Posts

ሃዋሳ «እኔን ነው ማየት» ትላለች

Image
ሃዋሳ መሐል ከተማ ከአንዱ ግራር ሥር ቁጭ ብዩ የይርጋ ጨፌ ቡናን እያጣጣምሁ ነው። ሀዋሳ ሞቃት ብትሆንም ከሀይቋና ከከተማዋ ዛፎች የሚወጣው ንፋስ ሙቀቱን እንድትመክት አድር ጓታል። የመንገዶቿ ስፋትና ውበት ከንጽህነዋ ጋር ተደምሮ ዓይንን ይስባል። የመኖሪያ ቤቶችም ሆኑ የንግድ ህንጻዎቿ ውበቷ ልዩ ነው። እየተገነቡና ለግንባታ ቦታ የተከለላቸው ቦታዎች ከተማዋ በእቅድ እየተገነባች መሆኑን ያመለክታሉ። በአጠቃላይ ከተማዋ ወገቧን ይዛ   « እኔን ነው ማየት የምትል ወይዘሪት »   ትመስላለች። ይህን ያየ ምንው ሌሎቹ የአገራችን ከተሞች ከሃዋሳ ቢማሩ ያስብላል። የከተማዋ እንዲህ መሆን ምስጢር ምን ይሆን ብለው እንዲመረምሩም ያደርግዎታል። እኔና ሌሎች የሥራ ጓደኞቼ በሥራ አጋጣሚ ሃዋሳ ሂድን ነበር። ከተማዋን በግር በባጃጅ እየዞርን ከተመለከትን በኋላ የውብቷን ምስጢር ለማወቅ ልባችን ተነሳሳ። ተነሳስተን ብቻ አልተውነውም ስለከተማዋም አጠቃላይ መረጃ የሚሰጠንን ሰው ለማናገር ወሰንን። በሃሳቡም ሁሉም ተስማምቶ የከንቲባው የቅርብ ሰው ቀጠሮ እንዲያሲዝልን ተነጋገርን። ተሳክቶልን ፈቃደኛ ሆኑ። በቀጠሯችን መሰረትም ከከንቲባው ቢሮ ከሥራ ባልደረቦቼ ጋር ተገኘን። የሃዋሳ ከንቲባ አቶ ዮናስ ዮሴፍ በፈገግታ ተቀበሉን። እኛም ለተደረገልን ትብብር አመስግነን ስለ ከተማዋ ያሉንን አጠቃላይ ጥያቄዎችን አቀረብን። እሳቸውም   « መረጃ መስጠት አንዱ ሥራዬ ነው። እንኳን ወደ ከተማችን በደህና መጣችሁ »   በማለት አቀባበል አደረጉልን።   « ከፍት ፍቱ ፊቱ »   የሚለው የአገሬ ሰው ወዶ አይደለም። ሁሉም ነገር የሚጀመረው ከፊቱ እንደሆነ ለማመላከት እንጂ። የከንቲባው አቀባበልና መረጃ ቶሎ ለመስጠት ያደረጉት ትብብር ምነው ሌሎቹስ ባለሥልጣኖችም እንደእርሳቸው ቢሆኑ ያስብላ

Political layers behind Teddy Afro and #BoycottBedele

by Henok G. Gabisa (OPride) – A recent social media campaign against Ethiopia's Heineken-owned Bedele Brewery, over its planned sponsorship of a yearlong musical tour for controversial Amharic singer Tewdros Kassahun, has forced the premium beer maker to drop the agreement. In a span of two weeks, the campaign   rallied   more than 42,000 supporters on Facebook pressuring Heineken NV to issue a statement saying, “we are not going to pursue the sponsorship contract” with Kassahun. Kassahun's unexamined adoration and immortalization of past Ethiopian rulers is popularly seen as offensive and deluded among the Oromo and other nations in Ethiopia's south. As such, Heineken's sponsorship of Kassahun, who is better known as Teddy Afro, was widely viewed as a complicit attempt to revive a historical injury among those forcibly incorporated into Abyssinia during Menelik's 19th century southward imperial expansion. The anger against Teddy   reached fever pitch   mid-

የሲዳማኔት ኮሌጅ አምስተኛውን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውድድር በሐዋሳ ኣዘጋጅቷል

Image
በልዩ ልዩ ምክንያቶች በውድድሩ የማይሳተፉ ተቋማት ከማህበሩ   ጋር በመነጋገር ተሳታፊ መሆን እንደሚገባቸው በመግለጫው ወቅት አጽንኦት ተሰጥቶታል፤ በየዓመቱ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች መካከል የሚካሄደው የስፖርት ፌስቲቫል ከየካቲት  16 እስከ  30  በደቡብ ክልል ዋና ከተማ ሀዋሳ እንደሚካሄደ ተገለጸ። የውድድሩ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ለማወቅ እንደተቻለው ፌስቲቫሉን የሲዳማኔት ኮሌጅ ያዘጋጃል። የግል ከፍተኛ ተቋማት ስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት ዶክተር አብነት ግርማይ እንደተናገሩት፣ የዘንድሮው ውድድር በአስር የስፖርት ዓይነቶች በሁለቱም ጾታዎች ይካሄዳል። በውድድሩ  25  የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንደሚሳተፉና ከ 2 ሺ  500  እስከ  3 ሺ የሚደርሱ ስፖርተኞች እንደሚካፈሉ ተናግረዋል። በውድድሩ የሚካፈሉ ተቋማት በብዛት የሚገኙት ከአዲስ አበባ፣ ከኦሮሚያና ከደቡብ ክልሎች ብቻ ስለመሆናቸው፣ ከመንግሥት ከፍተኛ ተቋማት ጋር ውድድሩን ለማካሄድ ስላለመቻሉና ሌሎች ጥያቄዎች ከጋዜጠኞች የቀረበላቸው ዶክተር አብነት፣  « ውድድሩን በሁሉም የሀገራችን ክልሎች ለማካሄድ ፍላጎትና እቅድ ቢኖረንም የተቋማቱ ፍላጎት ማጣት ነው በሦስቱ ክልሎች ብቻ እንዲወሰን የተደረገው። ያም ሆኖ ከትግራይ ክልል ሁለት ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲ ኮሌጆች ይሳተፋሉ። ከመንግሥት ከፍተኛ ተቋማት ጋር በጋራ ውድድሩን ለማካሄድ እስካሁን ብዙ ሙከራ አድርገናል። አሁን ጥሩ ተስፋ ሰጪ ምልክቶች አሉ ውጤቱን ወደ ፊት የምናየው ይሆናል »  ብለዋል። ውድድሩን በየዓመቱ ከማካሄድ በዘለለ በሁሉም ክልሎች የሚገኙ ተቋማት እንዲካፈሉና ውድድሩንም ለማዘጋጀት እንዲችሉ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ጥረት እያደረገ መሆኑን ዶክተር አብነት ጨምረው

የሃዋሳ ከተማ በኢትዮጵያ የከተሞች ውድድር በተደጋጋም ኣሸናፊ መሆን የሲዳማውያ የማስተዳደር ብቃት ማረጋገጫ ነው፤ ከተማዋ ኣየር ማረፊያ ልገነባላት ነው

Image
የሲዳማ መዲና የሆነችው ሃዋሳ ከተማ ላለፉት 19 ኣመታት የከተማዋ ባለበት በሆኑት የሲዳማ ተወላጆች መተዳደር ከጀመረች ወዲህ በመጤዎች ለግማሽ ምዕተኣመት ሲትተዳደር ካሳየችው እድገት በላይ በማስመዝገብ በኣሁኑ ጊዜ በኣገሪቱ ከምገኙ ግንባር ቀደም የክልል ከተሞች ኣንዷ ልትሆን በቅታለች። ብሎም ከተማዋ ኣገሪቱ በማስመዛገብ ላይ ላለችው የኢኮኖሚ እድገት ተጨባጭ ማሳያ ሆናለች። ሃዋሳ በተለይ ባለፉት 10 ኣመታት ለነዋሪዎቿ ምቹ እንዲትሆን በማለም ትምህርት እና ጤናን ጨምሮ በሌሎች መሰረታዊ ኣገልግሎት ዘርፎች፤ በመንገድ፤በኃይል እና ውሃን ጨምሮ በሌሎች ኢንፍራስትራክቼርን በማስፋፋት ረገድ ውጤታማ ስራዎች ከተሰሩባቸው የኣገሪቷ ከተሞች ኣንዷ ናት። በመልካም ኣስተዳደር ላይ የምታዩትን ኣንዳንድ ችግሮችን በመቅረፍ ስራዎች በከተማዋ ኣስተዳደር በመስራት ላይ ሲሆን በቅርብ ጊዜ ውስጥ መልካም ውጤት ያመጣል ተብሎ ይጠበቃል። እንግዲህ የሃዋሳ ከተማ በየኣመቱ በምካሄደው የኢትዮጵያ ከተሞች ሳምንት ውድድር ላይ ለነዋሪዎቿ ኑሮ ምቹነት በተለያዩ ዘርፎች ባካሄደቻቸው መልካም ስራዎች በምርጥ ከተማነት በመመረጥ በተደጋጋም ኣሸናፊ መሆኗ ከተማዋን የሚያስተዳድሩት ሲዳማውያ ኣይደለም ከተማ እና ዞንን ቀርቶ ክልልን በብቃት ማስተዳደር እንደምችሉ ያስመሰከሩበት ነው። የሃዋሳ ከተማ የኢንዱስትሪ እና የቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ የከተማዋ ኣስተዳደር ለያዘው እቅድ መሳካት ኣስተዋጽኦ ከሚያደርጉት ነገሮች መካከል የኣውሮፕላን ማረፊያ መኖር ወሳኝ ቢሆንም ከተማዋ ያለ ኣውሮፕላን ማረፊ ቆይታለች። ለሃዋሳ ከተማ በኣየር ማረፊያነት የሚያገለግለው ከሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ፊትለፊት ያለ ሜዳ ሲሆን፤ ይህ ሜዳም ሂልኮፕቴር እና ትናንሽ ኣውሮፕላኖች ለማሳረፊያነት ያለፈ ኣገልግሎች

Ethiopia: Somalis, ONLF, OLF plus Eritreans hold "Horn of Africa Solidarity Conference"in Frankfurt, Germany

Image
By: Ahmed Abdi Somalilandsun - The "Horn of Africa Solidarity Conference" is held in Frankfurt, Germany on Saturday. This conference,which is annually held was this time long-time invested and properly organized by Somali Communities from Ogaden Region in Germany. This Conference, which was totally different from the previous ones was participated in different communities from Horn of Africa mainly Somali communities,Oromio Communities, Eritrean Communities and Somali communities from Occupied-Ogaden region. The aim of the Conference was to overthrow what they call an "illegal government" of Tigray People's liberation front Regime of Addis Ababa. The Leaders from United Horn of Africa allies of ONLF,OLF,Somali Diaspora,plus Eritreans that participated in the conference vowed to oust out the minority regime of Tigray. "We have opened a new chapter of collaboration between us and the Horn of Africa nations that are under Ethiopian occupation a