Posts

Sole opposition MP says Ethiopia bottling up strife

(Reuters) - Girma Seifu Maru, Ethiopia's sole opposition politician in a 547-seat parliament, says the authorities risk provoking social unrest if they do not offer more political space to critical voices. The 47-year-old economist and consultant said his party, Unity for Democracy and Justice (UDJ), is pushing for greater openness with a petition against an anti-terror law that critics say is used to stifle dissent, and by a campaign of protests. But it is an uphill struggle for opponents of the ruling coalition in a nation that Girma said was following China's model in a bid to drag swathes of its 90 million people, many still subsistence farmers, out of poverty by 2025. "The Chinese model is that economic development is the primary issue, don't ask about human rights issues, don't ask about your freedom, keeping silent on people's rights so that a few politicians get the economic benefits," he told Reuters in an interview at a modern hotel, wher

በሲዳማ ለኣያሌ ኣመታት ብቸኛ ኣስፓልት መንገድ ሆኖ የቆየው ሃዋሳ - ዲላ መንገድ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ በኮንክሪት ደረጃ መገንባት መጀመሩን ኣፊኒ

Image
Hawassa - Dila ይህን በርካታ ኣመታት በብቸኛ የኣስፓልት መንገድነቱ በሲዳማ ውስጥ የምታወቀው ከሃዋሳ ዲላ የምወስደው መንገድ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በዚህ ኣመት  ከ2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ  ለማሰራት ግንባታውን የጀመረው   የሀዋሳ - ቡሌ ሆራ የ198 ኪሎ ሜትር የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ኣካል ሆኗል። በጣሊያን ጊዜ እንደተሰራ በኣፌ ታሪክ የምነገርለት ይህ መንገድ ካለው ረዥም እድሜ የተነሳ በከፈተኛ ሁኔታ የተጎዳ ነው። በመሆኑም  መንገዱ እንደ ኣዲስ ደረጃውን በጠበቀ የኮንክሪት አስፋልትነት መገንባት ብሎም ከ12 እስከ 22 ሜትር ስፋት ይኖረዋል ማድረጉ፤ ቡናን እና ሌሎች የሲዳማ ምርቶችን ወደ ማዕከላዊ ገበያ በፍጥነት እና በጥራት ለማቅረብ ያስችላል። ይህም በሲዳማ ኢኮኖሚ ላይ የሚኖረው ኣዎንታዊ ተጽዕኖ ቀላል ኣይደለም። ከዚህም ባሻገር መንገዱ የምያቋርጣቸው ከሲዳማ መዲና ሃዋሳ ጀምሮ እስከ ዲላ ከተማ ያሉ እንዴ፦ ሞኖፖል፤ቱላ፤ኣቤላ ሊዳ፤ ሞሮቾ፤ ማስንቃላ፤ ኣፖስቶ፤ጩኮ እና ሌሎች የሲዳማ ከተሞች  እስከ 22 ሜትር የምሰፋው መንገድ ገጽታቸው እንደምቀይር እና ለስራ እና ለኑሮ ምቹ እንዲሆኑ እንደምያደርጋቸው ይጠበቃል። ይህም በእነዚህ ከተሞች የምኖሩ ሰዎች በቀላሉ ሃዋሳ እና ዲላን በመሳሰሉ ትላልቅ ከተሞች መስራት ያስችላቸዋል። Tolla Gamaxo Road Sidama እንደ ፋና ብሮድካስቲን ኮፖሬት ድረ ገጽ ዘገባ ከሆነ፦ መንገዱ ኢትዮጵያን ከኬንያ ከማስተሳሰሩም በላይ በሲዳማ እና ገዴኦ የሚገኘውን ምርት በቀላሉ ለገበያ ለማቅረብ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬከተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ እንደገለጹት ፥ የመንገዱ ግን

ሳውዝ ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል-የሀዋሳ ፈርጥ

Image
  ለግንባታው 246 ሚ. ብር ወጥቷል  የኦሎምክፒክ ደረጃ ያለው መዋኛ፣ ሲኒማ ቤቶች፣ ናይት ክለብ … ይገነባሉ  8 ሰዎች የሚይዘው ጃኩዚ ውሃ የማያበላሸው LCD ቲቪ አለው ሳውዝ ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል በደቡብ ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ 275 ኪ.ሜ ላይ በሀዋሳ ከተማ ተገንብቶ በቅርቡ ሥራ የጀመረ አዲስ ዘመናዊ ሆቴል ነው፡፡ “ሀዋሳ፣ የቱሪስት መዳረሻ እየሆነች ነው፡፡ የውጭ አገርና የአገር ውስጥ ቱሪስቶች፣ በግል፣ በቡድን፣ በቤተሰብ የሚመጡባት ከተማ ሆናለች፡፡ እንግዶቻችን ሲመጡ የሚያርፉበት ብቻ ሳይሆን፣ በቆይታቸው የሚዝናኑበትና የተሟላ ምቾት የሚያገኙበት ዘመናዊ ሆቴል አዘጋጅተን እየጠበቅናቸው ነው” ይላሉ፤ የሳውዝ ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል ባለቤት ተወካይ አቶ መኳንንት አሰፋ፡፡   “በአካባቢያችን ከሚገኙ ሆቴሎች የምንለይበት ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ 4 ባር እና 4 ሬስቶራንቶች የተለያየ መጠቀሚያ ዕቃዎችና (ፋሲሊቲ) ዋጋ ያላቸው 5 ዓይነት መኝታ ክፍሎች፣ … አሉን፡፡ ስለዚህ እንግዳው ሳውዝ ስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል ገባ ማለት፣ በፈለገው ቦታ፣ በፈለገው ሁኔታ መዝናናት፣ በፈለገው ደረጃና ዋጋ ክፍሎችን መያዝ ይችላል፡፡   “ለምሳሌ ስታንዳርድ፣ ትዊን፣ ፋሚሊ፣ ዴሉክስ፣ ኤግዚኩቲቭ ዴሉክስ ሱት ቤድሩም፣ የተሰኙ ክፍሎች አሉን፡፡ እንግዳው እንደአቅሙ መከራየት እንዲችል አማራጮች ቀርበውለታል፡፡ ከቁርስ እስከ እራት የሚስተናገድበት ኦል ዴይ ሬስቶራንት አለ፡፡ በቡድን (ግሩፕ) የሚመጡ ሰዎች እየተወያዩ ምሳም ሆነ እራት የሚበሉበት ፕራይቬት ዳይንግ ሩም፣ ቡና ለመጀመሪያ ጊዜ በተገኘባት ስፍራ ማንኪራ የተሰየመ ማንኪራ ጋርደን ካፌ፣ አናት (ቴራስ) ላይ እስከ 200 ሰዎች መያዝ የሚችል ሬስቶራንት አለን፡፡   “አራተኛ ፎቅ ላይ ታቦር ተራራን፣ ቅ

የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ አዋሳ ተወስዶ ታሰሮ ተፈታ _ የክልሉ መንግስት ሚዲያን በተመለከተ ስሱ ሆኖ ይሁን?

በተለያዩ ኣጋጣሚዎች ሚዲያዎች በየትኛውም ኣገር የተሳሳተ ዜና ይዘው ልወጡ ይችላሉ፤ መቼም ሰዎች ነንና ስህተት ኣይጣፋም። ለዚህም ይመስላል በጋዜጠኝነት ስራ ላይ ይህን መሰል ስህተት ስፈጠር ጋዜጣው ወይም ዜናውን ያሰራጨው ሚዲያ ዘጋባው ስህተት መሆኑን ከተቀበለ በተመሳሳይ የጋዜጣው ኣምድ ላይ ለምሳሌ የተሳሳተ መረጃ በዜና መልክ ተሰራጭቶ  ከሆነ በዜና ኣምዱ ላይ የተሰራጨው ዜና ስህተት መሆኑን ገልጾ፤ ማረሚያ  መስጠት ያስፈልጋል።በዚህ ነገሩ ይቋጫል። እንግድህ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ “በደቡብ ክልል ሶስት ምክትል ርዕሳነ መስተዳድሮች ከስልጣናቸው ተነሱ” በሚል ከወጣው ዘገባ ጋር ተያይዞ ጋዜጣው ዘገባው ስህተት መሆኑን ኣምኖ ማስተካከያ የሰጠ ቢሆንም ሰሞኑን የጋዜጣው ማኔጂን ኤዲተር ከአዲስ አበባ ወደ አዋሳ ተወስዶ ለአንድ ቀን ታሰረው ተለቋል፡፡ እንደጋዜጣው ዘገባ ከሆነ ፦ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ሶስት ሰዎች “በተጠረጠሩበት ወንጀል ይፈለጋሉ” የሚል መጥሪያ በመስጠት አዘጋጁን ከቢሮው እንደወሰዱትና እንደታሰረ የተገለፀ ሲሆን፤ ትላንት ጠዋት ፍ/ቤት ይቀርባል ተብሎ ቢጠበቅም “ዳኞች አልተሟሉም፤ ስንፈልግህ እንጠራሃለን” ተብሎ መለቀቁ ታውቋል፡፡ እንግድህ ጋዜጣው ስህተቱን ኣምኖ ማስተካከያ ስጥቶ እያለ በክልሉ መንግስት በጋዜጣ ኣዘጋጁ ላይ የተወሰደው ይህን መሰል እርምጃ ክልሉ ሚዲያን በተመለከተ ምን ያህል ስሱ መሆኑን ያሳያል።     ምንጭ፦ http://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=13046:%E1%8B%A8%E1%88%AA%E1%8D%96%E1%88%AD%E1%89%B0%E1%88%AD-%E1%8C%8B%E1%8B%9C%E1%8C%A3-%E1%8A%A0%E1%8B%98%E1%8C%8B%E1%8C%85

A delegation of professors from the southern states of the US, including former US Ambassador to Ethiopia,has been to Hawassa University

Image
A delegation of professors from the southern states of the US, including former US Ambassador to Ethiopia, Tibor Najy, met with Foreign Minister Dr. Tedros today (October 10). The delegation, from universities which specialize in science and technology, has been on a week-long tour to Addis Ababa ,Dire Dawa, Adama and Hawassa Universities, to explore ways to forge partnerships between universities in Ethiopia and the US. The delegation members expressed their admiration at the tremendous leap Ethiopia has made in increasing the number of universities from 2 to 32 over the past two decades. They noted the importance of supplementing this massive expansion in higher education with efforts focused on the development of the associated faculties. They noted the need to address problems in relation to a lack of instrumentation, the importance of a strategy to retain staff and the need to poay competitive salaries. Dr. Tedros said that partnership with US universities specializing in