Posts

በደቡብ ክልል ከ12ሺህ 400 በላይ የባዪ ጋዝ ተቋማት ግንባታ እየተከናወነ ነው

ሃዋሳ ሐምሌ 27/2005 በደቡብ ክልል በተጠናቀቀዉ በጀት አመት የ12ሺህ 415 የባዮ ጋዝ ተቋማት ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ ውሃ ሀብት ቢሮ አስታወቀ ። የቢሮ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች የስራ ሂደት ባለሙያ አቶ ጁሲ ጥላሁን ትናንት ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት የባዮ ጋዝ ተቋማቱ ግንባታ እየተካሄደ ያለዉ አማራጭ የሀይል አቅርቦትን ለህብረተሰቡ ለማዳረስ መንግስት በያዘው ፕሮግራም መሰረት ነዉ ። በተጨማሪ በክልሉ የተለያዩ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች በሚገኙ የገጠር አካባቢዎች 193ሺህ ማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በማሰራጨት ከ190ሺህ ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል ። የባዮ ጋዝ ተቋማቱ የግብርና ተረፈ ምርቶችን በማብላለት ከሚወጣዉ ጋዝ በርካታ ቤተሰቦችን የመብራትና የምግብ ማሰያ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ አገልጠዋል ። በክልሉ አማራጭ የሃይል አቅርቦት ለህብረተሰቡ ለማዳረስ በተደረገው ጥረት ባለፉት አመታት በተመሳሳይ በርካታ የገጠር ነዋሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን አስታዉቀዋል ። ይህም ለማገዶና ለሀይል ፍላጎት እየተባለ የሚወድመውን የደን ሀብት ከመታደግ በሻገር የህብረተሰቡን የስራ ጊዜ ፣ ጉልበትና ወጪ ለመቆጠብ ከፍተኛ አስተዋጾኦ አድርጓል ብለዋል ። በደቡብ ክልል በእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ታዳሽና አማራጭ የሀይል አቅርቦት በ2002 ከነበረበት 15 በመቶ ሽፋን ወደ 25 በመቶ ለማሳደግ ሰፋፊ ፕሮግራሞች ተነድፈው እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል ። በበጀት አመቱ ለኢነርጂና ለማእድን ልማት ጨምሮ የሚስፈልገው አጠቃላይ የማስፈጸሚያ በጀት ከ19ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑን በእቅዱ ላይ ተመልክቷል፡፡

የሲዳማን ፊቼ በዓል በዩኔስኮ በኣለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው ተባለ

Image
ዝርዝር ዜና እዚህ ላይ ተጨነው ይመልከቱ http://www.allcomtv.com/etv-vod?etvod=2013080216

Hawalle SIDAAMU DIRRU SOORO AYAANA Keeruni Illishinone! Worancha Information NETWORK

Image
http://www.coleimages.com/Acultureintact/Ethiopia-Sidama/17979125_58n5fs#!i=1377146460&k=KXCQH36 New

ሲዳማ በፎቶ

Image
http://www.coleimages.com/Acultureintact/Ethiopia-Sidama/17979125_58n5fs#!i=1377140446&k=ZwfsPMG Sidama - untouristed. There are none! An area rich in culture, traditions and is one of the most fertile regions of the country. Rolling hills, a patchwork of intense greens, coffee plantations and waterfalls. An area where there is no tourist infrastructure but with so much to see. The people were shocked to see a traveller - even more so than in the remote tribal regions. The roads are, however, improving and when hotels improve this region will at last be on the map! ተጨማሪ ፎቶግራፎችን ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ፦    http://www.coleimages.com/Acultureintact/Ethiopia-Sidama/17979125_58n5fs#!i=1377140446&k=ZwfsPMG

Typologies of National-isms in Ethiopia

Image
(OPride) – Over the last several weeks, a lot has been said on both sides of the “I am Oromo first” and “I am Ethiopian first” divide. But very little about why people choose those positions. This piece is inspired by Abebe Gelaw’s commentary on Jawar Mohammed’s statement . In “ I am Ethiopian First ”, I thought, Abebe presented a sensible and sober contrast to a catalogue of pieces with vulgar and repulsive sentiments from many Ethiopian writers. His call for calm among Amhara activists regarding their sudden Jawar mania as well as his plea for consensus and compromise between the two communities were commendable. However, Abebe’s characterizations of the typologies of national-isms in Ethiopia were rather troublesome. He writes, My understanding is that Jawar is an ethno-nationalist. As an ethno-nationalist, he says he is an Oromo first. Unlike him, I am a nationalist. But that is not the major problem. The problem is the way he has chosen to articulate and present his vie