Posts

ፊቼ ጫምባላላ በዓልን በዩኔስኮ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚረዳ ጥናት ተጠናቀቀ

Image
-    ሐቻምና ዲዛይኑ የተጠናቀቀው የደቡብ ባህል ማዕከል ግንባታ እስካሁን አልተጀመረም ከደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች አንዱ የሆነው የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ (ፊቼ) በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት ሳይንስና ባህል ድርጀት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑ ተመለከተ፡፡ የሲዳማ ብሔር ባህልና ማንነት መገለጫ የሆነው የፊቼ በዓል የዓመቱ አዋቂዎች (አያንቶ) በሚወስኑት ቀንና ወር የሚውል ሲሆን፣ የዘንድሮ ዘመን መለወጫ ሐምሌ 29 ቀን 2005 ዓ.ም. ድምቀት ተከብሯል፡፡  በዋዜማው በርችት ሕብረ ቀለማት ተጀምሮ በዕለቱ ከጧት ጀምሮ በባህላዊ መሰብሰቢያ ሥፍራው (ጉዱማሌ ፓርክ) የክልሉና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የብሔሩ ተወላጆች፣ ቱሪስቶችና የክብር እንግዶች በተገኙበት በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ ክብረ በዓሉ በዓለም አቀፍ ቅርስነት እንዲመዘገብ የሚያስችል ጥናት ተጠናቅቆ በሚቀጥለው ዓመት ለዩኔስኮ እንደሚቀርብ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገልጿል፡፡ ስለዘንድሮው ፊቼ በዓልና በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተደረገ ስለሚገኘው እንቅስቃሴ የሲዳማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በየዓመቱ እንደሚደረገው በዓሉ ከዘመን መለወጫና በማግስቱ ጫምባላላ አዋቂዎች፣ ወጣት ሴቶችና ወንዶች በልዩ ጭፈራ (ቄጠላ) ታጅቦ እንደሚቀጥል ይናገራሉ፡፡ በየዓመቱ የፊቼ በዓል ዕለትና ወሩ መለያያትን በተመለከተም ‹‹የሲዳማ ጊዜ አቆጣጠር ከጨረቃ ሥርዓት ጋር የተገኘና ከዋክብትና ጨረቃን በመመልከትም የሚተነትኑ አዋቂዎች (በአካባቢው አጠራር አያንቶ) የሚወስን በመሆኑ ነው›› ሲሉ ይገልጻሉ፡፡ የሲዳማ ዘመን መለወጫ (ፊቼ) ከጥንት ጀምሮ ሊከበር የመጣና የራሱ የሆኑ ባህላዊ እሴቶች ያሉት በመሆኑ በዓለም

በሲዳማ ዞን ከ24 ሺህ ሄክታር የሚበልጥ መሬት በመስኖ እየለማ ነው

Image
አዋሳ ነሐሴ 6/2005 በደቡብ ክልል ሲዳማ ዞን በያዝነው በጋ ወራት በመስኖ ከለማ መሬት ከአራት ሚልዮን ኩንታል የሚበልጥ የፍራፍሬ ፣ጓሮ አትክልት፣ስራ ስርና የቋሚ ሰብል ምርት መገኘቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡ በመምሪያው የግብርና ልማት እቅድ የስራ ሂደት ኦፊሰር አቶ ደርቤ በትራ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ምርቱ የተሰበሰበው በሁለት ዙር በበጋው በመስኖ ከለማ 24 ሺህ 550 ሄክታር መሬት ላይ ነው፡፡ በየአካባቢው ምንጭ በማጎልበት፣ አነስተኛ የእጅ ጉድጓዶች በመቆፈር፣ በባህላዊ መንገድ ወንዝ በመጥለፍና በቤተሰብ ደረጃ የኩሬ ውሃ በማሰባሰብ የልማቱ ስራ መከናወኑን ገልጸው በልማቱ ከ530 ሺህ የሚበልጡ አርሶ አደሮች ተሳትፈዋል ብለዋል፡፡ የመስኖ ልማቱ ካለፈው ዓመት በ13ሺህ ሄክታር፣በምርት በሶስት ሚልዮን ኩንታል ብልጫ እንዳለው ጠቁመው በዞኑ አብዛኛው አርሶ አደር ቀደም ሲል የዝናብ ወቅትን ጠብቆ በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ የሚያመርት በመሆኑ መስኖ ልማት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ቁልፍ አማራጭ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡ በመስኖ ልማትና ግብአት አጠቃቀም ላይ ለአርሶ አደሮቹ ስልጠና መስጠቱን ገልጸው በልማት ቡድንና በአንድ ለአምስት ተደራጅተው በመስራት በርካታ አርሶ አደሮች ውጤታማ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የቦርቻ ወረዳ አርሶ አደሮች እንደገለጹት በአከባቢያቸው የሚገኘውን ወንዝ በመጥለፍ ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ መጠቀም ከጀመሩ ወዲህ ኑሮአቸው እየተለወጠ ከመምጣቱ ባሻገር ሞዴል አርሶ አደር በመሆን ለሽልማት መብቃታቸውን ገልጸዋል፡፡ http://www.ena.gov.et/Story.aspx?ID=10754&K=1

Impacts of narrow media Coverage in Fichee-Cambalala celebration: A Critique of Ethiopian Television

Image
Photo:https://www.facebook.com/photo.php?fbid=571538989577372&set=a.102187106512565.2988.100001638274338&type=1&theater By: Kinkino Kia, August, 2013 As known, a Sidama nation is among the few nations in the world who have its own calendar. Its new year and calendar, which is based on the lunar calendar, is also different from the Gregorian, Muslim and Ethiopian calendar. Moreover, the Sidama’s new year calendar is not based on pre-determined and fixed date. Its date is fixe and determined only through the ablest observations of the Sidama traditional astrologists who follow the location of the stars in relation to the moon and fix the date of Fichee accordingly. This is the very unique element inherent in the Sidama’s calendar and which also distinguishes the Sidama’s from other counterparts. However, this unique historical and cultural heritage has been not able to get wider media coverage for long. This short piece criticizes the national telev

Zonal diagnosis and intervention plan Sidama zone, SNNP Region

Image
1. Introduction The Livestock and Irrigation Value chains for Ethiopian Smallholders (LIVES) project aims at supporting the GoE’s efforts to transform the smallholder subsistence agricultural sector to a more market-oriented smallholder sector to contribute to the new GTP. The project will be implemented over a 6 year period, starting April 2012 till March 2018, including a planning phase. The project shall be implemented by the International Livestock Research Institute (ILRI) and the International Water Management Institute (IWMI) in partnership with the Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR), the Federal Ministry of Agriculture, Regional Bureau of Agriculture/Livestock Development Agencies and Regional Agricultural Research Institutes. The project is funded by The Canadian International Development Agency (CIDA). The project uses a value chain framework to develop targeted commodities. Such a framework recognizes value chain actors who add value at differe

Time for street corn on the cob

Image
Fantu Debele, a mother of four small children, has been preparing the corn for half a day and is about to carry it to a street near to her village, Cazainchis. She bought a sack of corn (corn on the cob) for 150 birr from the market, where many gather to bargain with the wholesalers, helped by the brokers who mediate. This is her main business and the way she provides for her four children, for whom she cares alone after her husband died six years ago. “I rise from bed early in the morning and cook breakfast for the kids, then leave for the market. I spend the whole day making up the corn, which I aim to get ready before six,” she says. She has been doing it for four years and predicts it would have been successful if she had had enough money and someone to help her. “The most difficult part of the job is purchasing the corn on the cob from the market and breaking it down so that the pot can hold it up to its brim,” she says. Many Ethiopians endure the cold winters by sipping