Posts

“ሕዝቡ ከማጉረምረም አልፎ ንዴቱን በእንቅስቃሴ ለማሳየት ዝግጁ የሆነ አይመስልም” ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ሲዳማም ውስጥ ያለው እውኔታ ይሄው ነው

Image
በኣጠቃለይ በኢትዮጵያ ደረጃ በኣገሪቱ ውስጥ ያሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሉት ከሆነ ህዝቡ በመልካም ኣስተዳደር ይዞታ ላይ ያለውን ቅሬታ ኣውጥቶ  ለመናገር ወነ ያጣ ሲሆን ተመሳሳይ ሁኔታ በሲዳማ ውስጥም በመከሰት ላይ ነው፤ ምናልባት የሲኣን በኣዲስ ኣመራር መዋቀር ህዝቡን ከላነቃቃው በስተቀር ማለት ነው። በኣጠቃላይ ኣገሪቱን በተመለከተ ዝርዝሩን ከታች ያንቡ።  ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ፣ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር -    ኢሕአዴግ ለሕዝብ ደንታ የለውም አሉ -    ብልሹ የምርጫ ሥርዓት መስፈኑን ወቀሱ በጋዜጣው ሪፖርተር ባለፈው እሑድ ኅዳር 16 ቀን 2005 ዓ.ም. አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ባደረገው ውይይት ላይ የመነሻ ሐሳብ ያቀረቡት የፓርቲው ሊቀመንበር ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብሶተኛና በማጉረምረም ደረጃ ላይ የሚገኝ እንጂ፣ ንዴቱን በእንቅስቃሴ ለማሳየት ዝግጁ የሆነበት ደረጃ ላይ የደረሰ አይመስልም አሉ፡፡ የአገሪቱን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በዳሰሱበት ክፍል ላይ በሰጡት ማብራሪያ ሕዝቡ በርካታ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እንዳሉበት ገልጸው፣ ይህንን ሰቆቃውንና ብሶቱን ያማርራል እንጂ በይፋና በአደባባይ አይገልጽም ብለዋል፡፡ “ብሶቱ በማጉረምረም ደረጃ የሚገለጽ ነው እንጂ ወደ ኅብረተሰባዊ ንዴት አልተለወጠም ብለው፣” የተናጠል ንዴቶች አልፎ አልፎ ቢገለጹም ሰፊና የአጠቃላይ ኅብረተሰቡ አለመሆናቸውን አመልክተዋል፡፡ “እነዚህ የተናጠል ትናንሽ ንዴቶች ወደተደራጀና ሕዝባዊ የእምቢተኝነት እንቅስቃሴዎች አልተለወጡም፡፡ በሌሎች አገሮች በዳቦ ወይም በነዳጅ ዋጋ ላይ ትንሽ ጭማሪ ከታየ የኅብረተሰቡ ንዴት ይገነፍላል፡፡ በእኛ ሕዝብ ዘንድ ግን ይህ አይታይም፡፡ ምልክቶች ከታዩ ጥቂ

80 ኪሎ ሜትር መንገድ በዳራ ወረዳ በመገንባት ላይ መሆኑ ተሰማ

Ethiopia: Road Building Accord Addis Ababa — A contract agreement providing for building the roads linking the country's road network with three new sugar factories at a cost of over 3.9 billion birr was signed here yesterday. Similarly, 80-kms road is being constructed in Dara Woreda , Sidama Zone of Southern Nations, Nationalities and Peoples State at a cost of over 40 million birr allocated by the government, the Woreda's Road Transport Office said. Ethiopian Roads Authority Director-General Zayid Wolde-Gebriel and General Manager of China Communications Construction Company (CCCC) Group Zhou Yongsheng and CGC Overseas Acting General Manager Gao Lei. The roads linking Enjibara-Chagni- Pawe, Pawe-Fendiqa Ayma and Kesem Sugar Factory will be upgraded to asphalt concrete level. CCCC will construct the 100-kms Enjibara-Chagni- Pawe road with over 2.2 billion birr. CGC Overseas will also construct the 75-kms Pawe-Fendiqa Ayma road and the 22-kms road leading to Kes

የሲዳማ ቡና መዓዛና ጣዕም ያለው ቢራ መመረት መጀመሩ ከወደ ኣሜሪካ ተሰማ

Image
Get ready to wake up and face the coming winter days with a pint of Aces and  Ates  stout. Raleigh’s Big Boss Brewery has rolled out their winter stout, Aces and  Ates , and it sure is tasty. Created by one of Big Boss’ founders, Brad Wynn, Aces is a beer that will wrap its big hairy arms around you during the long and lonely winter nights. Traditionally stout beers referred to the strongest porter beers a brewery had to offer, often boasting seven percent to eight percent alcohol by volume. Big Boss’ winter seasonal offering comes in around nine percent  abv . “[Aces and  Ates ] is an American stout in the sense that it’s not using classic Irish yeast,” Brooks Hamaker , operations manager at Big Boss Brewery, said. “It is very rich; it lends itself to coffee very well. The body of beer is relatively heavy, and coffee is, or can be relatively heavy. And the two just blend really well and people just like it. It’s a great Saturday morning beer, before a football game, for exam

አዲሱ ጠ/ሚንስትርና የአዲስ ካቢኔ ጉዳይ

Image
አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ሀገሪቷን ለመምራት ቃለ-መሃላ የገቡት ባለፈው መስከረም ወር እንደነበረ የሚታወስ ነው። አቶ ኃይለ-ማርያም፤ ወደ ሥልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ካቢኔያቸውን ለኢትዮጵያ ፓርላማ ያቀርባሉ ተብሎ ቢጠበቅም ፣ በይፋ ሲከናወን አልታየም። በተለይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱን ሥልጣን የያዘው ሰው እስካሁን ግልጽ አልተደረገም። የካቢኔው ይፋ አለመሆንና በተለይም የውጭ ጉዳይ እስካሁን አለመሾሙ ምክንያቱ ምን ይሆን? በዚሁ ጉዳይ ላይ ገመቹ በቀለ ፣ ኒውዮርክ ከሚኖረው ወጣት የፖሊቲካ ተንታኝ ፣ጀዋር መሐመድ ጋር ቃለምልልስ አድርጓል። አዲሱ ጠ/ሚንስትርና የአዲስ ካቢኔ ጉዳይ

ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ምርትና ምርታማነት በመጨመር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችል የግብርና ቴክኖሎጂ እያስተዋወቀ ነው

Image
አዋሳ ህዳር 18/2005 የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነትን ለመጨመርና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከ11 የሚበልጡ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን ለአርሶ አደሩ በማስተዋወቅ ላይ እንደሚገኝ የሀዋሳ ዩነቪርስቲ ገለጸ፡፡  በዩኒቨርስቲው በሲዳማና ገዴኦ ዞኖች በሙከራ ደረጃ እየተሰሩ ያሉ ቴክኖሎጅዎችን የማላመድ፣ የማስተዋወቅና የማስፋፋት ስራዎች ሰሞኑን ተጎብኝቷል፡፡ የዩኒቨርስቲ አካዳሚና ምርምር ምክትል ፕሬዜዳንት ዶክተር ፍቅሬ ደሳለኝ በጉብኝት ወቅት እንደገለጹት በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ መጨረሻ የግብርና ምርት በእጥፍ ለማሳደግ የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት ዝርያዎችን ለማላመድና ማስፋፋት ስራ ዩኒቨርስቲው ትኩረት ተሰጥቶ እየሰራ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርስቲው በሀገሪቱ የግብርና ምርታማነትን ለማሻሻል የሚደረገውን ጥረት በእጅጉ የሚያግዙና በምርምር ጣቢያ ምርታማነታቸው የተረጋገጠ 11 ዝርያዎችን በክልሉ አራት ወረዳዎች የማባዛትና የማላመድ ስራዎችን በማከናወን ላይ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በልጆች ላይ የሚከሰተውን የቫይታሚን ኤ ንጥረ ምግብ እጥረት የሚከላከሉ ሰብሎች፣ የቤተሰብ ገቢና የምግብ ዋስትናን ለማሻሻል የሚያግዙ፣ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ፣ የአንስሳት መኖ፣ ሀገር በቀል የበግና ፍየል ዝርያዎችን የማዳቀልና ማባዛት እንዲሁም መኖን በዩሪያ ማከምና ድርቆሽ ሳይበላሽ የማቆየት ዘዴዎች ይገኙበታል ብለዋል፡፡ በሄክታር እስከ 50 ኩንታል ምርት ሊሰጡ የሚችሉ የቢራና የምግብ ገብስ፣ ባቄላና ሌሎች የሰብል ዝርያዎች የሚገኙ ሲሆን በብተናና በመስመር የመዝራት ልዩነትና ከዚሁም ሊገኝ የሚችሉ ጠቀሜታዎች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ በንጥረ ምግብ ይዘት የበለፀጉ የደጋና የወይና ደጋ የጥራጥሬ ሰብሎችን በማምረት የቤተሰብ የንጥረ ምግብ አቅርቦትን ለማሻሻል፣ ናይትሮጂን ወደ ራሳቸው በማዋ