Posts

INFANT MORTALITY IN THE RURAL SIDAMA ZONE, SOUTHERN ETHIOPIA: EXAMINING THE CONTRIBUTION OF KEY PREGNANCY AND POSTNATAL HEALTH CARE SERVICES

Image
http://www.google.com/url?sa=i&rct=j&q=&esrc=s&source=images&cd=&cad=rja&docid=Qll9yHLE2i6WeM&tbnid=WZR7Jjs1w1Lb1M:&ved=0CAQQjB0&url=http%3A%2F%2Fwww.msf.org.uk%2Fcountry-region%2Fethiopia&ei=EmJIUsTIB5DK9QTVo4HoBA&bvm=bv.53217764,d.eWU&psig=AFQjCNEu-ZFaU-fIpp51n14qm0ynB7DyDg&ust=1380561760755591 Summary Objectives: This study is aimed at examining the contribution of selected pregnancy and postnatal health care services to Infant Mortality (IM) in Southern Ethiopia. Method: Data were collected from 10 rural villages of the Sidama Zone, Southern Ethiopia, using a structured interview schedule. The 1,094 eligible women respondents were selected using a combination of simple random and multi-stage sampling techniques. The main outcome variable of the study (IM) was measured by reported infant deaths during the twelve months preceding the survey, and was estimated at 9.6% or 96 infant deaths per 1,000 births. Pregnancy and

በሲዳማ ዞን የገጠር ቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታ እንቅስቃሴ ጥሩ ሆኖ በጥራት ላይ ትኩረት ብሰጠው

Image
በሲዳማ  ዞን ውስጥ ከኣንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ገንዘብ መንገድ መስራቱ እየተነገረ ያለ ሲሆን ፤ የመንገዶቹ ጥራት ግን ትኩረት የተሰጠበት ኣይመስልም። ሰሞኑን የዞኑ መንገድና ትራንስፖርት መምሪያ ይፋ ያደረገውን መረጃ ከታች ያንብቡ፦ አዋሳ መስከረም 19/2006 በሲዳማ ዞን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከአንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ በአንድ ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የገጠር ቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታ መካሄዱን የዞኑ መንገድና ትራንስፖርት መምሪያ ገለጸ፡፡ በፕሮግራሙ ከ30 ሺህ ለሚበልጡ ስራ አጥ ወጣቶች የስራ ዕድል መፈጠሩ ተገልጿል፡፡ የመምሪያ ኃላፊ አቶ ማቴዎስ ዳንኤል ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ሀገራዊና ክልላዊ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱን ተከትሎ በዞኑ ሁሉም የገጠር ቀበሌ ደረጃቸውን በጠበቁና ክረምት ከበጋ በሚያገለግሉ መንገዶች ለማገናኘት በትኩረት እየተሰራ ይገኛል፡፡ ፕሮግራሙ በዞኑ ገጠርና ከተማ ፣በአምራችና አገልግሎት ሰጪ እንዲሁም በግብርናና ኢንዱስትሪ ዘርፎች መካከል የሚኖረውን ትስስር በማጠናከር አርሶ አደሩ ምርቱን ለገበያ በማቅረብ ከምርቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በዞኑ እስካሁን 927 ኪሎ ሜትር የገጠር ቀበሌዎችን ክረምት ከበጋ የሚያገለግል መንገድ መኖሩን ጠቁመው ሽፋኑን ከፍ ለማድረግ በበጀት ዓመት ከአንድ ሺህ ኪሎ ሜትር ባላይ መንገድ ግንባታ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡ የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታ 25 በመቶ በህብረተሰብ ተሳትፎ የሚሸፈን በመሆኑ ከ154 ሺህ በላይ ህዝብ በስራው በመሳተፍ 850 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የጠረጋና ምንጣሮ ስራ ማከናወናቸውን ገልጸው ከ13 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ገንዘብ ከወጪ ማዳኑን አስረድተዋል፡፡ በዚሁ ስራ ከተሳተፉት የህብረተሰብ ክፍ

ወጣቱን በማብቃት ላይ መሠራት አለበት

Image
የኢትዮጵያ የሕዝብ ብዛት ከ85 ሚሊዮን በላይ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ አገሪቱ ካላት የሕዝብ ብዛት ውስጥ ከሁለት ሦስተኛ በላዩ ወጣቶች ናቸው፡፡ ይህ በሚገባ የሚሠራበት ከሆነ እጅግ መልካም አጋጣሚ መሆኑ አያጠራጥርም፡፡ ምክንያቱም ወጣቶች የማኅበረሰቡ የጀርባ አጥንት መሆናቸውን በማስመስከራቸው ነው፡፡  ኢትዮጵያ እንደ አገር ይህንን የወጣት ኅብረተሰብ ፍሬያማ በማድረግ ልታተርፍበት ትችላለች፡፡ መንግሥት ይህንን በመገንዘብ የወጣቶች ፖሊሲ ቀርፆ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ ሆኖም ግን መንግሥት የአገሪቱን ወጣቶች አቅም በሚገባ አደራጅቶ እየተጠቀመበት ነው ለማለት ያስቸግራል፡፡ ስለዚህ መንግሥት ይህን ግዙፍና ጠንካራ የሆነ የኅብረተሰብ አካል እንዴት ሊጠቀምበት እንደሚችል ማሰብ ይገባዋል፡፡  እንደ አሜሪካ ባሉ የዓለማችን ኃያላን አገሮች ወጣቶች ያላቸው ተፅዕኖ ምን ያህል ከፍተኛ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ለአብነት እንኳን በዓለማችን በሰፊው የሚታወቀው የፌስቡክ ማኅበረሰብ ድረ ገጽ መሥራችና ባለቤት ወጣት አሜሪካዊ ነው፡፡ የ29 ዓመቱ ማርክ ዘከርበርግ በፌስቡክ ድረ ገጽ በኩል ከአንድ ቢሊዮን በላይ ተጠቃሚዎችን ማፍራት ችሏል፡፡ በዚህም ከአሜሪካ አልፎ በዓለማችን ላይ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰብ አድርጐታል፡፡ እዚህ ላይ ልብ ሊባል የሚገባው ነገር ለዚህ ወጣት ጉዞ መሳካት በርካቶች እጃቸው አለበት፡፡ ለአብነት የፌስቡክን ባለቤት አነሳን እንጂ በአሜሪካ ለአገርም ሆነ ለሕዝባቸው ኩራት የሆኑ በርካታ ወጣቶች ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ወጣቶች ከአገራቸው አልፈው በዓለማችን ላይ እንደዚህ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንዲሆኑ ያስቻላቸው ዓቢይ ጉዳይ ደግሞ፣ ለወጣቶች ምቹ የሆነ ፖለሲ በአገራቸው በመኖሩ ነው፡፡ ታዲያ እኛም እንደ አገር ከዚህ ልንማር የምንች

Hawassa University won Grants from NORHED

Image
Hawassa University has won grants for four grand projects proposed by its different academic units some in partnership with foreign and local universities. Two projects from the Main Campus and two others from the College of Agriculture have secured funding from NORHED/NORAD for staff capacity building (Masters and PhD), collaborative research and training. The two projects at the Main Campus are one from College of Social Science & Humanities- School of Language & Communication Study and the other is from College of Law & Governance from Governance & Development Studies. The two projects are entitled “ Linguistic Capacity Building – Tools for the inclusive development of Ethiopia ” and   ‘ Institutional Cooperation for Capacity Building of Universities and Local Authorities for Democratic and Economic Governance in South Sudan and Ethiopia (ICBULGOV)’   respectively. The project entitled “ Linguistic Capacity Building – Tools for the inclusive development of Et

በወላይታ ዞን ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ተወላጆች በኣከባቢው ነዋሪዎች የምደርስባቸውን ግፍ እና ስቆቃ መቋቋም ስላቃታቸው የሲዳማ ዞን እና የቦርቻ ወረዳ ኣስተዳደር ጠልቃ እንድገባ እየተማጸኑ ነው

በወላይታ ዞን ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ተወላጆች በኣከባቢው ነዋሪዎች የምደርስባቸውን ግፍ እና ስቆቃ መቋቋም ስላቃታቸው የሲዳማ ዞን እና የቦርቻ ወረዳ ኣስተዳደር ጠልቃ እንድገባ እየተማጸኑ ነው። በወላይታ ዞን ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ተወላጆች በኣከባቢው ነዋሪዎች የምደርስባቸውን ግፍ እና ስቆቃ መቋቋም ስላቃታቸው የሲዳማ ዞን እና የቦርቻ ወረዳ ኣስተዳደር ጠልቃ እንድገባ እየተማጸኑ ነው። በካላ ማቲዎስ የቴ በተባሉ የተጎጂዎች ተወካይ በኩል በቪድዮ  ተደግፎ  በተላለፈው መልዕክት ላይ እንደተገለጸው፤ የኣካባቢው ነዋሪዎች በሲዳማ ተወላጆች ንብረት ላይ ጉዳት ከማድረስ ኣልፈው ኣከባቢውን በኣስቸኳይ ለቀው ካልወጡ በንብረታቸው እና በእነርሱም ላይ ጥቃት እንደምፈጽሙ በማስፈራራት ላይ መሆናቸው ተገልጿል።  በኣገሪቱ ብሎም በክልሉ ዜጎች እንደልባቸው በየትኛውም ኣካባቢ የመዘዋወር እና የመኖር ብሎም ንብረት የማፍራት መብት በህገ መንግስት ተደንግጎ  እያለ ይህን መሰል የሰብኣዊ መብት ጥቃት በሲዳማ ተወላጆች ላይ መድረሱ የኣገሪቱን ህገ መንግስት ጭምር የጣስ ኣካሄድ ነው ። በቪድዮ  ተደግፎ  የቀረበውን ይህንን  መልዕክት ከላይ ይመልከቱ