Posts

በወቅታዊ የሲዳማ ዞን የፖለቲካ ኣጀንዳ፧ ሲዳማ ዞን መንግስት የሚያካህዳቸውን የልማት ስራዎች ምርጫ ተኮር ከመሆን ኣልፈው ለህዝቡ እድገት እና ብልጽግና መሆን ኣለባቸው

Image
New Photo from Internet በሲዳማ ዞን የየወረዳ ካቢኔዎች በየወረዳው የሚገኙትን ቀበሌዎች በመከፋፈል ወቅታዊ የዞኑ መንግስት ኣጀንዳ በሆነው የግብርና ስራ ላይ ከየቀበሌዎቹ ነዋሪዎች ጋር በመምክር ላይ መሆናቸው ታውቋል። በምክክሩ ላይ ኣርሶ ኣደሮቹ በ 2006 ዓም ለማምረት እና ለመስራት በሚፈልጉትን ስራ እና ምርት በማቀድ እያንዳንዳቸው በጽሁፍ እንዲያቀርቡ በመደረግ ላይ ነው ሲሆን፤ ከዚህም ባሻገር በሌሎች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ በኣርሶ ኣደሮቹ ለተነሱ ጥያቄዎች በካቢኔ ኣባላት ማብራርያ እየተሰጠባቸው ነው። ካቢኔዎቹ ከኣርሶ ኣደሮቹ ጋር ባደረጉት ውይይት በባለፈው ዓመት ማለትም በ 2005 ዓም የምርት ዘመን በታዩ ድክመቶችን እና ጥንካሬዎችን የመረመሩ ሲሆን፤ በዚህ ዓመት ድክመቶቹን በማረም ጥንካሬዎችን የበለጠ በማጠናከር በምቻልበት ሁኔታ ላይ ትኩረት ሰጥተዋል ተብሏል። በውይይቱ ላይ ካቢኔዎቹ እንዳሉት ከሆነ፤ የሲዳማ ኣርሶ ኣደሮች በእጃቸው ያለው ሃብት መሬት፤ የሰው ኃይል እና ውሃ በመሆኑ እነዚህን በማቀናጄት የበለጠ ምርታማነትን ማረጋገጥ ይቻላል። በምቀጥሉት የበጋ ወራት የግብርና ምርታማነትን ለማረጋገጥ በትንሽ ጊዜ ውስጥ ልደርሱ የምችሉ የግብርና ምርቶችን እንዲያመርቱ የምደረግ ሲሆን፤ ለዚህም ውሃ ከማሳቸው ኣጠገብ ያላቸው ኣርሶ ኣደሮች ከዚሁ የውሃ ሀብት እንዲጠቀሙ፧ ውሃ ከማሳቸው ኣጠገብ የሌላቸው ደግሞ የውሃ ጉርጓድ እንድቆፍሩ መክረዋል። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና በወቅታዊው የሲዳማ ፖለቲካ ላይ ያናገራቸው ስማቸውን እንዲገለጽ ያልፈለጉ የሲዳማ ፖለቲካ ተንታኝ የካቢኔዎቹ የልማት ዘማቻ ድብቅ ኣጀንዳ ያጋለጡ ሲሆን፤ የሲዳማን ኣርሶ ኣደሮች ምርታማነትን ለማሳደግ ካቢኔዎቹ በማድረግ ላይ ካሉት እንቅስ

ካላ ደሴ ዳልኬ በወላይታ ዞን በሁምቦ ወረዳ ኣባያ ቢሳሬ ቀበሌ ነዋሪ በሆኑ የሲዳማ ተወላጆች ላይ በኣከባቢው ነዋሪዎች የሚፈጸሙ ወንጀሎች እንዲቆሙ ትዕዛዝ ሰጡ

Image
ካላ ደሴ ዳልኬ የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ከኣንድ ወር በፊት በወላይታ ዞን በሁምቦ ወረዳ ኣባያ ቢሳሬ ቀበሌ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ተወላጆች ላይ በኣከባቢው ነዋሪዎች የተለያዩ ወንጀሎች እንደተፈጸሙባቸው እና ቤት ንብረታቸውን በእነዚሁ ሰዎች መቃጠሉን ብሎም ኣከባቢውን በኣስቸኳይ እንዲለቁ በምል የማስፈራሪያ ዛቻ እንደደረሳቸው በቪድዮ የተደገፈ መረጃ በማቅረብ የሲዳማ ዞን መንግስት እና የቦርቻ ወረዳ ኣስተዳደር መፍትሄ እንዲፈልግላቸው ጥሪ ማቅረባችን ይታወሳል። በጉዳዩ ላይ ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ታማኝ ምንጭ ጠቅሶ ከሃዋሳ እንደዘገበው፤ እነዚሁ በቤትንብረታቸው ላይ ጉዳት የደረሰባቸው የሲዳማ ተወላጆች 18 ተወካዮችን መርጠው ወደ ሃዋሳ በመላክ ለደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ለካላ ደሴ ዳልኬ ኣቤቶታ ኣቅርበዋል። የተጎጂዎቹን ተወካዮች በቢሮቸው ተቀብለው ያነጋገሩት የክልሉ ፕሬዚዳንት ካላ ደሴ፤ በኣስቸኳይ ጉዳይ ኣጣሪ ቡድን በመሰዬም እና ቡድኑን ወደ ቀበሌው በመላክ የወንጀሉ መፈጸም ኣለመፈጸም እንድጣራ ማድረጋቸው ታውቋል። ኣጣሪ ቡድኑ ባቀረበው ሪፖርት በሲዳማ ተወላጆች ላይ ወንጀል መፈጽሙን በማረጋገጡ፤ ካላ ደሴ ዳልኬ በኣከባቢው ነዋሪዎች የወደሙ ቤቶች እንድገነቡ እና በኣከባቢው ተወላጆች በሲዳማዎች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች በኣስቸኳን እንዲቆሙ ትዕዛዝ መስጠታቸው ተገልጸዋል። ፕሬዚዳንቱ በሰጡት ትዕዛዝ መሰረት በኣከባቢው ያለውን ችግር የመፍታት ስራ በመሰራት ላይ ሲሆን፤ ህዝቡም በመረጋጋት ላይ ነው ተብሏል። ኣዲሱ የክልሉ ፕሬዚዳንት ካላ ደሴ ዳልኬ ተጎጂዎቹ ያቀረቡትን ኣቤቶታ በመስማት እና በኣስቸኳይ መፍትሄ በማፈላለግ ሀላፊነታቸውን በመወጣታቸው እና ለተጎጂ የሲዳማ ተወላጆች ኣጋሪነታቸውን በማሳየታቸው መደሰታቸውን

የቀድሞው የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ተፈሪ ፍቅሬ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

Image
አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2006 (ኤፍ ቢ ሲ)  የቀድሞው የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ተፈሪ ፍቅሬ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተከሳሹ የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በመሆን ከ2002 እስከ 2005 ዓመተ ምህረት ያገለገሉት    አቶ ተፈሪ ፍቅሬ የፌደራል የስነ ምግባርና    ፀረ ሙስና    አቃቢ ህግ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት ክስ መስርቶባቸዋል ። በግለሰቡ ላይ የተከፈተው    የክስ መዝገብ ተከሳሹ የተሰጣቸውን የመንግስት ሃላፊነት ያለአግባብ ተጠቅመው የማይገባ ጥቅም ለማግኘትና ለሌሎች ለማስገኘት በማሰብ ፤ በቀድሞው ወረዳ 23 ቀበሌ 12 በውጭ ምንዛሬ ተከራይቶ የነበረውን የቤት ቁጥር 106 የመንግስት ቤት ለኢትዮጵያውያን እንዲከራይ ግምት እንዲሰራ በታዘዘው መሰረት በባለሙያዎች 1 ሺህ 998 ብር ተመን ከወጣለት በኋላ ፤ የኤጀንሲውን የተለመደ አሰራር በመጣስና የባለሙያዎችን የኪራይ ግምት ውድቅ በማድረግ ለአንዲት ግለሰብ ተመኑን ቀንሰው አከራይተዋል። በዚህም ከ2002 እስከ 2005 ዓመተ ምህረት መንግስት ከቤቱ ማግኘት የነበረበትን 17 ሺህ 420 ብር በማሳጣትና በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሰው ተከራይን ያለአግባብ ተጠቃሚ አድርገዋል ይላል ። በቀድሞው ወረዳ 21 ቀበሌ 01 የቤት ቁጥር 112/40 የሆነውን የመንግስት መኖሪያ ቤት ባሰፋ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት፥ ለመኖሪያነት አገልግሎት በጨረታ አሸንፎ 7 ሺህ 650 ብር እየከፈለ ይኖርበት የነበረውን ቤት፤ ተከሳሹ ከተከራይ ድርጅቱ ጋር በመመሳጠር ቤቱ ለመኖሪያ ቤትነት እንደተሰጠ እየታወቀ ለስራ አልተመቸኝም በማለት እንዲያመለክቱ አድርገው ፤ የኤጀንሲውን መመሪያ ወደጎን በመተው በዚ

የሲዳማ ዞን የካቢኔ ሽግሽግ የመተካካት ፖሊስን የተከተለ ነውን?

Image
ጥቻ ወራና  (Xiichcha Woraana) ከሲዳማ እንደ ዘገበው፤ የቀድሞ የሲዳማ ዞን መንግስት ዋና ኣስተዳዳሪ የነበሩትን ካላ ሚሊዮን ማቲዎስ ከሲዳማ ዞን ለቀው ወደ ክልል ያመሩ ሲሆን የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃለፊ ሆነዋል። በካላ ሚሊዮን ማቲዎስ ቦታ ከሃርቤጎና እንደመጡ የምነገርላቸውን የቀድሞው የዞኑ የድርጅት ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ ካላ ኣክልሉ ኣዴላ ተተክተዋል። በካላ ኣክልሉ ቦታ ደግሞ ካላ ደስታ ላታሞ የዞኑ ድርጅት ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ ሆነው ተሹመዋል። በተመሳሳይም የዞኑ ፋይናንስ መምሪያ ሀላፊ ሆነው ስሰሩ የቆዩት ካላ በቀለ ታፎ ወደ ሲዳማ ዞን ስቪል ሰርቪስ መምሪያ ተዛውረዋል። በካላ በቀለ ቦታ የቀድሞ የሸቤድኖ ወረዳ ዋና ኣስተዳዳሪ ካላ ታረቀኝ ጋቤራ ተተክተዋል። የሲዳማ ዞን የካቢኔ ሽግሽግ በተመለከተ  ጥቻ ወራና  ያሰባሰብናቸው የህዝብ ኣስተያዬት እንደምያመለክተው፤ ሰሞኑን በሲዳማ ዞን ኣስተዳደር የተደረገው የካቢኔ ሽግሽግ የኣገሪቱ መንግስት በመከተል ላይ ያለውን የመተካካትን ፖሊስ ተግባራዊ ያላደረገ ነው። የካቢኔ ሽግሽጉ የዞኑን የመምሪያ ሃለፊዎች ከመምሪያ ወደ መምሪያ የቀያየር እንጂ የመተካካትን ፖሊስ ተግባራዊ በማድረግ ኣዳዲስ መሪዎችን ያመጣ ኣይደለም። እንደነዚሁ ኣስተያየት ሰጪዎች ከሆነ፤ ጉልቻ መቀያየር ወጥ ኣያጣፍጥም እንደምባለው ሀላፊዎችን ከመምሪያ ወደ መምሪያ መቀያየር ብዙም ለውጥ ኣያመጣም ብለዋል። በተመሳሳይም የካለ ሚሊዮን ማቲዎስ ወደ ክልል ትምህርት ቢሮ መዛወራቸውን በርካታ ኣስተያየት ሰጭዎች የተቃወሙ ሲሆን፤ የካላ ሚሊዮን ኣባት ካላ ማቲዎስ ለሲዳማ ህዝብ መብት መከበር ያደረጉትን መስዋዕትነት ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት እና ካላ ሚሊዮን የዞኑ ዋና ኣስተዳደሪ በመሆን በቆዩባቸው ኣመታት በሲዳማ

Ethiopia: After the Middlemen

Image
EDITORIAL My early readings on global economics involve writings by the renowned economic historian Niall Ferguson and the Nobel Laureate Joseph Stiglitz. Reading the works of these intellectuals, especially the unconventional thoughts of Stiglitz on markets, have helped me realise the dynamics of the global market place. At the base of the historical records of Ferguson as well as the ground breaking revelations of Stiglitz lays the fundamental theories of market information. Unlike the claims by classical economic theories, market information exists and flows asymmetrically. It is this asymmetry of information that mediates the very act of transactions. Markets exist as mediums of hosting this transaction. There is no way that a buyer and a seller could have the same information - in both quality and quantity - about a given good or service they want to transact. Certainly, one of them knows more about the service and hence fixes the price. Often, it is the seller who kn