Posts

ጠቅላይ ሚኒስትር ኣቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከደቡብ ክልል ፕሬዚዳንትነት የተነሱት በብቃት ማነስ ተገምግመው ኣይደለም፤ ኣምባሳደር ማርቆስ ተክሌ

Image
የኢትዮጵያ ኣምባሳደር በጃፓን፤ ኣውስትራልያ፤ በኒውዝይላንድ እና በፓፓ ኔው ጊኒያ ኣምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ሪቄ Markos Tekle Rike, Ethiopian Ambassador responsible for Japan, Australia, New Zealand and Papua New Guinea, talks about the leadership ability of newly elected PM Haile Mariam Desalegn and Ethiopia's future direction. The ruling party council of the Ethiopian Peoples' Revolutionary Front (EPRDF) elected last weekend the former Deputy Prime Minister and Foreign Minster Haile Mariam Desalegn as Chairman of the Front. Desalegn who assumed the position of Prime Minster of Ethiopia is to be endorsed by the parliament in the coming weeks.

ባለስልጣኑ የገበያ ደህንነት ክትትልን ለማስፋፋት የማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አቋቋመ

Image
አዲስ አበባ መስከረም 14/2005 የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን የገበያ ደህንነት ክትትልን ለማስፋፋት በሶስት ከተሞች የማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ማቋቋሙን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በግብይት ሥርዓቱ ምርመራና ክትትል ስልቶች ዙሪያ ለሁለት ሳምንት የሚቆይ ስልጠና አዘጋጅቷል፡፡ ባለሥልጣኑ የሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክተር አቶ አበበ መስፍን ስልጠናው ዛሬ ሲጀመር እንደተናገሩት የፅህፈት ቤቶቹ መቋቋም ጤናማ ግብይትና የምርት ርክክብ መፈፀሙን ለመከታታልና ለማረጋገጥ ጠቀሜታው ከፍተኛ ነው፡፡  ፅህፈት ቤቶቹ የተቋቋሙት በአዋሳ፣ በጅማና በጎንደር ከተሞች ነው፡፡ ዳይሬክተሩ እንዳሉት ከተሞቹ የተመረጡበት ዋና ምክንያት በብዛት የሰሊጥና የቡና ምርት የሚገኝበት አገር በመሆኑ ነው ብለዋል፡፡ እንዲሁም የክትትል ሥራውን ይበልጥ ለማስፋፋትና የምርት ገበያ መረከቢያ መጋዘኖች በቅርበት በመሆን ክትትል ለማድረግ እንደሆነም አስረድተዋል፡፡ የህግ ጥሰት እንዳይፈፀም ለመከላከል ተፈፅሞ ሲገኝ ተገቢውን እርምጃ ለመውሰድ አቅም ለመገንባት የሚያስችል ከፍተኛ የምርመራና የክትትል ክህሎት ማዳበሪያ ስልጠና መሆኑንም አቶ አበበ ጠቁመዋል፡፡ ሥልጠናው የግብይት ሥርዓቱን ተአማኒነት ለማጎልበት ህብረተሰቡ ዘመናዊ የግብይት ሥርዓት ላይ ያለው አመኔታና ተጠቃሚነት ይበልጥ እንዲረገጋጥ ለማድረግ የሚያስችል ተቋማዊ ጥንካሬ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡  በግብይት ሂደት የሚያጋጥሙ ጥሰቶች ለመከላከል የተሻለ አቅም ይፈጠራል የሚል እምነት እንዳላቸውም አስታውቀዋል፡፡ ህብረተሰቡ የዘመናዊ ምርት ግብይት ሥርዓት ጠቀሜታ ተገንዝቦ ለግብይት ስርዓቱ መዳበርና ማደግ ይበልጥ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ ተሳትፎው እንዲጎለብት መልዕክታቸውን ዳይሬ

Message to Newly Appointed Ethiopian Prime Minster

Image
From United Sidama Parties for Freedom and Justice (USPFJ), September 25, 2012 Ethiopia's newly-appointed Prime Minister Mr 'Hailemariam Desalegne' was sworn in on September 21ST 2012 in the Ethiopian capital Addis Ababa. Mixed opinions and reactions are pouring in from Ethiopians of all walks of life within the country and from the Diaspora. Numerous Ethiopians believe that, if the new PM takes the decision to be brave enough to think and act as a mature politician whose personal interest is put aside for the interest of the majority in the country, then there will be hope for all Ethiopians. He has before him the opportunity of establishing institutions that safeguard genuine democracy, freedom of expression and an independent system that accommodates and learns from divergent political opinions that will guarantee a respect for people's rights to hopes and opinions both individually and collectively, and which will guarantee that his name be well-remembered.

ቀይ መብራት --የሃይለማርያም ደሳለኝን እና የደመቀ መኮንን የተደበቀ ታሪክ

Image
አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ደቡብ ክልል በነበሩበት ጊዜ የራሳቸውን የብሔረሰብ አካላት ወደ ስልጣን የመሰብሰብ ስራ ሲሰሩ ከሲዳማ ማህበረሰብ በኩል ለምን እኛስ ? የሚል ጥያቄ መነሳቱን የቅርብ ምንጮች ይጠቁማሉ ፤ አቶ ኃ/ማርያም ለዚሀ የሰጡት መልስ “ከእናንተ የተማረ ማህበረሰብ ስለሌለ ነው ካቢኔውን በተማረ ማህበረሰብ ያዋቀርኩት” የሚል መልስ ነበር (አንድ አድርገን መስከረም 10 2005 ዓ/ም)፡-  አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ እና የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፤ አቶ ደመቀ መኮንን የትምህርት ሚኒስትር ፤ አቶ ሶፊያን አህመድ የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ፤ እነዚህ  በስም የተዘረዘሩት ሶስት ከፍተኛ የሀገሪቱ ቱባ ባለስልጣናት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በህይወት በተለዩበት ወቅት የኢህአዴግ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ ለውድድር ያቀረባቸው ሰዎች ናቸው ፡፡ ፓርቲው ባደረገው ምርጫ መሰረት አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝን ሊቀመንበር ፤አቶ ደመቀ መኮንን ደግሞ የፓርቲው ምክትል ሊቀ መንበር አድርጎ መሾሙ የሚታወቅ ነው ፤ በቂ ድምጽ ያላገኙት በወ/ሮ አዜብ መስፍን የተጠቆሙት አቶ ሶፍያን አህመድ በሶስተኝነት ወደ ኃላ ቀርተዋል ፤ ነገ 11/01/2005 ዓ.ም ፓርላማው ምርጫውን በ99.6 በመቶ ድምጽ ያጸድቀዋል ተብሎ ይጠበቃል ፤  አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝ የOnly Jesus እምነት ተከታይ ናቸው ፤ ምክትላቸው አቶ ደመቀ መኮንንና አቶ ሶፍያ አህመድ ደግሞ የእስልምና እምነት ተከታይ ናቸው ፤ በመሰረቱ ደመቀ መኮንን ብሎ የእስልምና እምነት ተከታይ ይኖራል ብለው ሰዎች ላያስቡ ይችላሉ ፤  አቶ ደመቀም ከወደ ወሎ መሆናቸው ሰዎች ይናገራሉ ፤ አሁን እኛን ያሳሰበን ነገር የኢህአዴግ የፓርቲ ምርጫ አይደለም ፤ የነዚህ ሰዎ

የፍጥጫው አካል የሆነው የመከላከያ ጄነራሎች ሹመት እንዴትና በማን ሹመቱ ተሰጠ? ጸደቀ?

የፍጥጫው አንዱ አካል የሆነው የመከላከያ ጄነራሎች ሹመት ይገኝበታል። በአንዳንድ ወገኖች የሚሰነዘር ተገቢ ጥያቄ አለ። «የጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥና ጠ/ሚ/ር በሌለበት እንዴትና በማን ሹመቱ ተሰጠ? ጸደቀ?» የሚል ሲሆን፣ ለዚህ ደግሞ ከመንግስት አፈ ቀላጤዎች የሚስጠው ምላሽ ሹመቱ ቀደም ሲል በአቶ መለስ የጸደቀ እንደሆነ ሲናገሩ ተደምጠዋል። ይህ ግን ውሀ የማይቕጥር ነው ሲሉ የመከላከያ ምንጮች ማስተባበያውን ያጣጥላሉ። ምክንያቱንም ሲያስረዱ ከተሾሙት ጄነራሎች መካከል በአንጃነት ተፈርጀው የቆዩ፣ በመለስ በጥሩ አይን የማይታዩና ለረጅም አመት ለእስር የተዳረጉ እንዳሉም                              ይገልጻሉ። ሀቁ ይህ ሆኖ ሳለ መለስ እነዚህን  ይሾማሉ ብሎ ማሰብ ጨርሶ የማይታሰብ ነው ሲሉ ያክላሉ። እርከን ጠብቀው የተሾሙ  እንዳሉም ይጠቁማሉ። ቢሆንም ግን ህገ መንግስቱን ያልተከተለና ተገቢውን መንገድ  የልተከናወነ ሹመት እንደሆነ አልሽሽጉም። የብ/ጄኔራል ሹመት ከሰጣቸው አንዱ ኮ/ል አ ታክልቲ በርሄ  ይገኝበታል። ከዚህም ቀደም ባቀረብኩት መጣጥፌ «መለስ ካጠፋቸው የፓርቲው አባላት» ይኸው ኮ/ል እንደሚገኝበት ጠቅሼ ነበር። በተሰነይ ግንባር ከፍተኛ ጀግንነት የፈጸመው ኮ/ል አታክልቲ  ከጦርነቱ በሁዋላ መለስን ሀይለ-ቃል በመናገሩና በማውገዙ እስር ቤት ወርዶ ለረጅም አመት ድምጹ ጠፍቶ ቆይቶአል።በ 2000 አ.ም  ከእስር ተለቆ እንደቆየና በቅርቡ የብ/ጀነራልነት ሹመት አግኝቶ በተሻለ ሀላፊነት ላይ መቀመጡ ታውቆአል። ሌላዋ የሴት ጄነራል ተሿሚ አስካለ ብርሀኔ ትባ ላለች። ህወሀትን የተቀላቀለችው ከበርካታ ታዳጊ  እኩዮችዋ ጋር ሲሆን ጊዜው ደግሞ ግንቦት 1970 አ.ም ነበር። አብረዋት ጫካ ከገቡት ሴቶች ሁሉም ማለት ይቻላል