Posts

Ethiopia's first marathon draws crowds to 'land of runners'

Image
Photo from  http://sports.yahoo.com/news/ethiopias-first-marathon-draws-crowds-land-runners-165923969--spt.html   HAWASSA: The sun had barely risen but the cool morning air was buzzing with excitement: 350 participants had gathered in Ethiopia, the land of runners, for the country's first international marathon organised by athletics legend Haile Gebrselassie.  Sunday's race, which drew 150 elite Ethiopian athletes and about 150 foreign "fun runners", promises to boost professionalism in a country that has produced scores of world-class runners, many of whom started running barefoot along dusty country roads.  "Believe me, we can produce more big names, we can produce more marathon runners, more Olympic champions, world champion and world record holders," said Gebrselassie, two-time marathon record-breaker and 10,000 Olympic champion.  Race organisers sought to draw Ethiopia's top athletes to the race in Hawassa, 275 kilometres (170 miles) south o

በኣገሪቱ ከፍተኛ ወታደራዊ እርከኖች ላይ የሲዳማ ብሄር ተወላጆች ኣሉ?

Image
Photo from Internet እንደምታወቀው የሲዳማ ህዝብ ካለው ከፍተኛ የህዝብ ብዛት የተነሳ በተለያዩ ጊዜያት በኣገሪቱ ህዝባዊ ስራዊት ውስጥ እየተመለመለ በፍቃደኝነት የሰራዊቱ ኣባል የምሆነው የሲዳማ ተወላጆች ቁጥር ከፍተኛ ነው። ሲዳማውያን በኣገሪቱ ጦር ሰራዊት በብዛት ከመሳተፍ ባለፈ በተለያዩ የጦር ሜዳ ውጊያዎችን ኣኩር ድሎችን በማስመዝገብ ዝና የተረፉ ናቸው። ሲዳማውያን የኣገሪቱን ህገመንግስት በመጠበቅ ብሎም የኣገሪቱን ሎዕላዊነት በማስከበር ለህገመንግስቱ መከበር ያላቸውን የማወላዳ ኣቋም በተለያዩ ጊዚያት ኣሳይተዋል። ነገር ግን ባለፉት ኣንድ መቶ  ኣመታት ሲዳማዎች በኣገሪቱ ጦር ሰራዊት ውስጥ ያለ ማቋረጥ የተሳተፉ ሆኖ ሳለ በከፍተኛ ወታደራዊ ማዕረግ ወይም በከፍተኛ ወታደራዊ ኣመራርነት ስማቸው የምጠቀሱ ሲዳማዎች ብዙ ኣይደሉም ምክንያቱ ምን ይሁን?ለኣብነት ያህል በኣጭር ጊዜ ውስጥ በተደጋጋሚ የኣገሪቱ መንግስት ለከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ከፍተኛ ወታደራዊ ሹመቶችን መስጠቱ የምታወስ ሲሆን፤ በእነዚህ ከፍተኛ ወታደራዊ ሹመቶች ውስጥ ምን ያህል የሲዳማ ተወላጅ ተካተው ይሁን ? መረጃው ያላችው ጀባ በሉን።

ከሀዋሳ ዲላ ያለው መንገድ ስራ እስኪጠናቀቅ ነሪዎች ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

Image
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2006 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከሀዋሳ ዲላ ያለው መንገድ ርዝመቱ 90 ኪሎ ሜትር ይደርሳል ። ይህ መንገድ ከተማዎቹን አቋርጠው ለሚወጡ የንግድና የማህበራዊ አገልግሎቶች ከፍተኛ ደርሻ አለው። መንገዱ ረዘም ላለ አመታት ያገለገለና ጠንካራ ጥገናም ያልተደረገለት ነው። አሁን ላይ መንገዱ ለረጅም ጊዜ ከማገልገሉ ጋር ተያይዞ አገልግሎት መስጠት የማይችለበት ደረጃ ላይ መድረሱን በመንገዱ የሚገለገሉ ሰዎች ይናገራሉ። የአካባቢው ነዋሪዎች መንገዱን ለዚህ ያደረሰው አልፎ አልፎ  የሚደረግለት  መጠነኛ ጥገና በመቋረጡ  ባጠቃላይ ለአንቅስቃሴ አስቸግሯል ባይ ናቸው። አንዳንዴ ለመኪኖች የርእስ በእርስ ግጭትም ምክንያት መሆኑን ነዋሪዎቹ ይናገራሉ። ከዚህ ባለፈም የመንገዱ ምቹ አለመሆን የተሽከርካሪ እቃዎች ላይ የሚያደርሰው ችግርን የከፋ አድርጎታል። ባለንብረቶችም ይህም  ያሳሰበ ጉዳይ ሆኖብናል እናም የሚመለከተው አካል መፍትሄ እንዲሰጠው ይላሉ። በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር  አቶ ሳምሶን ወንድሙ  እንደሚሉት ከሀዋሳ በሀገረ ማርያም እስከሞያሌ የሚደርስ መንገድ አለ። ይህ መንገድ ደግሞ በስድስት ኮንትራክተሮች ተከፋፍሎ የሚሰራ ሲሆን አሁን ቅሬታ የተነሳበት ከሀዋሳ እስከ ዲላ ያለው መንገድም  ከሀዋሳ ሀገረ ማርያም በሚደርሰው የመንገድ ከፍል ግንባታው በያዝነው አመት የተጀመረ ነው ይላሉ። በርግጥ አሁን ከሀዋሳ እስከዲላ ያለው መንገድ ረዘም ላሉ አመታት የአገልግሎት የሰጠ መሆኑን የሚያስታውሱት አቶ ሳምሶን ይህ ደግሞ መንገዱ አሁን መስጠት የሚገባውን አገልግሎት እንዳይሰጥ አድርጎታል ባይ ናቸው። በመሆኑም በነዋሪው የሚነሳው ቅሬታ ተገቢ መሆኑ ላይ ይስማማሉ። አቶ ሳምሶን  ይህ መንገድ ከፍተ

ነገ በሚካሄደው በሃዋሳው የኃይሌ ገብረ ሥላሴ ማራቶን አሸናፊዎች 100 ሺሕ ብር ይሸለማሉ

Image
ለመጀመሪያ ጊዜ በሐዋሳ ከተማ ዛሬ ጥቅምት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. በሚካሄደው የኃይሌ ገብረ ሥላሴ ማራቶን በሁለቱም ጾታዎች አሸናፊ ለሚሆኑት አትሌቶች ለያንዳንዳቸው የ100 ሺሕ ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አዘጋጁ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ አዘጋጁ አክሎ እንደገለጸው በሐዋሳው የኃይሌ ማራቶን በወንዶች ከ2 ሰዓት 12 ደቂቃ በታች፣ በሴቶች ከ2 ሰዓት 30 ደቂቃ በታች በማሸነፍ ክብረ ወሰን ለሰበረ ተጨማሪ 100 ሺሕ ብር ጉርሻ ይሸለማል፡፡ 20 OCTOBER 2013 ተጻፈ በ   በጋዜጣው ሪፖርተር

የኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን እንደምያሰቃይ የሰብኣዊ መብት ጥበቃ ድርጅት (Human Rights Watch)ኣስታወቀ

Image
HRW: Abuse is a political weapon in Ethiopia Photo@ Internet NAIR, Kenya, Oct. 18 (UPI) --  Ethiopian authorities are using torture and other forms of mistreatment to quiet the voice of opposition, Human Rights Watch said in a report Friday. "Ethiopian authorities right in the heart of the capital regularly use abuse to gather information," Leslie Lefkow, deputy director of African programs at Human Rights Watch, said Friday. Her organization published a 70-page report documenting serious human rights abuses committed by a national police force since 2010. Those detained by a federal police force, known as Maekelawi, reportedly abused opposition leaders, civil activists and journalists at their main detention center in Ethiopia's capital, Addis Ababa. Lefkow said Ethiopian authorities were using restrictive legal measures as justification for arbitrary arrest and political prosecution. This was in addition to the claims of prisoner abuse. Detainees Human