Posts

የቀድሞው የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ተፈሪ ፍቅሬ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

Image
አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2006 (ኤፍ ቢ ሲ)  የቀድሞው የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ተፈሪ ፍቅሬ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተከሳሹ የፌዴራል ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በመሆን ከ2002 እስከ 2005 ዓመተ ምህረት ያገለገሉት    አቶ ተፈሪ ፍቅሬ የፌደራል የስነ ምግባርና    ፀረ ሙስና    አቃቢ ህግ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት ክስ መስርቶባቸዋል ። በግለሰቡ ላይ የተከፈተው    የክስ መዝገብ ተከሳሹ የተሰጣቸውን የመንግስት ሃላፊነት ያለአግባብ ተጠቅመው የማይገባ ጥቅም ለማግኘትና ለሌሎች ለማስገኘት በማሰብ ፤ በቀድሞው ወረዳ 23 ቀበሌ 12 በውጭ ምንዛሬ ተከራይቶ የነበረውን የቤት ቁጥር 106 የመንግስት ቤት ለኢትዮጵያውያን እንዲከራይ ግምት እንዲሰራ በታዘዘው መሰረት በባለሙያዎች 1 ሺህ 998 ብር ተመን ከወጣለት በኋላ ፤ የኤጀንሲውን የተለመደ አሰራር በመጣስና የባለሙያዎችን የኪራይ ግምት ውድቅ በማድረግ ለአንዲት ግለሰብ ተመኑን ቀንሰው አከራይተዋል። በዚህም ከ2002 እስከ 2005 ዓመተ ምህረት መንግስት ከቤቱ ማግኘት የነበረበትን 17 ሺህ 420 ብር በማሳጣትና በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሰው ተከራይን ያለአግባብ ተጠቃሚ አድርገዋል ይላል ። በቀድሞው ወረዳ 21 ቀበሌ 01 የቤት ቁጥር 112/40 የሆነውን የመንግስት መኖሪያ ቤት ባሰፋ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት፥ ለመኖሪያነት አገልግሎት በጨረታ አሸንፎ 7 ሺህ 650 ብር እየከፈለ ይኖርበት የነበረውን ቤት፤ ተከሳሹ ከተከራይ ድርጅቱ ጋር በመመሳጠር ቤቱ ለመኖሪያ ቤትነት እንደተሰጠ እየታወቀ ለስራ አልተመቸኝም በማለት እንዲያመለክቱ አድርገው ፤ የኤጀንሲውን መመሪያ ወደጎን በመተው በዚ

የሲዳማ ዞን የካቢኔ ሽግሽግ የመተካካት ፖሊስን የተከተለ ነውን?

Image
ጥቻ ወራና  (Xiichcha Woraana) ከሲዳማ እንደ ዘገበው፤ የቀድሞ የሲዳማ ዞን መንግስት ዋና ኣስተዳዳሪ የነበሩትን ካላ ሚሊዮን ማቲዎስ ከሲዳማ ዞን ለቀው ወደ ክልል ያመሩ ሲሆን የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃለፊ ሆነዋል። በካላ ሚሊዮን ማቲዎስ ቦታ ከሃርቤጎና እንደመጡ የምነገርላቸውን የቀድሞው የዞኑ የድርጅት ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ ካላ ኣክልሉ ኣዴላ ተተክተዋል። በካላ ኣክልሉ ቦታ ደግሞ ካላ ደስታ ላታሞ የዞኑ ድርጅት ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ ሆነው ተሹመዋል። በተመሳሳይም የዞኑ ፋይናንስ መምሪያ ሀላፊ ሆነው ስሰሩ የቆዩት ካላ በቀለ ታፎ ወደ ሲዳማ ዞን ስቪል ሰርቪስ መምሪያ ተዛውረዋል። በካላ በቀለ ቦታ የቀድሞ የሸቤድኖ ወረዳ ዋና ኣስተዳዳሪ ካላ ታረቀኝ ጋቤራ ተተክተዋል። የሲዳማ ዞን የካቢኔ ሽግሽግ በተመለከተ  ጥቻ ወራና  ያሰባሰብናቸው የህዝብ ኣስተያዬት እንደምያመለክተው፤ ሰሞኑን በሲዳማ ዞን ኣስተዳደር የተደረገው የካቢኔ ሽግሽግ የኣገሪቱ መንግስት በመከተል ላይ ያለውን የመተካካትን ፖሊስ ተግባራዊ ያላደረገ ነው። የካቢኔ ሽግሽጉ የዞኑን የመምሪያ ሃለፊዎች ከመምሪያ ወደ መምሪያ የቀያየር እንጂ የመተካካትን ፖሊስ ተግባራዊ በማድረግ ኣዳዲስ መሪዎችን ያመጣ ኣይደለም። እንደነዚሁ ኣስተያየት ሰጪዎች ከሆነ፤ ጉልቻ መቀያየር ወጥ ኣያጣፍጥም እንደምባለው ሀላፊዎችን ከመምሪያ ወደ መምሪያ መቀያየር ብዙም ለውጥ ኣያመጣም ብለዋል። በተመሳሳይም የካለ ሚሊዮን ማቲዎስ ወደ ክልል ትምህርት ቢሮ መዛወራቸውን በርካታ ኣስተያየት ሰጭዎች የተቃወሙ ሲሆን፤ የካላ ሚሊዮን ኣባት ካላ ማቲዎስ ለሲዳማ ህዝብ መብት መከበር ያደረጉትን መስዋዕትነት ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት እና ካላ ሚሊዮን የዞኑ ዋና ኣስተዳደሪ በመሆን በቆዩባቸው ኣመታት በሲዳማ

Ethiopia: After the Middlemen

Image
EDITORIAL My early readings on global economics involve writings by the renowned economic historian Niall Ferguson and the Nobel Laureate Joseph Stiglitz. Reading the works of these intellectuals, especially the unconventional thoughts of Stiglitz on markets, have helped me realise the dynamics of the global market place. At the base of the historical records of Ferguson as well as the ground breaking revelations of Stiglitz lays the fundamental theories of market information. Unlike the claims by classical economic theories, market information exists and flows asymmetrically. It is this asymmetry of information that mediates the very act of transactions. Markets exist as mediums of hosting this transaction. There is no way that a buyer and a seller could have the same information - in both quality and quantity - about a given good or service they want to transact. Certainly, one of them knows more about the service and hence fixes the price. Often, it is the seller who kn

No Easy Way to Democratise Ethiopia

ANALYSIS Ethiopia must not indulge in democracy until it accomplishes good governance. There still are problems of competence, diligence, character, dedication and integrity of the civil service that need to be attended. Of course, the nation is exhibiting improvements in these tenets, even if some might erroneously claim they are deteriorating. Ethiopia's political journey must prioritise the job of creating a healthy business atmosphere the heart of good governance and electoral democracy. The business sphere and the powerhouse of the visionless Ethiopian oppositions must be corrected before it gets beyond repair. The political opposition, rather than working on developing its own capacity, is seen hunting opportunities that could quench its quest for power. This is happening whilst it is still visibly incompetent. The nation was reticent with a view to assist the private sector to flourish. But the businessmen were doing every wrong in order to collect as much wealth

Ethiopia: When an Economy Goes Wrong

Image
ANALYSIS The change in the rate of economic growth from one year to the next is approximated by the aggregate values of goods and services adjusted in their current prices. These figures are often understood to be figures representing the annual economic growth of a country. But this expression of growth is a misnomer to many people who may be taking growth to mean the reduction in the cost of living. One can not blame such folks because they are not aware of what this economic growth concept really means when it translate into what or how much of goods and services they could buy with the money in their pockets. Official who give press conferences on this subject added that about one million jobless people were employed in the past year. This is a good news, even many world leaders, including president Barack Obama of United States, would envy even if the Ethiopian officials do not mention the number of the unemployed. Employing one million people annually, in an agricult