Posts

ሲኣን የሲዳማን ወጣቶች የበለጠ ተሳታፊ በማድረግከሌሎች መሰል የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር እንደምሰራ ኣስታወቀ። የሲዳማ ዲያስፖራ በሲዳማ ፖለቲካ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ውስን መሆኑን ኣመለከተ

ሲኣን የሲዳማን ወጣቶች የበለጠ ተሳታፊ በማድረግከሌሎች መሰል የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር እንደምሰራ ኣስታወቀ። የሲዳማ ዲያስፖራ በሲዳማ ፖለቲካ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ውስን መሆኑን ኣመለከተ ። ከወራንቻ ኔትዎርክ ጋር የተደረገውን ቃለምልልስ ከታች ተጭነው ያዳምጡ Speak Sidama

አዋሳ እና ባህርዳር ከ 2006 ዓ.ም ጅምሮ በፌደራል መንግስት ሥር ሊሆኑ ነው

ሰኔ ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የደቡብ ክልል ርእሰ መዲና ሓዋሳ እና  የአማራ ክልል ርእሰ መዲና ባህርዳር የክልል ርእሰ መዲናነታቸውን በማስረከብ በቀጥታ በፌደራል መንግስቱ አንደሚተዳደሩ ታውቋል፡፡ የሚኒስትሮች ም/ቤት ለውይይት ባዘጋጀው ሰነድ ላይ እንደገለጸው  ከተሞቹ ከርእሰ መዲናነት ወደ ፌዳራል ከተማነት በመሸጋገር ለማእከላዊ መንግስት ግብር ይከፍላሉ፣ በማእከላዊ መንግስት ይተዳደራሉ። በአቶ አዲሱ ለገሰ መሪነት የብአዴን ባለስልጣናት ውይይት አድርገዋል።  ባህርዳር የክልል ርእሰ  መዲናነቱዋን ለደቡብ ጎንደር ዞን ዋና ከተማ ደብረ ታቦር ታስረክባለች። በደቡብ በኩል የክልሉን ዋና ከተማ ለመምረጥ ከፍተኛ ችግር ማጋጠሙ ታውቋል። ክልሎች ወደ ፊድራል ሲዛወሩ ከአዲስ አበባ እና ድሬድዋ ቀጥለው ለፊድራል መንግስቱ የሚገብሩ ተጠሪ ከተሞች ይሆናሉ፡፡ የገቢ አቅማቸው አድጓል በሚል የተወሰነባቸው  ከተሞች እጣ ፈንታ በክልሎች የማግባቢያ  ውይይት ተደርጎበት 2006 ላይ ተግባራዊ ይሆናል፡፡ በአማራ ክልል  የክልል መዲናነቱን የአዊ ዞኖዋ ዳንግላ፤የምዕ/ጎጃሞዋ ፍኖተ ሰላም ፤የምስ/ጎጃሞዋ  ደብረ ማርቆስ ፤የወሎዋ ወልድያ ጥያቂያቸውን እንዲሚያነሱ ይጠበቃል፡፡ ከደቡብ ክልልም የወላይታ ሶዶን ከተማ እና አርባ ምንጭን ካፋጠጠው ጉዳይ አንስቶ ስልጤ ፤ጉራጌ፤ ከንባታ እና ሃድያን ቅሬታ ውስጥ ይከታቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አቶ አዲሱ በደቡብ ክልል የታየውን አይነት ብጥብጥ በአማራ ክልል እንዳይደገም ሁላችሁም ደብረታቦርን በዋና ከተማነት ተቀበሉ በማለት ለተሰብሳቢዎች ገልጸዋል። ከፍተኛ ገቢ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ግብር በመክፈል በ9ኛው የኢህአዴግ ጉባኤ ላይ የተወደሰችውን መቀሌ  ወደ ፌደራል መንግስቱ ለማዞር እቅድ ይኑር አይኑር አልታወቀ

INFANT MORTALITY IN THE RURAL SIDAMA ZONE, SOUTHERN ETHIOPIA: EXAMINING THE CONTRIBUTION OF KEY PREGNANCY AND POSTNATAL HEALTH CARE SERVICES

Image
Nigatu Regassa Hawassa University, P.O. BOX 679, Hawassa, SNNPR, Ethiopia Korespondenční autor:  Nigatu Regassa (negyon@yahoo.com) ISSN 1804-7181 (On-line) Full verze: Submitted: 22. 1. 2012 Accepted: 17. 5. 2012 Published online: 28. 6. 2012 Summary Objectives: This study is aimed at examining the contribution of selected pregnancy and postnatal health care services to Infant Mortality (IM) in Southern Ethiopia. Method: Data were collected from 10 rural villages of the Sidama Zone, Southern Ethiopia, using a structured interview schedule. The 1,094 eligible women respondents were selected using a combination of simple random and multi-stage sampling techniques. The main outcome variable of the study (IM) was measured by reported infant deaths during the twelve months preceding the survey, and was estimated at 9.6% or 96 infant deaths per 1,000 births. Pregnancy and health care variables were used as the main explanatory variables along with other household and individu

Ethiopia: Lifesaving mother and child care in the Sidama mountains

Image
Aroressa is a beautiful, green mountainous area, with small coffee plantations irrigated by natural waterfalls and streams that meander down the steep slopes of the valleys, with cliffs falling 300 metres and more. At the bottom, cattle graze alongside the streams and children play outside onion shaped huts, typical of the Sidama zone, south of Ethiopia. Two Médecins Sans Frontières (MSF) programmes are located in these highlands, separated by dusty mountain roads of more than 80 kilometres. The beauty of the area can deceive the visitor regarding the very serious health problems faced by the population. Health centres are scarce; as are qualified medical personnel, and maternal and child mortality rates are high. The mountainous terrain makes it difficult for pregnant women to trek to their nearest health centre, which could be 20 or more kilometres away. MSF teams have met many stranded people ferrying sick people or pregnant women to a nearby health centre while driving or

ሃዋሳ ዩኒቨርስቲ በአካባቢ ጥበቃ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ አስታወቀ

Image
አዋሳ ግንቦት 30/2005 የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የአካባቢ ጥበቃ ጉዳይ ከሁሉም የትምህርትና የምርምር ዘርፎቹ ጋር አቀናጅቶ የተሻለ ለውጥ ለማምጣት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሰቲው ተማሪዎችና መምህራን አለም አቀፍ የአካባቢ ቀን በችግኝ ተከላ፣ በጽዳት ዘመቻ፣ በእግር ጉዞና በፓናል ውይይት ትናንት በሀዋሳ ከተማ አክብረዋል፡፡ በበዓሉ ላይ ዩኒቨርስቲው የቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ዶክተር ንጋቱ ረጋሳ እንደገለጹት ተፈጥሮን በመንከባከብ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በዕወቀት ላይ የተመሰረተና ዘላቂነት ያለው የአካባቢ ጥበቃና ልማት ወሳኝ ነው፡፡ ዪኒቨርስቲው በዚህ ረገድ በተፈጥሮና አካባቢ ጥበቃ ላይ ያተኮሩ በርካታ የምርምር ፕሮግራሞች በግብርናው ዘርፍ እንዳሉት ጠቁመው ይህንን ከሁሉም የትምህርትና የምርምር መስኮች ጋር አቀናጅቶና አስፋፍቶ ለመስራት ትኩረት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ እያንዳንዱ ዲፓርትመንት ስርዓተ ትምርህርት ሲቀርጽ የአካባቢን ጥበቃ ጉዳይ ግምት ውስጥ በማስገባት መስራት እንዳለበት ፕሮፌሰር ንጋቱ ገልጸው በተማሪዎችና በመምህራን የተቋቋመው የአካባቢ ጥበቃ ክለብ ተጠናክሮ ሁሉንም ማህበረሰብ በማሳተፍ እንዲቀሳቀስ ድጋፍ እየሰጡ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ በአካባቢ ላይ የሚሰሩ ምርምሮችን ዩኒቨርስቲው ያበረታታል ያሉት ፕሮፌሰሩ የአካባቢው ህብረተስብ ስለጉዳዩ ያለውን ግንዛቤ ለማጎልበት በማህበረሰብ ሬዲዮ ጭምር በመጠቀም እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡ እንዲሁም ከክልሉ የተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ግንኙነታቸውን አጠናክረው ህዝቡም ከትምህርትና ምርምር ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ እሰሩ መሆናቸውን ገልጠዋል፡፡ ዘንድሮ በሀገሪቱ ለ20ኛ በአለም ለ40ኛ ጊዜ የተከበረው የአካባቢ ቀን "አሰብ ፣ተጠ