የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ኣባላት ለምርጫው ሲያደርጉ በነበረው ዝግጅት በምርጫው ቀን የምርጫውን ነጻ እና ገለልተኛነት ላይ በነበራቸው ጥርጣሬ የተነሳ የምርጫው ህደት እስክጠናቀቅ ድረስ የምርጫውን ስነስርኣት በትጋት ለመከታተል እንደምፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የምርጫ ባርድ ለሲኣን በጻፈው ደብዳቤ የሲኣን ኣባላት የምርጫ ድምጻቸውን ከሰጡ በኃላ በምርጫ ጣቢያው ኣከባቢ እንዳይቆዩ እና ወደየቤታቸውን እንዲሄዱ ኣዞ ነበር፤ ደብዳቤውን ከታች ያንቡት።
የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ኣባላት ለምርጫው ሲያደርጉ በነበረው ዝግጅት በምርጫው ቀን የምርጫውን ነጻ እና ገለልተኛነት ላይ በነበራቸው ጥርጣሬ የተነሳ የምርጫው ህደት እስክጠናቀቅ ድረስ የምርጫውን ስነስርኣት በትጋት ለመከታተል እንደምፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የምርጫ ባርድ ለሲኣን በጻፈው ደብዳቤ የሲኣን ኣባላት የምርጫ ድምጻቸውን ከሰጡ በኃላ በምርጫ ጣቢያው ኣከባቢ እንዳይቆዩ እና ወደየቤታቸውን እንዲሄዱ ኣዞ ነበር፤ ደብዳቤውን ከታች ያንቡት።