Posts

የሲዳማ ባህል እና ኣዲስ ኣመትን የተመለከተ በዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል የተዘጋጀ ዶክሜንትር

Image
Sidama's Culture and New Year

ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ከጌታ መንገድና ከኢህአዴግ መንገድ አንዱን መምረጥ ይኖርባቸዋል!

Image
የኢትዮጵያ ሕዝብ ጨረቃን ከሰማይ አውርዱልን እያለ አይደለም። የኢትዮጵያ ሕዝብ እያለ ያለው ግልጽነትን፣ ቀጥተኝነትን፣ ቅንነትንና ሀቀኝነትን አውርዱልን ነው። ዴሞክራሲን አውርዱልን ነው። ቁሳዊ ልማት ብቻውን አይበቃም፣ ሰብአዊና መንፈሳዊ ልማትንም አውርዱልን ነው። ዶ/ር ኃይሉ አርአያ የጌታ ኢየሱስ መንገድ ስል የክርስትና ሃይማኖት ዕምነት ቀኖናውን (ዶግማውን) ሳይሆን ክርስቶስ በዚህ ምድር ላይ ሲያስተምር ያሳየውን የቀናነት፣ የሃቀኝነት፣ የግልጽነት፣ የፍትሓዊነት፣ የእኩልነት፣ የአንድነት፣ የነፃነት፣ የዴሞክራሲያዊነት፣ የመተሳሰብ፣ የመፈቃቀር፣የመከባበር፣ የመተማመን... መንገድ ማለቴ ነው። ይህ መንገድ የክርስትና ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን የእስልምና እንዲሁም የሌሎች የዓለም ታላላቅ ሃይማኖቶች መንገድ ነው። በዚህ መንገድ በሚመራ ህብረተሰብ ውስጥ በዕውቀት (በችሎታ) ማነስ ወይም በተራ ስህተት ወይም በስንፍና ካልሆነ በስተቀር ሆን ተብሎ፣ ታስቦና ታቅዶ በተንኮል በሚፈጸም ቂም በቀል፣ ግፍና በደል አገርና ሕዝብ አይጎዱም። የኢትዮጵያ ሕዝብ በዚህ መንገድ ቢመራ ከድህነትና ከኋላ ቀርነት የመላቀቅ፣ በዴሞክራሲያዊና ፍትሐዊ ሥርዓት የመመራትና በነፃነት፣ በሠላምና በአንድነት የክብር ኑሮ የመኖር ተስፋው እየራቀ ሳይሆን እየቀረበና እየለመለመ ይመጣል። የሚያሳዝነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚመራው በዚህ መንገድ ሳይሆን በኢህአዴግ መንገድ ነው። የኢህአዴግ መንገድ ደግሞ በአብዛኛው ከላይ ከተገለጸው መንገድ የተለየ ነው። በእኔ እምነት የኢህአዴግ መንገድ ቀናነት፣ ግልጽነትና ሀቀኝነት የሚጎድለው መንገድ ነው። ከታሪካቸው እንደተረዳሁት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከልብ አማኝ ክርስቲያን ና

የተቃዋሚዎች በምርጫው መሳተፍና አለመሳተፍ ትርፍም ኪሣራም እንደሌለው ኢህአዴግ ገለፀ

Image
ከሁለት ወራት በኋላ ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው የአዲስ አበባ አስተዳደርና የአካባቢ ምርጫ ላይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሣተፍና አለመሳተፍ ለኢህአዴግ ትርፍም ኪሳራም እንደሌለውና የሚያጐድለው ነገርም እንደማይኖር ኢህአዴግ ገለፀ፡፡ የኢህአዴግ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሬድዋን ሰይድ ትናንት በፅ/ቤቱ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአብዛኛው በአካባቢ ምርጫ ተሳትፈው አያውቁም፡፡ በአካባቢ ምርጫ የሚገኝ ሥልጣን በአብዛኛው ለታይታና ለወሬ የማይመች እና ሥራ ላይ ትኩረት ያደረገ በመሆኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ ፓርላማ መግባትን የመዋደቂያ ነጥብ አድርገው ሲንቀሣቀሱ ይታያሉ ብለዋል፡፡ የፓርቲዎቹ በምርጫው ላይ መሣተፍና አለመሳተፍ ትርፍም ኪሣራም የለውም ያሉት አቶ ሬድዋን፤ ለሥርዓቱ ግን መሣተፋቸው ጠቃሚ ይሆን እንደነበርና በምርጫው ውስጥ መሣተፋቸው ራሳቸውን ለማየትና ለመማር እንዲችሉ ያደርጋቸው እንደነበር ተናግረዋል፡፡ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች አንዳንዶቹ አንድ ግለሰብ በአራት ማህተም የሚያንቀሣቅሣቸውና በህይወት በሌሉ፣ የመጀመሪያውን ማህተም ባልመለሱ ሰዎች የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች እንደ ፓርቲ ተቆጥረው ምርጫ ውስጥ ገቡ አልገቡ ሊያሰኝ እንደማይችል ገልፀዋል። ብዙዎቹ ፓርቲዎች አባልም፣ ፅ/ቤትም እንደሌላቸው የተናገሩት ኃላፊው፤ እነዚህ ፓርቲዎች በምርጫው ቢሣተፉ ምንም እንደማይጠቅሙ ጠቁመው፤ ቀድሞውኑ የሚያንቀሣቅሱት ዓላማ ስለሌላቸው፤ ባይሣተፉ ደግሞ ምንም እንደማያጐሉ ምክንያቱም ቀድሞውኑ ያልነበሩ ስለሆነ ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በምርጫው ውስጥ የብዙ ፓርቲዎች መሣተፍ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መገለጫ አይደለም ወይ በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄም፤ ምርጫው በ29 ፓርቲዎች መካከል የሚ

በሲዳማ የቀበሌ እና የኣካባቢ ምርጫ ላይ በምወዳደሩ የፖለቲካ ድርጅቶች ላይ ትኩረት ያደረገው ፕሮግራም

Image
ሲዳማ በዚህ ሳምንት

From The Orphanage To Punt, Pass & Kick Finals

Image
  7-Year-Old Hebron Boy's Soccer Skills Have Landed Him In The Finals Matiwos Rumley (Picasa, Hartford Courant ) January 2013 | Jeff Jacobs HEBRON — — A year ago, he was still sitting in an orphanage in Addis Ababa, one of five million Ethiopian orphans and vulnerable children. To be honest, sitting is probably the wrong word. For as the one-line description of Matiwos in his adoption portfolio read, "Lives to play, not to sit." Before Addis Ababa, Matiwos was in another orphanage, this one among his Sidama people in the Southern Nations section nearer to Kenya. The level of malnutrition, disease and lack of clean drinking water there is not some story for a television infomercial. It is a reality. And for the waiting children of Ethiopia, especially the older boys, another reality is they are rarely adopted. Yet here was Matiwos Rumley sitting the other day among his robust, loving family in a double-wing colonial in Hebron,