Posts

ዘመቻ መለስ በሲዳማ

Image
የዘመቻውን መጀመር በተመለከተ የደቡብ ቲቪ የተዘጋጀ ፕሮግራም

Hawassa - City of 'Amour'

Image
"Amour" is a French word, which means love in English. Many people call French a language of romance that is apt enough to express love and passion. That is why the writer of this piece preferred the French word "Amour" to the English world "love" to vent the strong emotion of love the city of Hawassa is associated with. The writer of this article had recently been to the city of Hawassa, one of the most glamorous cities in Ethiopia, which exhibits rich cultural diversity and heritage, well preserved scenery, flavorful city delicacies and magnificent people from different ethnic communities of the country. Hawassa is a city located on the shores of Lake Hawassa in the Great Rift Valley. It is situated some 270_km south of Addis Ababa via Bishoftu in the Sidama Zone, Southern Nations, Nationalities and Peoples' State. It is 130_km east of Sodo, 75_km north of Dilla and 1,125_km north of Nairobi. The city lies on the Trans-African Highway 4 Cairo

የወንዶገነት ደንና አሳሳቢ የሥነ ምህዳር ቀውሶች

Image
ከአዲስ አበባ 250 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ወደምትገኘው ሻሸመኔ ከተማ ሲደርሱ ቀኙን ትተው ወደ ግራ ሲታጠፉ አንድ አረንጓዲያማ አካባቢ የሚያደርሰውን አስፋልት  ያገኛሉ፡፡ ከዚያም 11 ኪ.ሜ እንደተጓዙ በአገራችን የመጀመሪያው በደን የተሸፈነ ስፍራና በአገሪቱ ብቸኛው  የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ይደርሳሉ፡፡ ቀጥሎም በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች መዳረሻ ወደሆነው ዋቢሸበሌ መዝናኛ ሆቴል ከሦስት ኪ.ሜ ጉዞ በኋላ ያገኛሉ፡፡ በአሳብ ይዤአችሁ  የምወስዳችሁ ሥፍራ ወንዶ ገነት ይባላል፡፡ እነዚህን ከላይ የዘረዘርኳቸው ስፍራዎች ከ30 ዓመታት በፊት በነበሩበት ማራኪ የተፈጥሮ ውበታቸው ጋር ማየት በእርግጥ የማይቻል በመሆኑ የሰነድና የስው አስረጅ ካላገኙ የቀድሞውን ታሪክ ማወቅ አስቸጋሪ ይሆንቦታል፡፡ በአገሪቱ በደን ሽፋንና በተፈጥሮ መስህብ የማንንም ቀልብ የመግዛት አቅም የነበረው ስፍራ ዛሬ ትዝታ የመሆኑ ምስጢርና ተያያዥ የሥነ ምህዳር ችግሮች ሰለባ ሆኗል፡፡ ወንዶገነትና የአረንጓዴው ዘመቻ በ1970ዎቹ መጀመሪያ በደርግ የሥልጣን ዘመን የአረንጓዴው ዘመቻ ደን ሠርቶ ማሳያ ማዕከል የነበረው ወንዶገነት ከተፈጥሮ ጫካ በተጨማሪ የባሕር ዛፍና ጥድ እንዲሁም ሌሎች ዛፎች የተሸፈነ እጅግ ማራኪ ስፍራ ነበረ፡፡ በወቅቱ  በስዊድናውያን ዕርዳታ የተቋቋመው የደን ኮሌጅ ዓላማም ከአካባቢው ባለፈ በአገሪቱ የደን ሀብትን ማስፋፋት ስለነበረ የወረዳው ዙርያ በዛፎች እንዲሸፈን ተደርጓል፡፡ ከነዚህም አካባቢዎች ዛሬ የጫት ማሳ ሆነው የቀሩትንና የቀድሞውን መላጌ ወንዶ ሥጋ ፋብሪካ (አሁኑ ኤልፎራ) የሚገኝባቸው ቀበሌዎችን ያካትታል፡፡ የደን ኮሌጅ ከሚገኝበት ሆሻ ከተማ ዙሪያውን ስድስት ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘውን ሌላ ትንሽ ከተማ ኬላና በ

Sidama. A Tyrannized Nation's Culture as Resistance against Barbarous Abyssinia (Fake Ethiopia) I

Image
Dr.  Muhammad  Shamsaddin Megalommatis For much time I didn't focus on the social – cultural life of the brave Sidamas, a highly cultured and ancient Kushitic nation of Eastern Africa that has been subjugated for ca. 110 years by the uncultured and barbarous, bellicose and racist Amhara and Tigray Abyssinians.  In the present article, I am glad to offer space to a Sidama intellectual and scholar, Mr. Mulugeta Bakkalo Daye, who illuminates the richness and the noblesse of the Sidama culture, which proved to be the best means of determined resistance against and irrevocable rejection of the imposed barbarous Abyssinian (fake Ethiopian) rule.  Fast Disappearing Social Capital among the Sidama of Southern Ethiopia and its implication on Food (in)security  By  Mulugeta Bakkalo Daye  (17/06/2010) I use a social capital framework to better understand the social ties of the Sidama case study. It is important to distinguish among several different concepts. While there is so

Irrigation in Wondo Genet Woreda Sidama

Image
Irrigation in Wondo Genet Woreda Sidama