Posts

“መልካም አስተዳደርን ያላካተተ ልማት ልማት አይባልም”

በምሕረት ሞገስ ኢትዮጵያ በልማቱ ዘርፍ የኢኮኖሚ ዕድገት ታስመዝግብ እንጂ ዴሞክራሲን በማስፈን ወደኋላ እንደቀረች የተለያዩ የሰብአዊ መብትተሟጋች ሪፖርቶች ያሳያሉ፡፡ ኢሕአዴግም ሥልጣን ከያዘበት ጊዜ አንሥቶ ትችት ሲሰነዘርበት የቆየው ዴሞክራሲን ማስፈን ባለመቻሉ ነው፡፡ መንግሥት ዴሞክራሲን ለማስፈን ብዙ ትኩረት ባለመስጠቱ የበላይና የበታች እንዲኖር፣ ፍትሕ እንዲዛባ በአጠቃላይም የመልካም አስተዳደር እጦት በአገሪቷ እንዲስፋፋ አድርጓል በሚልም ይተቻል፡፡  አቶ አሰፋ አደፍርስ በአሜሪካ ለ39 ዓመታት ኖረዋል፡፡ በኢትዮጵያ በልማቱ ዘርፍ ከተሰማሩም ዓመታትን አስቆጥረዋል፡፡ በሥራ አጋጣሚ የሚያስተውሉት የመልካም አስተዳደር እጦት ግን አገሪቷን ወደኋላ የጐተተ፤ እሳቸውና ሌሎች ባለሃብቶችም የተሰማሩባቸውን የተለያዩ የልማት ዘርፎች ከሚፈለገው ደረጃ እንዳይደርስ ማነቆ የሆነ ችግር እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡ የመልካም አስተዳደር እጦት በተንሰራፋበት ሁኔታ የሚታይ የኢኮኖሚ ዕድገትም በሕዝቡ ኑሮ ላይ ለውጥ እንደማያመጣም ይናገራሉ፡፡ ከሚኖሩበት አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ በአገሪቱ ለውጥ ማየታቸውን፤ ሆኖም ለውጡ መሳጭ አለመሆኑን የሚናገሩት አቶ አሰፋ “አገር ውስጥ ያለውም ሆነ ከውጭ የሚመጣ ባለሀብት ሕንጻ ሊሠራ ይችላል፡፡ ሕንጻ ስለተደረደረ ግን ልማት ለማ ማለት አይደለም፡፡ አገራችን ኢትዮጵያ ከሕዝቧ በላይ ሊያስተዳድር የሚችል ሀብት አላት፡፡ ሆኖም በየመንገዱ የሚለምን እናያለን፣ ልጃቸውን አዝለው የሚበሉት የሚጠይቁ ይታያሉ፡፡ ይህ የሚሆነው ከመልካም አስተዳደር እጦት በሚመነጭ ችግር ነው፡፡ መልካም አስተዳደርን ያላካተተ ልማት ልማት አይባልም፤” ብለዋል፡፡ በመልካም አስተዳደር እጦት ላይ ያለው ችግር አሁን የመጣ ሳይሆን የቆየ ሊሆን ይችላል፡፡ በደርግ ጊዜ ከነበረው ጋ

In Retrospect..

ከማህበራዊ መረብ የተገኘ ጽሁፍ  In Memory of the two precious sidama children shot by police last june in Chuko woreda demonstrating for the causes of the entire sidama people; This last summer has witnessed many glaring events in the history of sidama nation. Provoked by the state's move to federalise the Hawassa city thereby diminishing the strongholds of power of sidama people, this peaceful land has evidenc ed historic accomplishments and failure in various times and places. The two entirely divergent philosophies of the gov't and the people as to the issue at hand make the situation and any harmonizing attempt fruitless, resulting in wholesale adversity b/n the people and the state. Being anxious and disguised by this very gov't orientation, the people determined to call for regional self-determination, claiming that these all atrocities are pressing on the people due to lack of such a status like other comparable nations in the Ethiopian polity. This endless struggle resulted

Animal Tales from Sidama

Image
Please! write reviews

Traditional Sidama Tales

Image
link

በደቡብ ክልል በ2ዐዐ4 ዓ/ም በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን የደኢህዴን ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡

የደኢህዴን ከፍተኛ አመራሮች እያካሄዱ ባሉት 6ኛ ቀን የግምገማና የስልጠና መድረክ ላይ ያለፈው ዓመት በርካታ ተግባራት የተከናወነበት ዓመት መሆኑን ገምግሟል፡፡ በግብርናው ዘርፍ በተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት ውስጥ በከፋ ዞን የቡና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት ከ75 ሚሊዮን በላይ የቡና ችግኝ መተከሉን በአብነት አንስቷል፡፡ በሰብል ምርትና ምርታማነት ረገድ በክልሉ ማዕከላዊ ዞኖች ውስጥ በስልጤ፣ በሀድያ፣ በከምባታ ጠምባሮና በወላይታ ዞኖች ውስጥ ከፍተኛ የሰብል ምርት እድገት መመዝገቡ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም ድርጅቱ ባካሄደው የ2ዐዐ4 ዓ/ም አፈፅፀም የተከናወኑ ውጤታማ ተግባራትን በማስቀጠል የአቶ መለስ ዜናዊን ራዕይ በማሳካት የህዳሴ ጉዞን እውን ማድረግ በሚቻልበት ቁመና ላይ መድረሱንም ገልጿል፡፡ባልደረባችን ታሪኩ ለገሰ ዘግቧል፡፡ ማህበራቱ ውጤታማ እንዲሆኑና የቁጠባ ባህላቸውን እንዲያሳድጉ በወጪና ገቢ አያያዝ ላይ ስልጠና  እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡ ሳሙኤል መንታሞ ከወልቂጤ ቅርንጫፍ እንደዘገበው፡፡ http://www.smm.gov.et/_Text/14TikTextN405.html