Posts

ሲዳማን ጨምሮ በደቡብ ክልል ከ3 ሺህ 600 በላይ የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የተሳተፉበት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተካሄደ ነው፡፡

አዋሳ ግንቦት 09/2005 ህብረተሰቡን በቀበሌ ደረጃ ለሚያገለግሉ ስራ አስኪያጆች የተዘጋጀ ክልል አቀፍ የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስልጠና በአምስት ማዕከላት እየተካሄደ መሆኑን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳደርና የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሀላፊ አስታወቁ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የቢሮው ሀላፊ አቶ ታገሰ ጫፎ ዛሬ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት የፕሮግራሙ አላማ የመንግስት የመልካም አስተዳደር፣ የልማትና የለውጥ ስራዎች ዋና ማስፈጸሚያው ህብረተሰቡ በቅርበት በሚገኝበት በቀበሌ ደረጃ በመሆኑ ይህንን እንዲመሩና እንዲያስተባበሩ የተቀጠሩ የቀበሌ ስራ አሲኪያጆች ያሉባቸውን የማስፈጸም ብቃት ክፍተቶችን በመለየት አቅማቸውን ለመገንባት ነው፡፡ ከሁሉም የክልሉ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ለተወጣጡ ከ3 ሺህ 600 ለሚበልጡ ስራ አስኪያጆች የተዘጋጀው የማስፈጸም አቅም ግንባታ የስልጠና ፕሮግራም ከግንቦት 5 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በሀዋሳ፣ በወላይታ ሶዶ፣ በአርባ ምንጭ፣ በሆሳዕናና በሚዛን አማን ማዕከላት እየተካሄደ ነው ብለዋል፡፡ በተጠቀሱት አምስት ማዕከላት ሰልጣኞቹ በቆይታቸው በተሀድሶ መስመርና በኢትዮጵያ ህዳሴ፣ በመልካም አስተዳደር፣ በቀበሌ መረጃ አያያዝና አደረጃጀት፣ በቀበሌ ጽህፈት ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ ፣ የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ስነ ስርዓት፣ በውጤት ተኮር ስርዓትና የተቀናጀ ዕቅደ ዝግጅት ዙሪያ በባለሙያዎች ትምህርት እንደሚሰጥና የጋራ ውይይትም እንደሚካሄድ አስረድተዋል፡፡ በየቀበሌው የሚኖረው ህብረተሰብ ከመንግስት የሚፈልገውን ማንኛውንም አገልግሎት ወደ ወረዳ፣ ዞንና ክልል መሄድ ሳይስፈልገው እዚያው ባለበት ቀበሌ መጠቀም እንዲችል በክልሉ ሁሉም የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ስራ አስኪያጆች ተቀጥረውና ጽህፈት ቤቶች ተከፍተው ህብረተሰቡን እንዲያገለግ

EEPCo to Pay Compensation for Hawassa Power Surges

Image
The Hawassa branch of the Ethiopian Electric Power Corporation (EEPCo) is to pay compensation to close to 300 households and a private company, Awassa Greenwood Plc, for damages related to sudden power surges, two weeks ago. Awassa Greenwood Plc, a flower grower and exporter located on the outskirts of Hawassa town, 273Km south of Addis Abeba, has stopped work because of damages to its offices and facilities that resulted in a fire following the surge. “We have checked the damages and confirmed that the charges were filed within 24 hours of the damages,” said Zeleke Kebede, Public Communication Desk head of EEPCo’s branch office. “We only pay compensation to residents with title deeds.” “The fire spread at Greenwood because they use metal sheets for fences,” he added. Residents of rented houses in the town are also demanding compensation; however, there are fears that they may be excluded because they do not have any title deeds for the places they reside in. “We should b

የሐዋሳውን ግማሽ ማራቶን ታምራት ቶላና ጽጌረዳ ግርማ አሸነፉ

Image
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያና ሴቭ ዘችልድረን አዘጋጅነት በሐዋሳ በተደረገው ግማሽ ማራቶን ውድድር፣ ታምራት ቶላ የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸንፏል፡፡ በሴቶች በተደረገው ውድድርም ጽጌረዳ ግርማ በተመሳሳይ ክብረ ወሰኑን በማሻሻል ባለድል ሆናለች፡፡  “የሕፃናትንና እናቶችን ሞት ለመቀነስ” በሚል መሪ ቃል ባለፈው እሑድ በሐዋሳ በተደረገው ግማሽ ማራቶን ሩጫ የውድድሩ አሸናፊ ታምራት ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደበት ጊዜ 1 ሰዓት፣ 02 ደቂቃ 44 ሰከንድ መሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ የቦታውን ክብረ ወሰን በአንድ ደቂቃ አሻሽሎ መሆኑም ታውቋል፡፡ እሱን ተከትሎ ሁለተኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ሐብታሙ አሰፋ 1 ሰዓት 03 ደቂቃ 12 ሰከንድ ራሱ አምና ከተመዘገበው ሰዓት 26 ሰከንድ የተሻሻለ ሰዓት ስለመሆኑም ተነግሯል፡፡ ሦስተኛ የወጣው አስቻለው ንጉሤ በበኩሉ፣ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 1 ሰዓት 03 ደቂቃ 20 ሰከንድ ሲሆን፣ ይህም ለአትሌቱ ፈጣን ሰዓት ተብሎለታል፡፡  በሴቶች በተደረገው ተመሳሳይ ውድድር አሸናፊዋ ጽጌረዳ ግርማ የገባችበት ሰዓት 1 ሰዓት 13 ደቂቃ 19 ሰከንድ ከአምናው በ12 ሰከንድ ተሻሽሎ የተመዘገበ መሆኑም ተመልክቷል፡፡  ውድድሩን ሁለተኛና ሦስተኛ በመሆን ያጠናቀቁት ጫልቱ ጣፋ 1 ሰዓት 14 ደቂቃ፣ 01 ሰከንድ፣ ቀነኒ አሰፋ ደግሞ 1 ሰዓት፣ 14 ደቂቃ 04 ሰከንድ መሆኑም ታውቋል፡፡  ለታላላቅ አትሌቶች መገኛ መሆኑ የሚነገርለት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፣ በሐዋሳ ከተማ በተደረገው ውድድር አትሌቶች ያስመዘገቡት ሰዓት በዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (አይኤኤኤፍ) ዕውቅና ካላቸው የውድድር ቦታዎች አንዱ ስለመሆኑ ጭምር ዝግጅት ክፍሉ አስታውቋል፡፡ http://www.ethiopianreporter.com/index.php/sport/item/183

Development challenges in the age of climate change: the case of Sidama

Image
By Seyoum Yunkura Hameso† Abstract Today, developing countries face distinctive challenges of development such as to poverty reduction, growth and economic development. The growing concern with climate  change presents additional challenges and opportunities to these countries. The paper  explores development possibilities/challenges in the age of climate change on the basis of  selected review of the literature on mainstreaming climate change to development. The  themes under discussion relate to on-going empirical research on vulnerability and  adaptionsto climate change in Ethiopia, the case of smallholder farmers in Sidama. * Read more: http://roar.uel.ac.uk/1936/1/Seyoum%20-%20climate%20change%20Sidama.pdf

Development challenges in the age of climate change: the case of Sidama

Hameso, Seyoum  ‘Development challenges in the age of climate change: the case of Sidama’,  Workshop on the Economy of Southern Ethiopia . Hawassa University, Department of Economics, 1 March 2012. Hawassa, Ethiopia: Ethiopian Economics Association. Abstract Today, developing countries face distinctive challenges of development such as to poverty reduction, growth and economic development. The growing concern with climate change presents additional challenges and opportunities to these countries. The paper explores development possibilities/challenges in the age of climate change on the basis of selected review of the literature on mainstreaming climate change to development. The themes under discussion relate to on-going empirical research on vulnerability and adaptions to climate change in Ethiopia, the case of smallholder farmers in Sidama. Read more:  http://roar.uel.ac.uk/1936/