Posts

አውስትራሊያ ለኢትዮጵያ የትምህርት ድጋፍ ታደርጋለች፤ የሲዳማ ልጆች የእድሉ ተጠቃሚ ሁኑ

Image
አዲስ አበባ (ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ በመተግበር ላይ ያለችውን የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ስኬታማ ለማድረግ አውስትራሊያ ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡ በኢትዮጵያ የአገሪቱ አምባሳደር ሊዛ ፊሊፔቶ እንዳስታወቁት ኢትዮጵያ የጀመረችውን ፈጣን ልማት ማስቀጠል የሚችል ብቃት ያለው የሰው ኃይል በማሰልጠን በኩል አገራቸው ቁርጠኛ አቋም አላት፡፡ በተለይ ኢትዮጵያ በአምስት ዓመቱ ሀገራዊ ዕቅዷ ከፍተኛ ትኩረት ከሰጠቻቸው መካከል ትምህርት፣ ግብርና እና የምግብ ዋስትና መረጋገጥ እንዲሁም በጤናው ዘርፍ አቅሟን ለመገንባት አውስትራሊያ ዝግጁ መሆኗን አምባሳደሯ ገልጸዋል፡፡ አውስትራሊያ በማዕድንና በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እንዲሁም በውሃና በንጽህና አጠባበቅ ያላትን ልምድና የቴክኖሎጂ አቅም ተጠቅማ በመስኩ የኢትዮጵያን የሰው ኃይል አቅም ለማሳደግ ትሰራለች ብለዋል፡፡ አውስትራሊያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአውሮፓውያን አቆጣጠር ከ2014 ጀምሮ ለአፍሪካ ሀገራት እንደ የማስትሬትና ዶክትሬት ዲግሪ ነፃ የትምህርት ዕድል መስጠት የሚያስችላትን የምዝገባ መርሐ ግብር ከመስከረም ወር ጀምሮ እስከ መጪው ታኅሣሥ ወር ድረስ ክፍት ማድረጓን አስታ ውቃለች፡፡ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ የልማት ትብብር ኮርፖሬሽን ኃላፊ ፒተር ደንካን ጆንስ በበኩላቸው እንዳሉት የትምህርት ዕድሉ የኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች አቅም ከማጎልበት ባሻገር የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር መልካም አጋጣሚ የሚፈጥር ነው፡፡ የአውስትራሊያ መንግሥት የሰጠው ይኸው የትምህርት ዕድል ኢትዮጵያ ቅድሚያ ትኩረት በሰጠቻቸው የልማት መስኮች እንዲሆኑ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር ምክክር የተደረገበት መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ የሥልጠናው ትኩረትም በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርና እና የምግብ ዋስትና፣ ባቡርና ም

የእስልምና ምክር ቤት ምርጫ ዛሬ ይካሄዳል

Image
-    ሁለቱም ምክር ቤቶች ክስ ቀርቦባቸዋል በታምሩ ጽጌ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አገር አቀፍ ምርጫ ዛሬ ይካሄዳል፡፡ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ሙስሊሙን የሚመሩ የሃይማኖት መሪዎች ለመምረጥ በአዲስ አበባ በሁሉም ወረዳዎች ምርጫው እንደሚደረግ የኡላማዎች ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የሃይማኖት መሪዎቹ የምርጫ ጊዜ ማለፉን በመጥቀስና ሕዝቡ ያልመረጣቸው መሪዎች ሊወክሏቸው እንደማይችሉ ሲገልጹ የነበሩ ከ50 በላይ ተጠርጣሪዎች በእስር ላይ ናቸው፡፡ በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጥያቄና ፊርማ መቋቋሙን የገለጸ 17 አባላት ያሉት ኮሚቴ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትና የኢትዮጵያ ኡላማዎች ምክር ቤት እንዲበተኑና ለምክር ቤቱ የሚደረገው ምርጫ በገለልተኛ አካል እንዲደረግ፣ ለፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ፍትሐ ብሔር ችሎት ክስ አቅርቧዋል፡፡ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 408 መሠረት ምክር ቤቱ የራሱ የሆነ የመመሥረቻና የመተዳደሪያ ደንብ ያለው መሆኑንና ከተጣሉበት ኃላፊነቶች መካከልም፣ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ከሌላ እምነት ተከታዮችና ከመንግሥት ጋር እምነታቸውን በተመለከቱ ጉዳዮች ግንኙነቶችን ማስተባበር መሆኑን ክሱ ይገልጻል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሥራ አመራሮች የሚሾሙት በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት በግልጽ በየአሥር ዓመቱ በሚደረግ ሕዝባዊ ምርጫ መሆኑን የሚገልጸው ክሱ፣ ተመራጩም ያለምንም አድልኦ የመረጠውን የኅብረተሰብ ክፍል ለማገልገል ግዴታ መግባቱን ያብራራል፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ በሥራ ላይ የሚገኘው ምክር ቤት በምርጫ ያልተሾመ ከመሆኑም በላይ፣ ሕግና ደንቡን በመተላለፍ ላለፉት 13 ዓመታት ምንም ዓይነት ምርጫ አለማድረጉን አስታውቋል፡፡ በመሆኑም ምክር ቤቱ እየፈጸማቸው የሚገኙት ተግባሮች

በትናንትናው እለት በኣለታ ወንዶ ስለተካሄደው የመምህራን ጉባኤ በተመለከተ ከማህበራዊ መረብ የተገኘ ኣጭር መልዕክት

 የሲዳሚኛ መልዕክቱ የቀረበው በ Hawassa Dumme  ነው Bero barra (25/01/2005 M.D) sidaamu zoone Alata wondi woradi rosiisano ganmba assineena roosiisaanonke naaxisiisano coye coydhe fultino.Gamba assitino Yadigete borojje irreesite fultino.Baalu sidaami xa'mo disidaamu xa'mooti yiino manchi(Shuguxe) wirro sidaamu xa'mo ikkase lallawa geeshsha mittu gambooshshino hasiisanokita reqecci assite kultinonsa.Leddeno sidaamu daga sharro agurtanohu Hige-mangisteteni uyinoonsa qoosso baala higuro calla ikkinota kadde wortino. Sidaamu mannira ille ikkitinooni rosiisanonke ki'neni naaxineemo. kuni albaanino rosaanona rosiisano gobbate lophphora,gashshootu taalonyira assitino sharro dhaggete giddo lowo bayco afidhino. kuni daafira sharro ki'nete,ninketena dawaro higa hooguro ga'a daggano illamatena yitinante gede sharronke noo garini heedholla. Dandaami'ne garrini wole sidaami giddo noo rosu mina giddo rosiisano rosiisanono mitto afoo ikkitano gede qumi assa hasiisano. MITTI

Introducing Tamirat Yohaness, a young inventor from Dalle district in Sidama

Image
Part one Sidama Research and Development Forum Tamirat   Yohanness , an 18 year old grade  6 Student who was born in a rural  Lelo  village in   Dalle  district in Sidama, Ethiopia, generates mini hydro electric power without any assistance from any one.  Tamirat  used scrap metals, wood and worn-out bicycle parts to build a turbine that enabled him generate electric power from small river in front of his rural home in  Dalle .  According to videos posted by Diretube.com,  Tamirat  was inspired by his elder brother who makes his living by repairing electronic equipment such as TV sets, tape recorders and radios in a nearby small rural town known as  Sasamo   Deela , when he was working as his assistant.  His brother stated that when he managed to generate electric light using a generator during one of his routine repair works, his brother  Tamirat   Yohaness  vowed to generate electricity without using any fuel. To fulfill his quest for innovation and technology, he made

Qale: An introduction to a potential Olympics sport

By Galfato Wonago  Qale is a fascinating game played by Sidama children with a real potential to become an Olympics sport and this is an overview of this wonderful game. Qale is a game of precision that requires excellent hand-eye coordination while dealing with multiple variables. Qale has very simple rules with minor regional variations. However, the number one rule is to play safe and have fun. The materials required to play qale include: 1) A hoop (about 8-10 inch in diameter) made of wooden sticks and fibres from Enset plant or other plants, and 2) Siiqqo (‘javelin’)—this is a wooden stick with sharpened tips. Sometimes the siiqqo has wooden shaft and a metal tip. However, wooden siiqqo with a sharpened tip is the most common material used. The game can be played by two players or two teams of 2-12 members depending on the size of the playing field. The game starts with team1 throwing the hoop across the field and all team2 players attempting to arrest the hoop by passi