Posts

ኢትዮጵያን ከኬኒያ የሚያገናኘው የአዲስ አበባ - ሀዋሳ - ሞያሌ መንገድ ግንባታ አካል የሆነ የመንገድ ማሻሻያ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ፡፡

ኢትዮጵያን ከኬኒያ የሚያገናኘው የአዲስ አበባ - ሀዋሳ - ሞያሌ መንገድ ግንባታ አካል የሆነ የመንገድ ማሻሻያ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ፡፡ በአዲሱ ፕሮጀክት ስምምነት መሰረት መንገዱ እያንዳንዳቸው 7 ሜትር የሚሰፉ ሁለት መተላለፊያዎች ይኖሩታል፡፡በተጨማሪም የመንገዱ ቀኝና ግራ ጠርዞች 1 ነጥብ 5 ሜትር ስፋት ይኖራቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዛይድ ወ/ገብርዔል መንገዱን ከሚገነቡት ሁለት የህንድ ተቋራጮች ጋር ስምምነቱን ተፈራርመዋል፡፡ ባለስልጣኑ አሁንም ብቃት ያላቸውን ሌሎች ተቋራጮች በግንባታው ላይ ለማሳተፍ ጥረት እያደረገ መሆኑ ገልጿል፡፡ የፕሮጀክቱ ስምምነት ሁለት ቢሊዮን ብር ያህል ሲሆን 85 ከመቶ ያህል ወጪ ከአፍሪካ ልማትባንክ በተገኘ ብድር የሚሸፈን ነው፡፡ የመንገዱ ግንባታ በ3 ዓመታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡

የውሳኔዎች ሁሉ የበላይ ሕገ መንግሥቱን ተግባራዊ እናደርጋለን የሚለው ውሳኔ ነው

አራቱ የኢሕአዴግ ድርጅቶች በተናጠልም በጋራም ባካሄዱት ድርጅታዊ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አላልፈዋል፡፡ ውሳኔዎቹን ተግባራዊ እናደርጋለን ብለውም ቃል ገብተዋል፡፡ ያለፈውን ጉዞ በመገምገም አዲስ ዕቅድ ካለም በማፅደቅ ተግባራዊ መሆን ያለባቸውን በመወሰን ተግባራዊ እናደርጋለን ማለት በኢሕአዴግ ብቻ ሳይሆን፣ በዓለም ዙሪያ ባሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችም የሚደረግና የተለመደ ትክክለኛ አሠራር ነው፡፡ መወሰንና ውሳኔውን ተግባራዊ እናደርጋለን ማለቱ ላይ ምንም ተቃውሞ የለንም፡፡ ድጋፍ እንጂ፡፡ ከውሳኔዎች ሁሉ የበላይ የሆነው ውሳኔ ግን አለ፡፡ እሱንም ተግባራዊ እናደርጋለን ብላችሁ በይፋ ተናገሩ፣ አውጁ፣ ቃል ግቡ ብለን ደግመን ደጋግመን እንማፀናለን፡፡ የውሳኔዎች ሁሉ የበላይ የምንለው ሕገ መንግሥቱን ተግባራዊ እናደርጋለን የሚለው ውሳኔ ነው፡፡ ሕገ መንግሥታችን ለፍትሕ የቆመ ነው፡፡ ነገር ግን በተግባር ሲታይ የፍትሕ አካላት እየተዳከሙ፣ ገንዘብ፣ ጉቦና ሌላ ጥቅማ ጥቅምና ጣልቃ ገብነት እያዘቀጣቸው ይገኛል፡፡ ዜጎች ሕገ መንግሥታዊ መብታቸው ተጠብቆ የተሟላ ፍትሕ እያገኙ አይደሉም፡፡ ከሕገ መንግሥት ተገዥነት በላይ የግል ጥቅም ተገዥነት የበላይነት እየያዘ ነው፡፡ ስለሆነም ሕገ መንግሥቱ ይጠብቀናል ብሎ መተማመን የማይቻልበት ደረጃ ላይ እየደረስን ነው፡፡ ባለገንዘብ የሆነ ወንጀለኛ አይነካም፣ ያመልጣል፣ ይፈራል፣ ሕግ ጠባቂዎችን ያንበረክካል፣ ፍትሕ ሰጪዎችን ይገዛል፣ ሕገ መንግሥቱን ያረክሳል፡፡ ሕገ መንግሥታችን ለመልካም አስተዳደር የቆመ ነው፡፡ መልካም አስተዳደር ግን በእጅጉ እየተጓደለ፣ እየተረሳና እየተረገጠ ነው፡፡ ጭራሽ አቤት የሚባልበት እየታጣ ነው፡፡ የሕዝብ አገልጋይ ተብሎ በሕገ መንግሥቱ የተቋቋመው አስተዳደር ፀረ ሕዝብ እየሆነና ከሕዝብ ጥቅም ይልቅ የግ

The role of livestock in mitigating land degredation, poverty and child malnutrition in mixed farming systems: the case of coffee-growing midlands of Sidama - Ethiopia

Image
THE ROLE OF LIVESTOCK IN MITIGATING LAND DEGRADATION, POVERTY AND CHILD MALNUTRITION IN MIXED FARMING SYSTEMS: THE CASE OF COFFEE-GROWING MIDLANDS OF SIDAMA - ETHIOPIA MAURO GHIROTTI Central Technical Unit, Directorate General for Cooperation and Development, Ministry of Foreign Affairs, via S. Contarini 25,00194 Rome - Italy Introduction Land degradation in the tropics is strongly associated with human population growth. The latter phenomenon is quite marked in humid areas and in the temperate highlands (Jahnke 1982). Notably in the plateaux of Sub-Saharan Africa and Asia, several pastoral systems have gradually evolved into mixed farming, in order to cope with such pressure (Ruthenberg, 1980). Land is more intensively utilized as population density increases since mixed systems are more efficient than specialized crop or livestock systems (McIntire et al.,1992). In fact, livestock crop integration allows: to diversify production, to distribute labour and harvest be

ሀዋሳ ከነማ ሀረር ቢራን 1 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን በ25 ነጥብ ያዘ

Image
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከነማ ሀረር ቢራን 1 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን በ25 ነጥብ አጠናክሯል፡፡ ዛሬ መጋቢት 19/2005 ዓ.ም ከተካሄዱት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ሀዋሳ ከነማ ሀረር ቢራን 1 ለ 0፣ መብራት ሀይል ደደቢትን 2 ለ 1 አሸንፈዋል፡፡ ለሀዋሳ ከነማ የማሸነፊያዋን ጎል ያስቆጠረው አንዷለም ንጉሴ/አቤጋ/ከእረፍት መልስ ነው ፡፡ አዲስ አበባ ላይ ደደቢት እና መብራት ሀይል ባካሄዱት ጨዋታ ደደቢት በጌታነህ ከበደ አማካኝነት ባስቆጠራት ግብ ቢመራም ፤  በረከት እና ሳሚዔል ባስቆጠሯቸው ጎሎች መብራት ሀይል አሸንፏል ፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ በ ቅዱስ ጊዮርጊስ 2 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቋል ፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፍፁም ገ/ማሪያምና ያሬድ ዝናቡ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል ፡፡ አዳማ ላይ አዳማ ከነማ ከመከላከያ ያደረጉት ጨዋታ በአወዛጋቢ ክስተት ተቋርጧል ፡፡ የአዳማውን ጨዋታ የመሩት ዳኛ በአንድ ክስተት 3 የተለያዩ ውሳኔዎችን ማስተላለፋቸው ለጨወታው መቋረጥ ምክንያት ሆኗል ፡፡ ፕሪሚየር ሊጉን ሀዋሳ ከነማ በ25 ነጥብ ፣   ደደቢት በ24 ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ23 ፣  ኢትዮ ጵ ያ ቡና በ22 ነጥብ ከአንደኛ እስከ አራተኛ ደረጃ ይዘዋል ፡፡ ምንጭ ኢቲቪ http://www.ertagov.com/amharic/index.php/2013-03-11-06-12-23/2013-03-11-07-10-49/item/284-%E1%88%80%E1%8B%8B%E1%88%B3-%E1%8A%A8%E1%8A%90%E1%88%9B-%E1%88%80%E1%88%A8%E1%88%AD-%E1%89%A2%E1%88%AB%E1%8A%95-1-%E1%88%88-0-%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%88%B8%E1%8A%90%E1%8D%8D-%E1

Human Development Must Top Economic Policy Agendas

Image
The national policy buzz has suddenly shifted to Bahir Dar – the ever-growing capital of the Amhara Regional State, overseen by the rather popular EPRDFite, Ayalew Gobeze. It is not the rapid growth of the city, which is surrounded by major water bodies, such as Lake Tana and the Blue Nile River, that has led to the shift. Rather, it is the congregation of the ruling EPRDFites for their ninth convention. Preceded by the eventful assemblies of the four member organisations of the ruling coalition, the general assembly, being held in the historical city, is envisioned to bring the top leadership of the ruling party together, in order to craft the road ahead. Of course, one important personality is missed from this whole scene – the late Meles Zenawi. If the EPRDFites could name one person that has transformed their resilience significantly, it could be no one other than the late Prime Minister. The transformation that the ruling party has undergone under Meles’ watch was so monum