Posts

የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ይዞታ

Image
የኢትዮጵያ መንግሥት በህገ መንግሥቱ የተቀመጡትን መሠረታዊ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች በማስጠበቅና በማስከበር ላይ እንደሚገኝ ይናገራል ። ይሁንና በህገ መንግሥቱ የተደነገጉ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ፣ በሌሎች ህጎች ምክንያት ሊተገበሩ አልቻሉም ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ስሞታ ያቀርባሉ ። አለም አቀፍ የመብት ተከራካሪ ድርጅቶች የውጭ መንግሥታት የሐገር ውስጥ ተቃዋሚ ፓርቲዎችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች እንደማይከበሩ በተለያዩ ጊዜያት በሚያወጧቸው ዘገባዎች ይጠቁማሉ ። የኢትዮጵያ መንግሥት ግን እነዚህን ዘገባዎች አይቀበልም ። ይልቁንም በህገ መንግሥቱ የተቀመጡትን መሠረታዊ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች በማስጠበቅና በማስከበር ላይ እንደሚገኝ ይናገራል ። ይሁንና በህገ መንግሥቱ የተደነገጉ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ፣ በሌሎች መብቶችን በሚጥሱ ህጎች ምክንያት ሊተገበሩ አልቻሉም ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ድርጅቶችና የውጭ መንግሥታት እንዲሁም ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ስሞታ ያቀርባሉ ። እነዚህ ወቀሳዎች የሚቀርቡበት መንግሥት በቅርቡ «ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች የድርጊት መርሃ ግብር » ያለውን ሠነድ አዘጋጅቷል ። በተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ ይፀድቃል ተብሎ የሚጠበቀው የዚህ የድርጊት መርሃ ግብር ፋይዳ ና የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ይዞታ በመጪው እሁድ የሚተላለፈው እንወይ የመነጋገሪያ ነጥቦች ናቸው ። በነዚህ ጉዳዮች ላይ እንዲወያዩልን አምባሳደር ጥሩነህ ዜና የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ፣ አቶ እንዳልካቸው ሞላ በቀድሞው አጠራሩ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ የአሁኑ የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ሃላፊ እንዲሁም አቶ ያሬድ ኃይለ ማርያም የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት አያያዝ ተመ

የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ እየተካሄደ ነው

Image
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ እየተካሄደ ነው። ሰሞኑን በሃዋሳ ከተማ ጉባኤውን ሲያካሂድ የሰነበተው ደኢህዴን ከረፋድ ጀምሮ የማዕከላዊ ኮሚቴ እና የስራ አስፈጻሚ አባላትን ምርጫ እያካሄደ ይገኛል። ለድርጅቱ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ 70 ዕጩዎች የተጠቆሙ ሲሆን ፥ ክአንዚህ ውስጥ 65ቱን በመምረጥ ከፍተኛ ድምጽ ያገኙ 9 ዕጩዎች ለኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንዲሁም 15 ዕጩዎች ደግሞ ለደኢህዴን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴነት ይመረጣሉ። በጉባኤው እጩ ሆነው ከቀረቡት መካከል አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ፣ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ፣ ዶክተር ካሱ ኢላላ ፣ አቶ አለማየሁ አሰፋ ፣ አቶ ታገሰ ጫፎ ፣ አቶ ሳኒ ረዲ እና ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ይገኙበታል። ምርጫው በአሁኑ ሰአት እየተካሄደ ሲሆን እንደተጠናቀቀም ውጤቱ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

Ethiopia opens cultural centre, coffee shop in India

Image
Addis Ababa, March 20 (WIC)  - Ethiopia, one of the world's most ancient countries, is broadening its cultural footprint in India, with the opening of the first Ethiopian Cultural Centre, complete with a traditional coffee shop, in the capital. The centre -a sprawling facility with crafts display rooms, meeting space and an elegant coffee shop in the diplomatic enclave of Chanakyapuri - will serve the "purpose of introducing Ethiopian culture to India and to the international community", Genete Zewide, the ambassador of Ethiopia to India, said. The centre was inaugurated Tuesday evening by the Ethiopian state minister of industry Tadesse Haile in the presence of the Ethiopian envoy, Indian businessmen, a host of dignitaries from African nations, here for the 9th India-Africa Conclave, and members of the diplomatic corps. Addressing the inauguration, Ambassador Genete said the major attraction of the Ethiopian Cultural Centre was an Ethiopian Coffee Shop that wil

Construction of 16 mln. Birr worth safe water project nearing completion

Image
Hawassa March 16/2013 Construction of a safe water project launched in Aleta Wondo Town, Sidama Zone of South Ethiopia Peoples' State with 16 million Birr is nearing completion, the town municipality said. The Municipality told ENA that the project includes digging of water wells, installation of water pipelines and construction of water reservoirs. It said the government allocated the budget for implementation of the project. So far digging of two water wells, installation of over 18km water pipe lines, construction of two water reservoirs and seven water distribution centers is undertaken. The project scheduled to be finalized at the end of the current Ethiopian budget year will give service to more than 30,000 residents for the coming twenty years, the Municipality said.

ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ሊያስገኝ የሚችለው ቀርከሃ

በኢትዮጵያ አንድ ሚሊዮን ሔክታር መሬት የሚሸፍን ቀርከሃ አለ ተብሎ ይታመናል፡፡ በየዓመቱም እስከ 12 ሚሊዮን ቶን የሚገመት የቀርከሃ መጠን ለተለያዩ ምርቶች ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል በዘርፉ የተደረገ ጥናት ያመለክታል፡፡ ሀብቱ ሙሉ በሙሉ ጥቅም ላይ ቢውል ደግሞ ለ500 ሺሕ ሰዎች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም በላይ ከ500 ሚሊዮን እስከ 700 ሚሊዮን ብር ገቢ ሊያስገኝ የሚችል ምርት በየዓመቱ ማምረት እንደሚቻል ሰሞኑን በአፍሪካ የቀርከሃ ሀብት ዙሪያ የተደረገ ዓውደ ጥናት ላይ ተጠቅሷል፡፡ ቀርከሃ በየዓመቱ በብዛት ሊበቅል የሚችል ተክል ሲሆን በአግባቡ ከተያዘና ከተጠበቀ ለአካባቢ ጥበቃ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከማበርከቱም በተጨማሪ ምርቱን ሳያቋርጡ ለዓመታት ማግኘት እንደሚቻል ጥናቶች አረጋግጠዋል፡፡ ቀርከሃን በመቀጠም በኢትዮጵያ የተሠሩ ሥራዎችን በተመለከተ መጋቢት 6 ቀን 2005 ዓ.ም. በተካሄደ ዓውደ ጥናት ላይ ማብራሪያ ቀርቦ ነበር፡፡ ዓውደ ጥናቱን አስመልክቶ በቀርከሃ ዙሪያ የተደረጉ ጥናቶችን ያቀረበው መረጃ በቀርከሃ የተሠሩ 200 ሺሕ ቤቶች ለገጠሩ ኅብረተሰብ በግልና በሰፈራ መሥራቱን ያስታውሳል፡፡ በገንዘብ ሲሰላ ሁለት ሚሊዮን ብር እንደሚጠጋም አስፍሯል፡፡ በቀርከሃ የተሠሩ 700 ሺሕ የቤት ቁሳቁስ መሣሪያዎች የተመረቱ ሲሆን፣ ከ20 ሺሕ በላይ ለሚሆኑ ሰዎችም የሥራ ዕድል እንደተፈጠረ ያትታል፡፡ በዚሁ መረጃ መሰረት፣ 250 ሺሕ ቶን ቀርከሃ ለማገዶ መዋሉን፣ በገንዘብ ሲመዘንም ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚገመት ጠቅሷል፡፡ በኢትዮጵያ 45 ቶን ቀርከሃ ለከብቶች መኖነት መዋሉ ከመገለጹም ባሻገር፣ በአዲስ አበባና አሶሳ የተከፈቱ ሁለት ፋብሪካዎች እስካሁን ድረስ ከ30 ሺሕ ቶን በላይ የቀርከሃ ምርትን ለተለያየ አገልግሎት ማዋላቸውም ተዘርዝሯል፡፡ የሚ