥር እየተበራከተ መምጣቱ። ሲዳማ ለምግብነት የሚሆን ምርት ማምረት ኣለበት ወይስ ካሽ ክሮፕ ወይም የተሻለ ገቢ የሚያስገኙ እንደጫት ኣይነት ምርቶችን ማምረት ኣለበት በምለው ዙሪያ ብዙ ኣከራካሪ ጉዳዮች ልኖሩ ይችላሉ፤ ከዚህም ባሻገር ሰው በገዛ ማሳው የሚያዋጣውን ምርት የማምረት መብት ሰላሌው ክርክር ውስጥ ኣንገባም። ሲዳማ

የሃዋሳ ኤርፖርት የግንባታ ቦታ ለውጥ እና መዘዙ

Image
የኤርፖርቱ ግንባታ ቦታ ለውጡን ተከትሎ የሞሮቾ ሾንዶላና ቀበሌ እና የኣከባቢው ቀበሌያት ነዋሪዎች ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ቀውስ ውስጥ ገብተዋል። የሃዋሳ ከተማ በተለይ ካለፉት ጥቂት ኣመታት ወዲህ ከፍተኛ ሁለ ገብ እድገት በማስመዝገብ የነዋሪዎቿን ብቻ ሳይሆን የኣገር ውስጥ እና የውጭ ኣገር ዜጎችን መሳብ መጀመሯ የምታወቅ ነው። ከተማይቱ ከኣዲስ ኣበባ በቅርብ ርቀት ላይ መገኘቷ እና ምቹ የምድር ትራንስፖርት ፍሰት ያላት መሆኑ ኤርፖርት ሳይኖራት እንድትቆይ ምክንያት ሆኗል። የሆነ ሆኖ ሰሞኑን የመንግስት ዜና ኣውታሮች ለዘመናት ያለ ኤርፖርት የቆየችው ይችው የሲዳማ መዲና ሃዋሳ፤ የኤርፖርት ባለበት እንድትሆን ኤርፖርት ልገነባላት መሆኑን ማብሰራቸውን ተከትሎ በርካታ የሃዋሳ ነዋርዎች እንድሁም ኣጠቃላይ ሲዳማውያን ደስታቸው በተለያየ መንገድ ስገልጹ ከርመዋል። በኣሁኑ ጊዜ በሲዳማ የኤርፖርቱ ግንባታ ቁጥር ኣንድ የመወያያ ኣርዕስት ሲሆን፤ በተለይ የቦታ መረጣው የብዙዎቹን ቀልብ የሳበ ጉዳይ ሆኗል። ለሃዋሳው ኤርፖርት ግንባታ ከዚህ በፊት በሸቤዲኖ ወረዳ ውስጥ ሞሮቾ ሾንዶላና ቀበሌ እና በኣከባቢው ያለው ቀበሌ ተመርጦ የነበረ ቢሆንም፤ በኣሁኑ ጊዜ ቦታው ተቀይሮ በሃዋሳ ዙሪያ ወረዳ ውስጥ ኡዶ ዎጣጤና ሳማ ኤጀርሳ ቀበሌ እንዲዛዎር ተደርጓል። እንደሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ዘጋባ መሰረት የቦታ ለውጡ የተደረገው ከሞሮቾ ሾንዶላ ቀበሌ እና ከሌሎች በኣከባቢው ካሉ ቀበሌያት ለኤርፖርት ግንባታ ሲባል የምነሱ ሰዎች ቁጥር ብዙ በመሆኑ ለምነሱ ሰዎች እና ለመሬት ይዞታ ብሎም ለንብረት የምከፈለው ካሳ ከፍተኛ በመሆኑ መንግስት ለካሳ የምከፍለውን ገንዘብ ለማስቀረት ሌላ ኣማራጭ ቦታ መፈለግ የግድ ሰላሆነበት መሆኑ ታውቋል።

በቴዲ ኣፍሮ ቦታ የጃኖ ባንድ በሃዋሳ የሙዝቃ ኮንስርት ልያቀርቡ ነው

Image
ከመቶ ኣመታት በፊት ልኡላዊ የሲዳማን መሬት በነፍጠኞች በማስወረር ህጻን፤ ልጅ፤ ሴት ሳይል የበርካታ ሲዳማውያንን ነፍስ የቀጨውን የኣጸ ሚኒልክ ግዛት የማሳፋፊያ ጦርነት በቅዱስ ጦርነት በመመሰሉ የተነሳ በሲዳማውያን ዘንድ በተቀሰቀሰው ቁጣ እንዲሰረዝ በተደረገው ሃዋሳ ከተማ ልቀርብ በነበረው የቴድ ኣፍሮ የሙዝቃ ኮንስርት ቦታ የጃኖ ባንድ የሙዝቃ ኮንስርት እንደምያቀርብ ታውቋል። Jano Band kicks off nationwide tour Addis Ababa, Ethiopia -  Jano Band  rocked out Addis Ababa with the kick off of their nationwide tour on Saturday January 18th at the  Tropical Gardens.  The tour that is sponsored by  Meta Brewery S.C , the first concert was attended by over 5,000 rock music lovers. The nationwide tour is being carried out under Meta’s “ Celebrating the pride of Ethiopian Music ” campaign. “Having recently returned from our U.S tour, which was phenomenally well-received, Jano is incredibly proud to bring this momentum to its home country and people as it embarks on this nation wide tour,” said the band’s manager  Adissu Gessesse  at a pre concert press conference held at  Harmony Hotel  on Wednesday January 15th.

Ethiopia Has a Terrible Human Rights Record - Why Is the West Still Turning a Blind Eye?

Image
Some disappeared, others were given lengthy prison sentences. One thing all thirty men arrested in 2012 in Ethiopia had in common was that they had criticised the state and the policies of the former Premier, Meles Zenawi. And yet last week Japan's Prime Minister Shinzo Abe and a group of Japanese business leaders met with the current Prime Minister of Ethiopia, Hailemariam Desalegn to discuss further support for Ethiopia at "government and private sector level." The former Meles Zenawi was a staunch supporter of American counter-terrorism policy while at the same time overseeing a country with a violent human rights record. In the eyes of the USA, Ethiopia is strategically situated. Located in the Horn of Africa, next to Somalia, northern Kenya and Sudan, it acts as a buffer zone between the growing Islamic extremism of Somalia and the West. As a result, the human rights violations of Zenawi were ignored. As one of the first signatories of the UN in 1948, Ethio

Coffee Expo Seoul 2014 to Showcase Both Industry Trends and Tradition

Seoul, Korea (PRWEB) January 23, 2014 Coffee Expo Seoul 2014 , April 10-13 at Coex, Korea, will offer an interesting twist for visitors, as it showcases the very best from the coffee industry – both old and new. An exclusive ‘Mint Label’ zone within the exhibition will give select domestic and overseas businesses the opportunity to promote new and innovative products expected to see growth in the upcoming year. In 2013 the Mint Label zone included a hand-crafted, traditional Korean-themed coffee press, contemporary-designed drip coffee maker, a range of newly-released coffee machines, as well as frozen drinks and the ever-popular bubble tea. In addition, the original home of the coffee bean, Ethiopia, has this year been selected as the exhibition’s official Guest Country. Alongside the hundreds of modern-day coffee-themed products, the lively Ethiopian pavilion will allow guests to discover more about the origins of the world’s favorite hot beverage. A variety of green and roas