Posts

Why such Daunting Silences The Sidama Sons and Daughters?

December 08 2012 (Kukkisa, Our reporter from Sidama Capital Hawassa) Ohi!! the Sidama nation of north East Africa, From where may I start my lament? From where may I begin my argument? How can I reveal the hidden face of all evils and their architects? How can I unravel behind the scene secrets? How can I show you the poisonous policies? Perpetrated against your nation, the biggest story for an ongoing discussion? Or with what language on earth may I speak? The depth, magnitude and the extent of your ongoing grievances? Over a century old neglected pleas? And about the situation you’re obliged to live under, That is causing you untold disaster? How can I say and who can I speak to? In the land of lawlessness where brutalities rule over innocents!! From where may I start my laments? You fathers of the Sidama kids, unable to provide, to your families’ burning needs, As your lone attempt fail to succeed, Extremely confused, not knowing what to do, and where and to who to turn to, when you

33ቱ ፓርቲዎች የምክትል ጠ/ሚኒስትሮቹን ሹመት ተቃወመ

Written by  ሠላም ገረመው    ኢራፓ “ስርአቱ ይስተካከል እንጂ ሹመቱን አልቃወምም” ብሏል በቅርቡ በአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር በአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በፓርላማ ቀርቦ የፀደቀው የሁለት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች ሹመት ህገመንግስቱን የሚፃረር ነው ሲሉ በአዳማ ከተማ ፔቲሽን ተፈራርመው ለምርጫ ቦርድ ጥያቄዎቻቸውን ያቀረቡ 33 ፓርቲዎች ተቃወሙ፡፡ ኢራፓ በበኩሉ የኢህአዴግ ስርዓት ይስተካከል እንጂ ከህገመንግስት ውጭ ቢሆንም ለአገር እስከጠቀመ ድረስ ሹመቱን አልቃወምም ብሏል፡፡ የአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር ሁለት ባለስልጣናትን በምክትል ጠ/ሚኒስትርነት ማዕረግ ለፓርላማ አቅርበው ማፀደቃቸው ህገመንግስቱን የጣሰ ተግባር ነው ብለዋል - ፓርቲዎቹ፡፡ ባለፉት ጊዜያትም በጥድፊያና ከህገመንግስቱ ጋር በሚፃረር መልኩ የወጡት የፀረሙስና የመያዶች የፕሬስና የፀረ ሽብር አዋጆች ሁኔታው ቀጣይ እንጂ አዲስ ነገር አለመሆኑን ያሳያል ብለዋል - በመግለጫቸው፡፡ “የአጀንዳው አቀራረብም ሆነ የሹመቱ አፀዳደቅ ከፓርላማው የአሰራር ስነስርዓት ጋር ያልተጣጣመና በተለመደው ጥድፊያ የተከናወነ ነው አጀንዳው ለፓርላማ አባላት በተለመደው አሰራር መሰረት ያልተሰራጨ ከመሆኑም በላይ በሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ከህገመንግስቱ አንፃር ሳይመረመርና ሳይታይ መፅደቁ ይህን ያረጋግጣል” ብለዋል ፓርቲዎቹ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤትም በተለያዩ ጊዜያት የህገመንግስቱን ድንጋጌዎች የሚጥሱ አምዶችን ተቀብሎ ማፅደቁን ፓርቲዎቹ ጠቁመው፤ አሁንም ከዚህ ድርጊቱ ሳይቆጠብ በህገ መንግስቱ አንቀፆች 74፣ 75 እና 76 ሀገሪቱ አንድ ምክትል ጠ/ሚኒስትር እንደሚኖራትበግልጽ ቢቀመጥም ከህገመንግስቱ ውጪ ሌሎች ሹመቶችን ተቀብሎ ማጽደቁ ህገመንግስቱን መጣስ ነው ሲሉ ተችተዋል፡፡ ገዢው ፓ