Posts

የኮንዶምኒዬም ልዩ ኮታ ለመንግስት ሰራተኞች! ልዩ ኮታው… ለፓርቲ አባላት መሆኑ ነው?

Image
ቢሆንስ ምን ችግር አለው? “ህዝብ” ናቸዋ! ችግር ቢኖረውስ የት ይደረሳል? ዝም ነው! ብዙዎቻችን ፈቅደን ያስጀመርነው አይደል! የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ የበለጠ የኮንዶምኒዬም ኮታ እንደሚመደብላቸው ባለፈው ቅዳሜ እለት ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሲናገሩ በጣም ነበር የገረመኝ። የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ በምን ይበልጣሉ? በርካታ የፓርቲ አባላትን ስላሉበት ነው ልዩ እንክብካቤ የሚደረግላቸው? አይን ያወጣ አድልዎ መስሎ ስለሚታየኝ ነው የተገረምኩት፤ የደነገጥኩት። ረጋ ብዬ ሳስበው ግን፤ ለካ ያን ያህልም አስገራሚ አይደለም። “ኧረ ጉድ!” የሚል ሰውም አላጋጠመኝም። ደግሞም አዲስ የተፈጠረ ነገር የለም። የመንግስት ችሮታ፣ ከጥንት ጀምሮ የሚታወቅ የአገራችን ባህል ነው።  የድሮ ነገስታት፣ በነሱ ፊት ከሌላው ሰው በልጦ ለታያቸው “አገልጋይ”፣ ልዩ ድጋፍ ያደርጉ ነበር። “አገር ያቀና”፣ “በታማኝነት ያገለገለ”፣ “በትውልድ ሃረጉ የከበረ”፣ “በእምነቱ የፀና” … በሚሉ የተለያዩ ሰበቦች መሬት ይሰጡታል፤ መተዳደሪያ ገቢ የሚያገኝበት ግዛት ይሸልሙታል። እንደፈቃዳቸውም፣ ላሰኛቸውና ስሜታቸውን ለነካው ሰው ወይም ተወዳጅነትን ያስገኛል ብለው ሲያስቡ ለመንገደኛ ሁሉ ምፅዋት ለመስጠት እጃቸውን ይዘረጋሉ። አልያም፣ “ስጠው” ብለው የግምጃ ቤት ተቆጣጣሪውን ያዝዙታል። አልያማ ንጉስነታቸውና መንግስትነታቸው ምኑ ላይ ነው?  በእርግጥ ነገሥታት መሬት ጠፍጥፈው አይሰሩም። ማሳ አርሰውና ብረት ቀጥቅጠው መተዳደሪያ ገቢ አያመርቱም። ግን ችግር የለውም። ያው፤ ከአንዱ ዜጋ መሬት ነጥቀው ለሌላው ይሰጣሉ። ዜጎችን እያስገበረ መተዳደሪያ ገቢ እንዲያገኝ፣ ከወንዙ ማዶና ከተራራው ወዲህ ያለውን ግዛት ሰጥቼሃለሁ ይሉታል። ትንሽ ቆንጥረው ለተወሰኑ ዜጎች በምፅዋት ያከፋፍላሉ። “ለተ

ተቃዋሚዎች የአየር ሰአት ድልድሉ ፍትሃዊ አይደለም አሉ

Image
የአካባቢና ማሟያ ምርጫ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ራሳቸውን ለመራጩ ህዝብ እንዲያስተዋውቁ በሚል በምርጫ ቦርድ እና በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የተደለደለው የቴሌቪዥንና የሚዲያ የአየር ሰአት ፍትሃዊ አለመሆኑን ፓርቲዎች ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፣ የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ሃይሎች ግንባር (ኢፌዲሃግ) እና የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) አመራሮች እንደሚሉት፤ ለኢህአዴግ የተሰጠው የቴሌቪዥን የአየር ሰአት በአጠቃላይ 210 ደቂቃ ሲሆን ለእያንዳንዱ ተቃዋሚ ፓርቲ በኢቲቪ 1 እና ኢቲቪ 2 በእያንዳንዳቸው 10 ደቂቃ ብቻ የተሰጠ ሲሆን ይሄም ገዥው ፓርቲ በተቆጣጠረው ሚዲያ ሰፊ የአየር ሽፋን ማግኘቱን እንደሚያመለክት ገልፀዋል፡፡ የአየር ሰአት ድልድሉ በተለይ ፓርቲዎቹ የሚያቀርቧቸው እጩዎች ብዛት እና በ2002 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ ፓርቲዎቹ ባገኙት የፓርላማ ወንበር መሆኑ የድልድሉን ፍትሃዊ አለመሆን ያጐላዋል ያሉት አመራሮቹ፤ እነዚህን መስፈርቶች ብቻ መመዘኛ ከማድረግ ይልቅ ሌሎች የዲሞክራሲ ሂደቱን ሊደግፉ የሚያስችሉ አማራጭ መስፈርቶችም ሊካተቱበት ይገባ ነበር ብለዋል፡፡ ፓርቲያቸው የአየር ሰአት ድልድሉ ፍትሃዊ ነው ብሎ ባያምንም ላለመግባባት መግባባት የሚለውን መርህ በማንገብ አብሮ በሰላምና በመግባባት መስራት የፓርቲያቸው ተቀዳሚ አላማ በመሆኑ እንደተቀበሉት የተናገሩት የኢራፓ ሊ/መንበር አቶ ተሻለ ሰብሮ፤ ለእያንዳንዱ ፓርቲ 10 ደቂቃ ብቻ በቴሌቪዥን መሰጠቱ፣ በተቃራኒው ለኢህአዴግ 210 ደቂቃ መመደቡና የ2002 ምርጫ ውጤትንና የእጩ ብዛትን እንደመስፈርት መውሰዱ የአየር ሰዓት ድልድሉ ፍትሃዊ አለመሆኑን ይጠቁማል ብለዋል፡፡ ኢዴፓ ሊቀመንበር አቶ ሙሼ ሰሙ በበኩላቸው፤ ለድልድሉ የቀረበው ደቂቃ ለፓርቲያቸው ምንም ጥ

በሃዋሳ ከተማ ከቱሪስቶች ከ39 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ገቢ ተገኘ

Image
አዋሳ የካቲት 30/06/2005 በሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ስድስት ወራት የቱሪስት መስብህ ስፍራዎችን ከጎበኙ የሀገር ውስጥና የውጪ ቱሪስቶች ከ39 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የአስተዳደሩ ባህል፣ ቱሪዝምና መንግስት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ገለጸ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ወይዘሮ ምህረት ገነነ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ገቢው የተገኘው በከተማው የሚገኙ ባህላዊ፣ የተፈጥሮና ታሪካዊ የመስብህ ሰፍራዎችን ከጎበኙ 103 ሺህ 408 እንግዶች ነው። የተገኘው ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ከሰባት ሚሊዮን ብር ብልጫ እንዳለው ጠቁመው ከቱሪስቶቹ መካከል 20ሺህ 612 የውጪ አገር ቱሪስቶች ናቸው ብለዋል፡፡ የቱሪስት ፊሰቱና ከቱሪዝም ዘርፍ የተገኘው ገቢ የጨመረው በሀገር ውስጥና በውጭ የከተማውን መልካም ገፅታ የሚያሳዩ የባህል ፌስተቫሎችና ልውውጦች ፣የማስታወቅያና ፕሮሞሽን ስራ በመሰራቱ እንዲሁም የቱሪስት አገልግሎት ተቋማትን ለማጠናከር በርካታ ስራ በመሰራቱ ነው ብለዋል፡፡ የቱሪዝም መረጃዎችን በመጠቀም የማስተዋወቅ፣ ለአስጎብኝዎች ስልጠና መስጠት፣ አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎችን በጥናት ተለይቶ ለጎብኝዎች ክፍት ማድረግና የከተማውን የቱሪዝም አቅም የተሟላ መረጃ መስጠት የሚችል "ቱሪዝም ፖቴንሻል ኦፍ ሃዋሳ ሲቲ" በሚል የተዘጋጀ መፅሔት በመሰራጨቱ ገቢው ለጨምር መቻሉን ተናግረዋል፡፡

Flashback ....loqqe massacre

Image
Awassa town qualified to be special zone: Department ADDIS ABABA (ENA)  The Press and Information Department with the Ministry of Information says the Awassa town, the seat of the Southern Nations, Nationalities and Peoples State, has the qualities that qualify it for the status of a special zone. In a statement it issued yesterday, the department said like Bahir Dar,Makalle and Adama towns, Awassa has all qualities that could raise it to the status of a special zone. Cognizant of its qualities, the Sidama People's Democratic Organization (SPDO) has decided in its recent meeting to raise the status of this town to that of a special zone with a majority vote, the statement said.  However, it said, this resolution was opposed by few individuals,who used to benefit illegally using the previous status of Awassa. Those individuals who ahs been benefiting illegally in Awassa didn't accept the resolution as they were sacred of being held accountable for their misdeed

COFFEE TASTINGS AT TOP BAR

Image
COFFEE TASTINGS AT TOP BAR Madeline Janning     Feb   27 , 2013, 1:04 pm Like many San Franciscans, I’m picky about my coffee. Call me a snob if you want, but when you live in a city that cares so much about how their beans are sourced, roasted, and brewed, you sort of have to become an aficionado. Or else endure the wrath of your barista.  Thankfully, there are welcoming and educational establishments popping up that are interested in answering every question you might have about coffee, and will actually spend an hour with you tasting the nuances of espresso. It just so happens that my favorite coffee shop,  Sightglass  in SOMA, has just opened just that kind of place.  Sightglass  started as a very small storefront, where it roasted beans to perfection behind closed doors. Then, in 2011 it opened a gorgeous, lofty space designed by  Boor Bridges  Architecture, complete with a retail space and plenty of much needed seating.  Sightglass  has expanded yet again with a