Posts

‹‹ልማታዊ መንግሥትን ከፌዴራል ሥርዓት ጋር ማጣጣም እጅግ አስቸጋሪ ተግባር ነው›› ፕሮፌሰር ክርስቶፈር ክላፓም

Image
‹‹ልማታዊ መንግሥትን ከፌዴራል ሥርዓት ጋር ማጣጣም እጅግ አስቸጋሪ ተግባር ነው›› ፕሮፌሰር ክርስቶፈር ክላፓም መስከረም 13 ቀን 2006 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ ፋኩልቲ የእሸቱ ጮሌ አዳራሽ “Federalism and the Developmental State” በሚል ርዕስ በዕውቁ የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ክርስቶፈር ክላፓም የቀረበው ጥናት “Perspectives of Diversity in Ethiopia” የተሰኘውና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝም ጥናት ማዕከል፣ በፍሬድሪክ ኤበርት ስቲፍቱንግና በጎተ ኢንስቲትዩት የሚዘጋጀው የውይይት መድረክ አካል ነበር፡፡ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ እንዲጀመር ፕሮግራም ለተያዘለት ፕሮግራም ታዳሚዎች ከ11 ሰዓት ጀምሮ ቦታ መያዝ ጀመሩ፡፡ የጥናቱ አቅራቢ ፕሮፌሰር ክርስቶፈር ክላፓም በወጣትነት ዘመናቸው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ መምህርና በኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ ላይ የሚያተኩሩ ዘርፈ ብዙ መጻሕፍትንና የምርምር ሥራዎችን ያሳተሙ ስለሆኑ ብቻ አልነበረም፣ ይልቁንም የጥናታቸው ርዕስ የበርካታ ሰዎችን ስሜት የሳበ ነበር፡፡  ፌዴራሊዝም በኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም እንደ መንግሥት አወቃቀር በኢትዮጵያ የበርካታ ዓመታት ተሞክሮ ቢሆንም፣ ኢሕአዴግ ሕጋዊ ይዞታ በመስጠትና በፈቃደኝነት ወደ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ እንዳመጣው በመግለጽ ነው ፕሮፌሰሩ ንግግራቸውን የጀመሩት፡፡ ልዩነቱ ከኢሕአዴግ ውጪ ያሉት መንግሥታት ፌዴራሊዝምን ቢያንስ በባሕሪ ደረጃ የተቀበሉና የአካባቢ አገዛዞችን ዕውቅና ሳይሰጡ ኢትዮጵያን መምራት አስቸጋሪ ስለነበረባቸው መሆኑን አመልክተዋል፡፡  በዘመናዊው የኢትዮጵያ ታሪክ እ.ኤ.አ. ከ1855 ጀምሮ ኢትዮጵያን ከመሩት መንግሥታት መካከል የአሁኑ መንግሥትን በአገዛዝ ዓ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያደረገው የመመሪያ ለውጥ

Image
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ የከፈቱ የግል ባንኮችን ሂሳቦችን አግዷል የተባለው ዘገባ ልክ እንዳልሆነ እና አዲሱ የባንክ መመሪያም በደንበኞች ላይ የሚፈጥረው ችግር እንደማይኖር አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት የሚቆጣጠረዉ ንግድ ባንክ ከ600 በላይ ቅርንጫፎች አሉት። የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አንድ የግል ባንክ አስተያየትን አካቶ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ነጋሽ መሐመድ http://www.dw.de/popups/mediaplayer/contentId_17113603_mediaId_17113620  

Starbucks Honors the Birthplace of Coffee with Ethiopia, an Extraordinary New Coffee Steeped in History & Flavor

Image
A Single-Origin Coffee Unlike Anything in Starbucks 42-Year History, Ethiopia is Masterfully Roasted for an Exquisite Taste Experience SEATTLE--(BUSINESS WIRE)--September 24, 2013-- Starbucks Coffee Company (NASDAQ:SBUX) today introduces a new single-origin coffee from the birthplace of coffee, Ethiopia. New single-origin Ethiopia coffee available at Starbucks starting September 24. (Photo: Business Wire) Starbucks first whole bean packaged coffee available globally since the introduction of Starbucks(R) Blonde Roast two years ago, Ethiopia coffee celebrates Ethiopia's rich coffee tradition and delivers a taste in cup unlike any other coffee offered in Starbucks 42-year history. This new coffee joins Starbucks selection of 20 core and 10 traditional and seasonal whole bean coffees offered at Starbucks retail stores nationwide. "We've taken great care in sourcing this coffee and applying the signature Starbucks roast to create a flavor profile that

በቅርቡ በሃዋሳ ከተማ ስራ በጀመረው ባለ ኣምስት ኮከብ ሳውዝ ስታር ኢንቴርናሽናል ሆቴል የሲዳማን ባህላዊ ምግቦች በምግብ ሜኑ ውስጥ ተካተዋል

Image
ካለፉት ጥቂት ኣመታት ወዲህ በሃዋሳ ከተማ ብሎም በሌሎች የሲዳማ ከተሞች ውስጥ በምገኙ ምግብ ቤቶች እና ሆቴሎች የሲዳማን ባህላዊ ምግቦች ማለትም እንደ ቡርሳሜ እና ኦሞልቾን የመሳሰሉት ምግቦች በባህላዊ መንገድ ተዘጋጅተው ለተመጋቢዎች መቅረባቸው ይታወቃል። እነዚህ ምግቦች ከፍተኛ ገበያ ያላቸው ሲሆን፤ የባህሉ ባለቤት በሆነው የሲዳማ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ለሲዳማ ባህላዊ ምግብ ፍቅር ባላቸው እና የምግቦቹን ዝና ስምተው ለመቅመስ በምፈልጉ ሰዎች ተወዳጅ እየሆኑ መጥተዋል። በቅርቡ በሃዋሳ ከተማ ስራ የጀመረው ባለ ኣምስት ኮከብ ሆቴል የሆነው ሳውዝ ስታር ኢንቴርናሽናል ሆቴል የሲዳማን ባህላዊ ምግቦች በምግብ  ሜኑ  ውስጥ ኣካቶ ኣገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ሆቴሉ የሲዳማን ባህላዊ ምግቦች በምግብ ሜኑ ውስጥ ማካተቱ ለባህላዊ ምግቦች ያለውን ክብር  እና ፍቅር የገልጽ በመሆኑ ሊያስመሰግነው ይገባል።  ሆቴሉን በተመለከተ ለተጨማሪ መረጃ እዚህ ላይ ይጫኑ፦ http://southstarinternationalhotel.com/index.php  

South Star International Hotel opens in Hawassa

Hawassa, Ethiopia  – A new five-star hotel was officially inaugurated in  Hawassa  on Saturday, September 21st. The South Star International Hotel   was built at a cost of about 246 million birr and held its opening ceremony yesterday, on the 21st of Sept. The hotel is one of the latest in a number of new hotels opened to meet growing demands, in the town in particular, and in the country in general. The hotel employs 246 employees, about 75 percent of whom are women. The owner of the hotel has entered the hospitality sector with ambitions to inspire others and to contribute to the growth of the industry. He also owns  Enuma Trading Plc ., said Wondwossen Admassu, whose company was the consultant for the hotel. “Clearly, this new facility has been created as a result of an increasing potential for mid-scale flag properties, after the emergence of brands like the  Sheraton, Hilton  and  Radisson Blu  secured footholds in the market,” he said. The consultancy firm owned by Won