Posts

ከሀዋሳ ዲላ ያለው መንገድ ስራ እስኪጠናቀቅ ነሪዎች ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

Image
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2006 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከሀዋሳ ዲላ ያለው መንገድ ርዝመቱ 90 ኪሎ ሜትር ይደርሳል ። ይህ መንገድ ከተማዎቹን አቋርጠው ለሚወጡ የንግድና የማህበራዊ አገልግሎቶች ከፍተኛ ደርሻ አለው። መንገዱ ረዘም ላለ አመታት ያገለገለና ጠንካራ ጥገናም ያልተደረገለት ነው። አሁን ላይ መንገዱ ለረጅም ጊዜ ከማገልገሉ ጋር ተያይዞ አገልግሎት መስጠት የማይችለበት ደረጃ ላይ መድረሱን በመንገዱ የሚገለገሉ ሰዎች ይናገራሉ። የአካባቢው ነዋሪዎች መንገዱን ለዚህ ያደረሰው አልፎ አልፎ  የሚደረግለት  መጠነኛ ጥገና በመቋረጡ  ባጠቃላይ ለአንቅስቃሴ አስቸግሯል ባይ ናቸው። አንዳንዴ ለመኪኖች የርእስ በእርስ ግጭትም ምክንያት መሆኑን ነዋሪዎቹ ይናገራሉ። ከዚህ ባለፈም የመንገዱ ምቹ አለመሆን የተሽከርካሪ እቃዎች ላይ የሚያደርሰው ችግርን የከፋ አድርጎታል። ባለንብረቶችም ይህም  ያሳሰበ ጉዳይ ሆኖብናል እናም የሚመለከተው አካል መፍትሄ እንዲሰጠው ይላሉ። በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር  አቶ ሳምሶን ወንድሙ  እንደሚሉት ከሀዋሳ በሀገረ ማርያም እስከሞያሌ የሚደርስ መንገድ አለ። ይህ መንገድ ደግሞ በስድስት ኮንትራክተሮች ተከፋፍሎ የሚሰራ ሲሆን አሁን ቅሬታ የተነሳበት ከሀዋሳ እስከ ዲላ ያለው መንገድም  ከሀዋሳ ሀገረ ማርያም በሚደርሰው የመንገድ ከፍል ግንባታው በያዝነው አመት የተጀመረ ነው ይላሉ። በርግጥ አሁን ከሀዋሳ እስከዲላ ያለው መንገድ ረዘም ላሉ አመታት የአገልግሎት የሰጠ መሆኑን የሚያስታውሱት አቶ ሳምሶን ይህ ደግሞ መንገዱ አሁን መስጠት የሚገባውን አገልግሎት እንዳይሰጥ አድርጎታል ባይ ናቸው። በመሆኑም በነዋሪው የሚነሳው ቅሬታ ተገቢ መሆኑ ላይ ይስማማሉ። አቶ ሳምሶን  ይህ መንገድ ከፍተ

ነገ በሚካሄደው በሃዋሳው የኃይሌ ገብረ ሥላሴ ማራቶን አሸናፊዎች 100 ሺሕ ብር ይሸለማሉ

Image
ለመጀመሪያ ጊዜ በሐዋሳ ከተማ ዛሬ ጥቅምት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. በሚካሄደው የኃይሌ ገብረ ሥላሴ ማራቶን በሁለቱም ጾታዎች አሸናፊ ለሚሆኑት አትሌቶች ለያንዳንዳቸው የ100 ሺሕ ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አዘጋጁ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ አዘጋጁ አክሎ እንደገለጸው በሐዋሳው የኃይሌ ማራቶን በወንዶች ከ2 ሰዓት 12 ደቂቃ በታች፣ በሴቶች ከ2 ሰዓት 30 ደቂቃ በታች በማሸነፍ ክብረ ወሰን ለሰበረ ተጨማሪ 100 ሺሕ ብር ጉርሻ ይሸለማል፡፡ 20 OCTOBER 2013 ተጻፈ በ   በጋዜጣው ሪፖርተር

የኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን እንደምያሰቃይ የሰብኣዊ መብት ጥበቃ ድርጅት (Human Rights Watch)ኣስታወቀ

Image
HRW: Abuse is a political weapon in Ethiopia Photo@ Internet NAIR, Kenya, Oct. 18 (UPI) --  Ethiopian authorities are using torture and other forms of mistreatment to quiet the voice of opposition, Human Rights Watch said in a report Friday. "Ethiopian authorities right in the heart of the capital regularly use abuse to gather information," Leslie Lefkow, deputy director of African programs at Human Rights Watch, said Friday. Her organization published a 70-page report documenting serious human rights abuses committed by a national police force since 2010. Those detained by a federal police force, known as Maekelawi, reportedly abused opposition leaders, civil activists and journalists at their main detention center in Ethiopia's capital, Addis Ababa. Lefkow said Ethiopian authorities were using restrictive legal measures as justification for arbitrary arrest and political prosecution. This was in addition to the claims of prisoner abuse. Detainees Human

የሲዳማ ቡና ኣምራቾች በዚህ ኣመት የቡና ገበያ የተሻለ ገቢ እንዲያገኙ የዞኑ መንግስት የተለያዩ የገበያ ኣማራጮችን መፍጠር ይጠበቅበታል

Image
Photo:  James Jeffrey/IRIN የሲዳማ ዞን በኢትዮጵያ ከኦሮሚያ ክልል ቀጥሎ ከፍተኛ የቡና ምርት የምመረትባት ዞን ናት። ኣብዛኛው ማለትም ወደ 80 ከመቶ የምሆነው የዞኑ ነዋሪ ኑሮውን የምደግፈው በግብሪና ስራ ላይ ተሰማርተው ሲሆን፤ የቡና ምርት በዞኑ ውስጥ ከዌሴ ምርት ቀጥሎ በግንባር ቀደምትነት በመመረቱ የሚጠቀስ ነው። ሲዳማዎች በስማቸው በምጠራው የቡና ኣይነት ወይም የቡና ምርት ምልክት / መጠሪያ በኣለም ላይ የሚታወቁ ሲሆን፤ በቡና ምርታቸው የምታወቁት ያህል ከሽያጩ ተጠቃሚ ኣይደሉም። የኣለምን የቡና ገበያ የተመለከቱ መረጃዎች እንደምያሳዩት ከሆነ፤ በቡና ምርት ሽያጭ ከፍተኛ ገቢ በማጋበስ ላይ የምገኙት የሲዳማ ቡና ኣምራቾች ሳይሆኑ የሲዳማን ቡና ቆልተው እና ፈጭተው የሚቸረችሩ ኩባኒያዎች ናቸው። እነዚህ ኩባኒያዎች ከሲዳማ ቡና ኣምራቾች በዝቅተኛ ዋጋ የሚገዙትን ቡና በመሸጥ በሚያገኙት ዳጎስ ያለ ገንዘብ ከጊዜ ወደ ጊዜ ኢኮኖሚያቸውን እያፈረጠሙ ሲሆን፤ የሲዳማ ኣርሶ ኣደሮች ግን ከምርታቸው ተጠቃሚ ካለመሆናቸው የተነሳ በሚያጋጥማቸው ኢኮኖሚያዊ ችግር የቀን ተቀን ኑሮ ኣስቸጋሪ እየሆነባቸው ነው። ከቅርብ ኣመታት ወዲህ በጉዳዩ ዙሪያ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎችን የወሰደ ሲሆን፤ የቡና ኣምራቾችን በማህበር በማደራጀት በኢትዮጵያ የምርት ገበያ በኩል የቡና ኣምራች ማህበራቱ ምርቶቻቸውን በቀጥታ ለኣለም ገበያ እንድያቀርቡ መደረጉን እንደኣብነት ማንሳት ይቻላል። ይህ የመንግስት እርምጃ የማህበራቱ ገብ በኣንጻሩ ያሳደገው ብሆንም በቡና ኣምራች ኣርሶ ኣደሩ ገብ ላይ ያመጣው ለውጥ ይህን ያህል ነው። በኢትዮጵያ፤ ፓናማ እና ኢልሳልቫዶር በብሄራዊ የቡና ማህበራት በኣማካሪነት ያገለገሉት ካላ ዊልያም ቦልት እንደምሉት ከሆነ፦

ሰለ እሁዱ የሃዋሳው ማራቶን በተመለከተ ኣንዳንድ ጠቃሚ ጥብጦች

Image
The races will be held entirely within the city limits of Hawassa and be contested on a flat, accurate, two-loop course (one loop for the half marathoners). Other than a short stretch on a hard-packed dirt road, the race will be on pavement with plenty of aid stations with purified water and sports drinks, as well as native musicians along the course. The start/finish of the races are within easy walking distance of the race hotels.  Course Information and Description The Haile Gebrselassie Marathon, to be held on October 20, 2013 in Hawassa, Ethiopia, will be on a two-lap course. Each lap of the citywide course will be 13.1 miles. Half-marathoners and marathoners will start together at the convenient start/finish which is located two miles from the center of Hawassa, and within two miles of any of the race hotels. Transportation will be provided to and from the start/finish to any hotel more than a kilometer away. The 13.1-mile lap is almost entirely on well-paved