Posts

ለከተማ ኣስተዳደር ምክር ቤት ለሚካሄደው ምርጫ ሲኣን150 እጩዎችን ኣስመዘጋበ

Image
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ሚያዝያ ወር ለሚካሄደው ምርጫ የሚወዳደሩትን እጩዎች ይፋ አደረገ። ዛሬ ማምሻውን ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ባገኘነው ጊዜያዊ መረጃ መሰረት  ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለመወዳደር 11 ፓርቲዎች እጩዎቻቸውን አስመዝግበዋል። በዚህም መሰረት ኢህአዴግ 138 ፣ ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ  87፣ የመላው ኢትዮጵያውያን ብሄራዊ ንቅናቄ መኢብን 85 እንዲሁም የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ ኢራፓም 14 እጩዎችን አስመዝግበዋል። የመላው ኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መኦህዴፓ 14፣ የኢትዮጵያ የፍትህና የዶሞክረሲ ኃይሎች ግንባር ኢፍዴሃግ 9 ፣ የኢትዮጵያ ሰላማዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢሰዴፓ 6፣ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ ኢዴአን 3፣ የገዳ ስርዓት አራማጅ ፓርቲ ገስአፓ 2 ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ 1 እጩዎችን ሲያመዘግቡ በድምሩም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 393 እጩዎች ተመዝግበዋል። አዲስ አበባ ላይ ለክፍለ ከተማ ምክር ቤት ኢህአዴግ 3ሺ 480 እጩዎቹን ሲያስመዘግብ ለወረዳ ምክር ቤትም እንዲሁ 34ሺ 794 እጩዎችን ነው ያስመዘገበው። ኦሮሚያ ክልል ላይም ለከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ምርጫ ኢህአዴግ ፥ 2 ሺህ 205 እጩዎችን ሲያስመዘግብ ፤ መኦህዴፓ 5፣ እንዲሁም ገስአፓ 1 እንዲሁም አምስት የግል ተወዳዳሪዎችም እጩዎቻቸውን አስመዝግበዋል። ደቡብ ከልል ላይ ለከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለሚካሄደው ምርጫ ኢህአዴግ 1ሺህ 160 ፣ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ ሲአን 150 ፣ ኢዴፓ፣ ኢፍዲሃግና ኢራፓም በድምሩ 12 እጩዎችን  ፣ የወላይታ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ዎህዴግ 1 እንዲሁም ሁለት እጩዎችም በግ

የእለቱ የሲዳማ ዜና በደቡብ ቲቪ 2/14/2013

Image
የእለቱ የሲዳማ ዜና 2/14/2013 የእለቱ የሲዳማ ዜና በደቡብ ቲቪ

በደቡብ ክልል ስድስተኛው የአርሶ አደሮች ቀን በመጪው ሳምንት መጨረሻ ላይ በሀዋሳ ይከበራል

አዋሳ የካቲት 07/2005 ስድስተኛው የአርሶ አደሮችና ከፊል አርሶ አደሮች በዓል በደቡብ ሕዝቦች መስተዳድር በክልል ደረጃ ከየካቲት 16 ቀን እስከ 18/2005 እንደሚከበር የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ። በበዓሉ ላይ በግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ አርሶ አደሮችና ባለድርሻ አካላት ይሸለማሉ። በቢሮው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች የስራ ሂደት ተወካይ አቶ ሊሬ አቢዩ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ለስድስተኛ ጊዜ በክልሉ በሚከበረው በዓል ላይ 660 አርሶ አደሮች ከፊል አርሶ አደሮች የልማት ባለሙያዎች በግብርናው ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ይሸለማሉ። ''የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የመለስን የብልፅግና ራዕይ እናሳካለን'' በሚል መሪቃል በሚከበረው የክልሉ አርሶ አደሮች በዓል ተሸላሚ ከሚሆኑ 660 ባለድርሻ አካላት 390ዎቹ አርሶ አደሮች መሆናቸውን ገልፀዋል። ከተሸላሚ አርሶ አደሮች መካከል 117 ከግብርና ተነስተው እሴት በመፍጠር ወደ ባለሀብትነት ደረጃ በማደግ በሌላ መስክ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙባቸው መሆኑን ተናግረዋል። በተጨማሪም 82 ሴት አርሶ አደሮችና 54 ወጣት አርሶ አደሮች እንዲሁም የእረፍት ጊዜያቸውን ከአርሶ አደሩ ጋር በማሳለፍ በግብርናው መስክ ለተገኘው ውጤት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ 167 የልማት ባለሙያዎች እንደሚገኙበት አስታውቀዋል። በክልል ደረጃ ተሸላሚ ከሚሆኑት መካከል 171 አርሶ አደሮችና ባለሙያዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚከናወነው የአርሶ አደሮች ቀን ላይ ተሸላሚ እንደሚሆኑ አቶ ሊሬ ጠቁመዋል። http://www.ena.gov.et/Story.aspx?ID=5486&K=1

የኢህኣዴግ_ ደኢህዴን ኣባል እና በተወካዮች ምክር ቤት የሲዳማ ህዝብ ተወካይ ብሎም የህዝብ ተመራጭ የነበሩት የተከበሩ ወይዘሮ ከበቡሽ ካዊሶ ገዥውን ፓርቲ በመክዳት በኣሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቀዋል ተባለ

የኢህኣዴግ_ ደኢህዴን ኣባል ፤ በተወካዮች ምክር ቤት የሲዳማ ህዝብ ተወካይ እና የህዝብ ተመራጭ የነበሩት የተከበሩ ወይዘሮ ከበቡሽ ካዊሶ ገዥውን ፓርቲ በመክዳት በኣሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቀዋል ተባለ ከሲዳማ ኣርነት ግንባር ድህረገጽ ላይ የተገኘው መረጃ  እንደምያሳየው ፤ የተከበሩት ወይዘሮ  ከበቡሽ ለምን ገዥውን ፓርቲ  እንደከዱ እና በምን መንገድ ወደ ኣሜሪካን ልገቡ እንደቻሉ የታወቀ ነገር የለም። ተጨማሪ ዘጋባ ከታች ያንቡ፦ Member of Ethiopian Parliament Defects to US February 10, 2013-A member of Ethiopia ruling party, Mrs. Kebebush Kawisso, has defected to US and is currently seeking political asylum, according to our sources. She was the representative of Sidama people’s democratic organization (SPDO), an organization that EPRDF created and uses to suppress the democratic aspirations of Sidama people. Sources disclosed that, ongoing atrocities against Sidama people led to her decision to defect in protest. Her defection comes in the midst of ever increasing miseries launched against Sidama people by Tigeans controlled Ethiopian government. It's recalled that Sidamas who have spoken up against injustice have been

Ethiopia’s Upcoming Local Elections Unlikely to be Free and Fair!

Image
Press Release By United Sidama Parties for Freedom and Justice (USPFJ) February 12, 2013 The Ethiopia’s regime is preparing to hold its so called nationwide local and the city of Addis Ababa elections. According to its fake, inadequate and nonfunctional election board that solely serves the interests of the rulers ( http:// www.electionethiopia.org/en/ ), local elections in the city of Addis Ababa and others parts of the country are scheduled for 14-21 April 2013. The regime appears to be pretending that it is lobbying its voters in its attempt to show international Diplomats and Western politicians and donors that it’s implementing its constitution in civil and democratic way. The reality on the ground however indicates that there is no level playing field that would allow various political entities to freely lobby their voters for the stated elections.  The Ethiopian government has failed in various occasions to abide by the vary constitution it has promulgated