Posts

ኢሳት የተባለው የቴለቪዥን ጣቢያ በወንዶ ገነት ነዋሪ የሆኑትን የሲዳማን እና የኣማራን ብሄሮች ለማጣላት የሚያደርገውን ቅስቀሳ ያቁም

Image
የወንዶ ገነት ኮሌጅ ዲን እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ ታሰሩ ኢሳት በኣካባቢው መንግስት እና በወንዶ ገነት  የደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ የከሰተውን ኣለመግባባት ገጽታውን በመቀየር የዘር ግጭት ለመጫር የሚያደርገውን ግፍት የምመለከተው ኣካል ማቆም ኣለበት።  ኣለመግባባቱን በተመለከተ በኢሳት የቀረበው ዜናን ከታች ያንቡ፦ ሚያዚያ ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በአዋሳ ዩኒቨርስቲ ስር የሚገኘው የወንዶገነት የደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ዲን የሆኑት ዶ/ር ጸጋየ በቀለ እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ  ሻምበል አለማየሁ ወረታ የታሰሩት የመንግስት ባለስልጣናት የኮሌጁን መሬት በመቁረጥ ለአካባቢው ተወላጅ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ በመቃወማቸው ነው። አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ዩኒቨርስቲው ባለስልጣን ለኢሳት እንደገለጹት ሁለቱም ግለሰቦች የታሰሩት የአካባቢው ባለስልጣናትየኮሌጁን መሬት በመውሰድ ለአንድ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ ሁለቱ ሰዎች አጥብቀው በመቃወማቸው ነው። ሻምበል አለማየሁም ሆኑ ዶ/ር ጸጋየ “መሬቱ የኮሌጁ በመሆኑ ፈርመን አንሰጥም” በማለታቸው ካለፈው አረብ ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆኑ፣ ባለስልጣኑ እንደሚሉት ጉዳዩ ከዘር ጋር የተያያዘ ነው። ሻምበል አለማየሁ የሲዳማን ህዝብ ለመውጋት ጦር አዘጋጅተዋል የሚል ክስ የቀረበባቸው ሲሆን፣ እሳቸውን ለመያዝ ከ12 በላይ ፖሊሶች ወደ ዩኒቨርስቲው ሲገቡ መጠነኛ ረብሻ ተነስቶ እንደነበርም ለማወቅ ተችሎአል። ሻምበል አለማየሁ በተያዙበት ወቅት ” ወንጀል አልፈጸምኩም ወንጀሌ አማራ መሆኔ ብቻ ነው” በማለት ይናገሩ እንደነበር የአይን እማኞች ተናግረዋል። ወንዶገነት በጉዳዩ ዙሪያ የአካባቢውን ባለስልጣናትን ለማነጋገር አደረግነው

በርካታ የሲዳማ ኣርሶ ኣደሮችን ከዳቶ ኦዳሄ ቀበሌ በማፈናቀል የዛሬ 24 ኣመት የተቋቋመው የታቦር ሴራሚክስ ፋብርካን በተመለከተ ፕሪቨቲዜሽን ድርጅት እና ገዡው እየተወዛገቡ ነው

Image
Privatisation Agency Sues Tabor Ceramics Buyer ALTEHET Engineering defaults on over 16 million Br, after Failing to Respond to Court Action The Seventh Bench of the Federal High Court ordered ALTEHET Engineering PLC to respond to charges filed against it by the Privatisation & Public Enterprise Agency (PPESA). The company, which has failed to remit the first of its instalment payments to acquire Tabor Ceramic S.C, as well as make payments on a loan provided to it by the Industrial Development Fund, is expected to present its defence to the Court on May 29, 2013. ALTEHET bought Tabor, a former state property, from the PPESA, after it was floated for privatisation in 2011. On the fifth of August of the same year they agreed to pay 63 million Br to purchase the ceramics manufacturer. ALTEHET made an additional payment of 23 million Br (37pc of the total) a month later. The Agency also provided the company with a 24.9 million Br loan from its Industrial Development Fund to a

ለመሆኑ ያለተፎካካሪ የተደረገው የሲዳማ ምርጫ ውጤት ኣሽናፊዎቹን ጩቤ ያስረግጥ ይሁን?

Image
ደኢህዴን ያለምንም ተፎካካሪ የተወዳደረበት የቀበሌ ምክር ቤት ምርጫ ውጤት ይፋ ሆኗል። የምርጫው ውጤት ምርጫው ከመካሄዱ በፊት ጀምሮ የሚታወቅ ሲሆን ለፎርማሊት ተብሎ ውጤቱ ይፋ ተደርጓል ይለናል የኢዜኣ ዘጋባ። ለመሆኑ ያለተፎካካሪ የተደረገው የሲዳማ ምርጫ ውጤት ኣሽናፊዎቹን ጩቤ ያስረግጥ ይሁን? ለማንኛውም የምርጫ ውጤ ይፋ መደረጉን የተመለከተ ዜና ከታች ያንቡ። አዋሳ ሚያዚያ 14/2005 በደቡብ ክልል ሲዳማ ዞን ትናንት በተካሄደው የቀበሌ ምክር ቤት ምርጫ ለመራጭነት ከተመዘገበው ህዝብ ከ93 በመቶ በላይ መሳተፉን የዞኑ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ብርሃኑ ዱካሞ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹ በዞኑ አንድ ሺህ 507 የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ አሰጣጡ ስነስርዓት በሰላም ተጠናቆ ጊዜያዊ ውጤቱ ይፋ ሆኗል፡፡ በዞኑ 19 ወረዳዎችና ሁለት የከተማ አስተዳደር ከተመዘገው አንድ ሚሊዮን 116ሺህ በላይ መራጭ 93 በመቶ ድምፅ ድምፅ መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ አንዳንድ የምርጫ ጣቢያ ሃላፊዎች፣ የህዝብ ታዛቢዎችና አስፈፃሚዎች በሰጡት አስተያየት ምርጫው ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ መካሄዱን ገልፀዋል፡፡

Ethiopia refutes US human rights report

Image
US condemns Ethiopia's human rights record. ADDIS ABABA: Ethiopian government officials are speaking out against a recent American State Department report that criticized the East African country’s human rights record, telling Bikyanews.com that the findings are “unwarranted.” “We have been pushing toward a more democratic society and we believe Ethiopia is a leader on human rights issues across Africa,” a foreign ministry official told Bikyanews.com on Saturday on condition of anonymity as he was not authorized to speak to the media. “If we want to condemn human rights violations, how about the US and their continued use of terror tactics, drones against civilians in the world. That is a crime and should be condemned,” the official continued. The US government on Friday commended activists, netizens, and journalists for their courage in advocating for universal human rights and expressed concern over the heightened crackdown on civil liberties, rebuking several countri

ፌዴሬሽኑ ከደቡብ እግር ኳስ አመራር ጋር የደረሰበት ስምምነት አለመግባባት ፈጠረ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ግጭት ውስጥ ገብቶ ከቆየ በኋላ፣ ባለፈው ሚያዝያ 1 ቀን 2005 ዓ.ም. ሁለቱ ፌዴሬሽኖች ባካሄዱት የጋራ ስብሰባ ከስምምነት ቢደርሱም፣ ስምምነቱ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ውስጥ አለመግባባት መፍጠሩ ተሰማ፡፡ የብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚዎች፣ በፌዴሬሽኑ ልዩ ልዩ ክፍሎች ወሳኝ ድርሻ ያላቸው ሙያተኞችና ሠራተኞች ባለፈው ረቡዕ ባደረጉት ስብሰባ፣ በፌዴሬሽኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እንደተነጋገሩ፣ የፌዴሬሽን ምንጮች በተለይ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ እንደምንጮቹ፣ በዕለቱ በተካሄደው ስብሰባ በፌዴሬሽኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በርካታ ነጥቦች ተነስተው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን፣ በአንዳንዶቹ ነጥቦች ላይ የጋራ መግባባት ሲፈጠር፣ በአንዳንዶቹ ግን በተለይም ሥራ አስፈጻሚዎቹን ለሁለት በመክፈል ክፉና ደግ አነጋግሯል፡፡ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው መካከል አለመግባባት ከፈጠሩት ነጥቦች፣ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና በደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ፣ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ሳህሉ ገብረወልድ ያለ ሥራ አስፈጻሚው ይሁንታ ወደ ሐዋሳ በማምራት ከደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ልዩነቱን ለማጥበብ የደረሱበት ስምምነት እንደሆነ ምንጮቹ ያስረዳሉ፡፡  በብሔራዊ ፌዴሬሽኑና በደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መካከል ተደረሰበት የተባለው ስምምነት ‹‹የደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መጋቢት 21 ቀን 2005 ዓ.ም. በሐዋሳ ጠርቶት የነበረው ስብሰባ ከመነሻው ሁለት ተልዕኮዎች እንደነበሩት፣ አንዱና የመጀመርያው በክልሉ ያለውን የስፖርት ልማት እንቅስቃሴ ለተጋባዥ የክልል ፌዴሬሽኖችና ከተማ አስተዳደሮች በማስጐብኘት ልምድ ልውውጥ ማድረግ፣ በሌ