Posts

የኒዮሊበራሊዝም ቀውስና የአፍሪካ ተስፋ

አፍሪካ ምንም እንኳ ከሃምሳ ዓመታት በፊት ሙሉ ለሙሉ ከቅኝ ግዛት ብትላቀቅም መለያዋ ከሆነው ድህነት ነፃ መውጣት አልተቻላትም፡፡ «በአህጉሪቷ ድህነት ስር ሰዶ ሊነቀል በማይችል መልኩ ተተክሏል» የሚሉት በርካቶች ናቸው፡፡ ያደጉት አገሮችም አህጉሪቷ ከድህነት እንድትወጣ የሚያስችላትን አቅጣጫን ከማመላከት ይልቅ በየጊዜው ዕርዳታ እየሰጡ እጅ በመጠምዘዝ በፈለጉት መንገድ መምራቱን ነው የመረጡት። ያደጉት አፍሪካ አምርታ የምታገኘውን ውጤት ለዓለም ማቅረብ የማትችል እንደሆነች የበለፀጉት አገሮች ያስባሉ፡፡ አፍሪካውያን ለዘላለም ከድህነትና ከተረጂነት መላቀቅ እንደማይችሉ ይገምታሉ፡፡ እነርሱ ሊተገብሩት የሚፈልጉትን ነገር በአፍሪካ መሞከርም ምርጫቸው ነበር። አፍሪካ መሞከሪያ ከተደረገችበት ነገር ውስጥ አንዱ የኒዮሊበራሊዝም የኢኮኖሚ ርዕዮተ ዓለም አንደኛው ነው፡፡ በ1930ዎቹ መገባደጃ መወጠኑ የሚነገርለት ይህ ርዕዮተ ዓለም የሚያጠነጥነው ኢኮኖሚውና ገበያው ሙሉ ለሙሉ ከመንግሥት ውጪ ሆኖ ይንቀሳቀስ በሚለው መስመር ላይ ነው፡፡ በእዚህ አካሄድ ላለፉት ከሦስት ያላነሱ አስርት ዓመታት አፍካውያኑም ሆኑ ያደጉት ሀገራት ተግባራዊ ሲያደርጉት ቆይተዋል፡፡ ይህንን ርዕዮተ ዓለም ተግባራዊ ያደረጉ ሀገራት በተለይም የአፍሪካ ሀገራት ዕድገት ማምጣትም ሆነ ከድህነት መላቀቅ አልቻሉም፡፡ ያደጉት ሀገራትም ቢሆኑ ቀስ በቀስ ሊወጡት በማይችሉት የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ ተዘፍቀዋል፡፡በተቃራኒው የኒዮሊበራ ሊዝምን ርዕዮተ ዓለም ከመቀበል የታቀቡ ሀገራት ደግሞ የራሳቸውን መንገድ ቀይሰው በመንቀሳቀሳቸው ከስህተታቸው እየተማሩ ፈጣን እድገት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡  የ21ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያዎቹ አስርት ዓመታት ኒዮሊብራሊዝምን በሚከተሉና በማይከተሉ ሀገራት መካከል ግልፅ ልዩነት የታ

ቅድስት ማርያም ኮሌጅ ለአስራ ሶስተኛ ጊዜ በተከታታይ ርቀት ትምህርት ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመረቀ፤ እንኳን ደስ ኣላችሁ የሲዳማ ተመራቂዎች

Image
New አዲስ አበባ መስከረም12/2005 ቅድስተ ማርያም ኮሌጅ በዲግሪ ፣በዲፕሎማ እና በሰርተክፌት መርሀ ግብር ያስተማራቸውን 3 ሺ 325 ተከታታይ የርቀት ትምህርት ተማሪዎቹን በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ እና በሀዋሳ ከተሞች አስመረቀ። ምሩቃኑ ትምህርታቸውን የተከታተሉት በቢዝነስ 1 ሺህ 498፣ በመምህራን ትምህርት ፕሮግራም 76፣ በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ፕሮግራም በደረጃ 4 መርሀ ግብር 1ሺህ 430 በደረጃ አራት ደግሞ 319 ተማሪዎች ናቸው ። ኮሌጅ ለአስራ ሶስተኛ ጊዜ በተከታታይ ርቀት ትምህርት ያስተማራቸውን ተማሪዎች ባስመረቀበት ፕሮግራሙ ላይ የኮሌጁ ፕሬዝዳንት ረዳት ፕሮፌሰር ወንደሰን ታምራት ባደረጉት ንግግር ምሩቃኑ የተማሩትን ትምህርት ወደ ተግባር በመለወጥ ለሀገራቸው ዕድገት የበኩላቸውን አስተዋፆኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል ። በክብር እንግድነት የተገኙት ታዋቂው የግብርና ሳይንስ ተመራማሪ ዶክተር ስሜ ደበላ ባስተላለፉት መልዕክት ተመራቂዎቹ ስራ ጠባቂ ሳይሆን ስራ ፈጣሪ በመሆን ራሳቸውንም ሌሎችንም ዜጎች መጥቀም እንደሚገባቸው ተናግረዋል ። በተለይ በቴክኔክና ሙያ ዘርፍ ተመራቂዎች በግብርና ዘርፍ ላይ ቴክኖሎጂዎችን በሰፋት በመጠቀም ኋላ ቀር የግብርና አሰራሮችን ለማስወገድ በሚደረገው ስራ ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ይኖርባቸዋል ሲሉ መናገራቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል ።

ጉዳዩ፡-ስለ ፍትሕ መጓደል አስቸኳይ መፍትሔ እንድሰጠን ስለማሳሰብ ይሆናል::

ቀን፡-11/01/2005 ቁጥር፡-ድሩ ቄለ01/2005  ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞከራሲዊ ሪፓብልክ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት  አዲስ አበባ ጉዳዩ፡-ስለ ፍትሕ መጓደል አስቸኳይ መፍትሔ እንድሰጠን ስለማሳሰብ ይሆናል:: ከላይ በመግቢያው ላይ እንደተጠቀሰው በኢትዮጵያ ፌ/ዴ/ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 9 በንዑስ አንቀጽ አንድ ላይ የበላይ ህግ ያጎናፀፋቸው መብቶች በሰላማዊ አሰራር የመንግስት አካል ወይም ባለሥልጣን ውሳኔ ከዚህ ሕገ-መንግስት ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈፃሚነት እንደማይኖራቸው ይደነግጋል፡፡ ይህ ህገ-መንግስት እንደገና በአንቀጽ 8 በንዑስ አንቀጽ አንድ ላይ በኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የኢትዮጵያ ሉአላዊ ሥልጣን ባለቤቶች መሆናቸውን ይደነግጋል፡፡ ይሄ ሕገ-መንግሰት ከደነገገው ውጪ የደቡብ ብሔሮች በሔረሰቦችና ሕዝቦች ከልል የሚገኙ አንዳንድ ከፍተኛ አመራሮች ለሕዝብ መልካም አስተዳደርና ልማት ማረጋገጥ ካለመቻላቸውም በላይ በሕዝብና በመንግስት መካከል አመኔታ የሚሸረሽሩ ድርጊቶችን ፣ክራይ ሰብሳብነትንና ምግባረ-ብልሹነትን ለረጅም ጊዜያት ከመፈፀማቸው ጋር ተያይዘው ሕዝቡ አንቅሮ ስለተፋቸው ይህንን ለማስለወጥ የህዝቡን ብሶት የሚቀሰቅሱ አጀንዳዎችን አንስተው በሕዝቡ መካከል በመዛት ያንኑ መልሰው ለመሸንገል በሚል አጀንዳ የመንግስትን ታአማንነት ለማግኘት ስሉ የመንግስትን ውስን ሀብት ለማባከን ላይ ታች ሲሉና የሥልጣን ዕድሜ ሲያራዝሙ ቆይተዋል፡፡ በዚህም መነሻ ህገ-መንግስቱ ለሲዳማ ህዝብ ካጎናፀፈለት መብቶች አንዱ የሆነውን ባህሉን ለማሳደግ የፍቼ-ጫምባላላ በዓል ስያከብር እስከ ዛሬ ደርሷል፡፡በነቂስ የሚወጣው ህዝብም በዝህ በዓል እንደባህሉ የሚወደውን አወድሶ፣ያልተመቻቸውንና ህጋዊነቱን ያጎደለውን ነገር ወቅሶ በሰላም ወደቤቱ ይመለሳል፡፡በነሐሴ 8

ጠቅላይ ሚኒስትር ኣቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ እና ሲዳማ

ፉቄ ዲሬሞ ከሃዋሳ የሲዳማ የራስ ገዝ የክልል ኣስተዳደርን በተመለከተ በህዝቡ ዘንድ የምነሱት ጥያቄዎች እድሜ ጠገብ ናቸው። ኣብዛኛዎች እንደምገምቱት በተለይ ከዛሬ ኣስር ኣመት ወዲህ የተጀመረና ከግዜ ወደ ጊዜ በህዝቡ ዘንድ እየሰረጸ የመጣ ጉዳይ ሳይሆን የሲዳማ ህዝብ ላለፉት ከሰላሳ ኣመታት በላይ ለነጻ ዲሞክራሲያዊ የራስ ኣስተዳደር ሲያደርግ የ ነበረው ትግል ኣካል ነው። የሲዳማ ህዝብ ከማንም የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ቀደሞ ለራስ ገዝ ኣስተዳደር እና ለመልካም ኣስተዳደር ብሎም ለዲሞክራሲያዊ ስርኣት መስፈን የታገለ ህዝብ ነው። ይህም ማለት የሲዳማ ህዝብ የ መልካም ኣስተዳደር እና የዲሞክራሲያዊ ስርኣት ግንባታ ኣስፈላግነትን በቅጡ የተ ረዳ ብሎም ሲታገልለት ቆየው ህዝብ ነ ው ፤ ለስኬቱም ብሆን ኣያሌ ውድ የሲዳማ ልጆች መስዋዕት ሆኖለታል እየሆኑም ይገኛል። የሲዳማ የምንም ጊዜ ውድ ልጆቿ የተሰውለት የመልካም ኣስተዳደር እና ዲሞክራሲያዊ የክልል ኣስተዳደር በተለይ ከሃያ ኣመታት በፊት በሲዳማ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በመላዋ ኢትዮጵያ የነበረው የደርግ ስርኣት ተገርስሰው ኣዲስ ስርኣት ሲቋቋም እውን ሆኖ ነበር ብሆንም ከጥቂት ጊዚያት በኃላ የራስ ክልል ኣስተዳደር መብቱን እንደገና መነጠቁ ይታወሳል። የሲዳማ ህዝብ ከመቶ ኣመታት በላይ ከሌሎች የኣገሪቱ ብሄሮች፤ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ጋር ተፋቅሮ፤ ተቻችሎ በኣንድነት የኖረ ህዝብ ብሆንም ፖለቲካዊ የራስ ገዝ ክልላዊ ኣስተዳደሩን መነጠቁ እና ከሌሎች ኣናሳ ብሄሮች ጋር በስሜ ደቡብ በኣንድ ክልል ውስጥ መጠፈሩን ሳይቀበለው ኖሯል። በኢህኣዴግ የምመራው መንግስት የወሰደውን ይህንን እርምጃ በተመለከተ በወቅቱ ህዝቡ ተቃውሞውን በተለያዩ ኣጋጣሚዎች እና በተለያየ መልኩ የገለጸ ቢሆንም ሰሚ

Historical Foundation of the Sidama Regional Question: Overview

By Hawassa Teessonke, September 23, 2012 I listened to the interviews on VOA by the chairperson of the Sidama Liberation Movement (SLM) and the Sidama EPRDF administrator with curiosity. While the former voiced genuine concerns that the regime is abusing the basic rights of the Sidama people by unlawfully harassing and imprisoning innocent civilians for voicing their basic rights for regional self-administration, the responses provided by the EPRDF administrator are regrettably unbalanced, out of touch with the reality on the ground and are deceitful. We all know that Dukale Lamisso, Abate Kimo Hokola, Iyasu Ragassa, Boshola Gabisso and many other Sidama civilians have never committed any crime except stating publicly that as a nation with 3.4 million people, Sidama has both natural and constitutional right to regional self-administration. The Sidama people have presented a number of reasons why they should be granted regional self-administration with immediate effect. Among