Posts

ማጆ እና ጭሬ ከተሞችን መሰረት ኣድርጎ በኣሮሬሳ ወረዳ ውስጥ በእናቶች ጤና ላይ በመስራት ላይ ያለው ሜድኮ ሲን ፍሮንተራስ የውሎ ትረካ

Image
De cómo Happy me manchó el chaleco de MSF: relato de un logista por Kevin P. Kavanaugh (logista de Médicos Sin Fronteras en Aroressa, Etiopía). Paisaje con típicas viviendas locales en Aroressa (© Faith Schwieker-Miyandazi). Soy un humilde logista en Etiopía, del equipo de Médicos Sin Fronteras en Aroressa. Estamos ubicados en las tierras altas de la  región de Sidama , en el sur del país. Nuestra misión tiene dos áreas de proyecto, en las ciudades de Mejo y Chire. La conexión entre ambas localidades es una carretera de montaña de 64 kilómetros que atraviesa verdes valles y montañas envueltas en nubes con precipicios verticales de más de 300 metros. La carretera serpentea desde Mejo a través de los valles y del ascenso a la montaña en su camino hasta el proyecto hermano en Chire. Los valles son verdes, con ríos, arroyos, cascadas e imágenes propias de postal, con caballos pastando junto a las casas con forma de hongo. A veces, cuando los atravieso, me imagino ver a Frodo

Displacement, Intimidation and Abuse Land Loyalties in Ethiopia

Image
WEEKEND EDITION MARCH 1-3, 2013 Displacement, Intimidation and Abuse Land Loyalties in Ethiopia by GRAHAM PEEBLES Land grab (and associated water appropriation), Oxfam states, occurs when “governments, banks or private investors buy up huge plots of land to make equally huge profits”. Since 2008 such speculation has vastly expanded; in 2009 alone the OI recorded that “foreign investors acquired 60 million ha of land [worldwide] – the size of France – through purchases or leases of land for commercial farming,” up from an annual average, pre-2008, of 4 million ha. Three quarters of all land deals take place in sub-Saharan Africa, in some of the most food-insecure, economically vulnerable, politically repressive countries in the world; precisely, some say, because of such advantageous commercial factors. In Ethiopia, land sales are occurring in six key areas. Oromia and Gambella in the south, Amhara, Beneshangul, Gumuz, the Sidaama zone, or SNNP and the Lower Omo Valley – a

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሃዋሳ ከነማ ወደ መሪነት ተመለሰ

Image
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መለስ ዋንጫ ትናንት በተደረጉ ጨዋታዎች ሃዋሳ ከነማ እና መብራት ሃይል ድል ቀንቷቸዋል። ሃዋሳ ከነማ ከቀኑ 9 ሰአት ከአዳማ ከነማ ጋር ባደረገው ጨዋታ 2 ለ 0 በማሸነፍ ወደ መሪነት ተመልሷል። እዚህ አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታወች ደግሞ እስካሁን ማሸነፍ ያልቻለው ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት ፥ በኢትዮጵያ መድን 2 ለ 1 ተሸንፏል። 11 ሰአት ላይ በተደረገ ሁለተኛ ጨዋታ መብራት ሃይል ሙገር ሲሚንቶን 3 ለ 0 በማሸነፍ ፥ ደረጃውን ወደ አራተኛ አሻሽሏል። ፕሪሚየር ሊጉን ሃዋሳ ከነማ በ22 ነጥብ ሲመራ ፥ ደደቢት በ21 እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊስ በ19 ነጥቦች ተከታዮቹን ደረጃዎች ይዘዋል። ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት ደግሞ ከ10 ጨዋታዎች ባገኘው አንድ ነጥብ የደረጃውን ግርጌ ይዞ ይገኛል። የፕሪሚየር ሊጉ 11ኛ ሳምንት በመጭው ረቡዕ እና ሃሙስ ተካሂዶ ፥ በብሄራዊ ቡድኑ የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ዝግጅት ምክንያት ለ3 ሳምንታት ይቋረጣል።

በሲዳማ ዞን በዳሌ ወረዳ በሻፊና የምርጫ ክልል ተመርጠው በኣለፉት ሁለት ኣመት ተኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያገለግሉ የቆዩት ክቡር ወይዘሮ ከበቡሽ ካዊሶ መንግስት ሲዳማ ውስጥ ግለሰቦችን ያለምንም ምክንያት ህዝባዊ ጥያቄዎችን በማንሳታቸው ብቻ በማሰር እና በማንገላታት ላይ መሆኑን ገለጹ።

በሲዳማ ዞን በዳሌ ወረዳ በሻፊና የምርጫ ክልል ተመርጠው በኣለፉት ሁለት ኣመት ተኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያገለግሉ የቆዩት ክቡር ወይዘሮ ከበቡሽ ካዊሶ መንግስት ሲዳማ ውስጥ ግለሰቦችን ያለምንም ምክንያት ህዝባዊ ጥያቄዎችን በማንሳታቸው ብቻ በማሰር  እና በማንገላታት ላይ መሆኑን ገለጹ።  የሲዳማ ህዝብ የክልል ጥያቄ ተከትሎ የተለየ ኣመለካከት ያላቸውን በብሄሩ ምሁራን እና ተወላጆች ላይ የምፈጽመው የመብት ረገጣ መንግስት ህገ መንግስቱን መጣሱን ላይ መሆኑን ያመለክታል ያሉት የተወካዮች ምክር ቤት ኣባል፤ የሰልጣን ባለበት ህዝብ ሆኖ ሳለ መንግስት ለህዝብ የምሰጠው ግምት ዝቅተኛ መሆን በሲዳማ ውስጥ ከህዝብ ለምኑሱ ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘት ኣለመቻል ይህም የዲሞክራሲ ረገጣን ያመለክታል ብለዋል። የሲዳማ ህዝብ ተወካይ ከመሆናቸው የተነሳ በሲዳማ ውስጥ በመንግስት የሚፈጸመውን ዲሞክራሲያዊ መብት ረገጣ እንደምቃዎሙ እና ተቃውሞቸውን በተለያዩ ጊዚያት ለገዥው ፓርቲ ያቀረቡ ቢሆንም ገዥው ፓርቲ የህዝብ ጥያቄዎች በኣግባቡ ይመለሱ በማለታቸው ጠርተው እንደገመገማቸው ተናግረዋል። የመረጣቸውን ህዝብ በኣግባቡ እንዳያገለግሉ እና መብቱ  እንዳላስከብር ገዥው ፓርቲ የተለያዩ ተጽኖዎችን ስለሚያደርግባቸው በኣሜሪካን ኣገር የፖለቲካ ጥገኝነት ለመጠየቅ መገደዳቸውብ ኣብራሪተዋል። ከኣዲስ ሬድዮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ ያዳምጡ: http://www.addisdimts.com/wp-content/uploads/2013/02/02-23-13.mp3 http://sidamaliberation-front.org/

በሴቶች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያና ሐዋሳ ከነማ ወደ ተከታዩ ዙር አለፉ

የካቲት 19/2005 ዓ.ም በተካሄደው የሴቶች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያ ከሐዋሳ ከነማ 1 ለ 1 ተለያዩ፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም የካቲት 19 በተደረገው ጨዋታ ሐዋሳ ከነማ ከሜዳው ውጭ በተለይ ከእረፍት መልስ ጠንካራው መከላከያ ላይ የወሰደው የበላይነት አድናቆት አሰገኝቶለታል፡፡ ሐዋሳ ከነማ በርካታ ግብ ሊሆኑ የሚችሉ አጋጣሚዎችን አምክኗል፡፡ በሁለቱም በኩል የተገኙት ፍጹም ቅጣት ምቶች ወደ ግብ ሳይቀየሩ ቀርተዋል፡፡ በመጀመሪያ ዙር ሐዋሳ ላይ መከላከያ 2 ለ 1 ማሸነፉን ተከትሎ በ3 ለ 2 አጠቃላይ ውጤት ወደ ተከታዩ ዙር አልፏል፡፡ በቀጣዩ መከላከያ የደደቢት ተጋጣሚ እንደሚሆን ለማወቅ ተችሏል፡፡ መብራት ኃይል ከሐረር ቢራ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ደግሞ ለሌላ ጊዜ ተላልፏል ፡፡ http://www.ertagov.com/ertasport/erta-tv-news-football-addis-ababa-ethiopia/39-amharic-news-catagory-of-sport-football-erta-tv-addis-ababa-ethiopia/1585-2013-02-27-12-17-40.html