Posts

Historical Foundation of the Sidama Regional Question: Overview

By Hawassa Teessonke, September 23, 2012 I listened to the interviews on VOA by the chairperson of the Sidama Liberation Movement (SLM) and the Sidama EPRDF administrator with curiosity. While the former voiced genuine concerns that the regime is abusing the basic rights of the Sidama people by unlawfully harassing and imprisoning innocent civilians for voicing their basic rights for regional self-administration, the responses provided by the EPRDF administrator are regrettably unbalanced, out of touch with the reality on the ground and are deceitful. We all know that Dukale Lamisso, Abate Kimo Hokola, Iyasu Ragassa, Boshola Gabisso and many other Sidama civilians have never committed any crime except stating publicly that as a nation with 3.4 million people, Sidama has both natural and constitutional right to regional self-administration. The Sidama people have presented a number of reasons why they should be granted regional self-administration with immediate effect. Among

የእናቶችና የህፃናት ሞትን ለመቀነስ የሚደረገው ጥረት አንድ አካል የሆነው የአቦላንስ አገልግሎት በክልሉ በሁሉም ወረዳዎች ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

ቢሮው  በ2ዐዐ4 በጀት ዓመት በክልሉ የሚገኙ 77 ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደሮች የምቦላንስ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስቻለ ሲሆን በቀሪዎቹ 8ዐ በቀጣይ 4 ወራት ጊዜ ውስጥ የማዳረስ ስራ እንደሚሰራ በቢሮው የህክምናና ታህድሶ የስራ ሂደት ባለቤት አቶ ሀብታሙ ገልፀዋል፡፡ አምቦላንሶቹ ከአርግዝናና ከወሊድ ጋር በተያያዘ  የሚከሰቱ የእናቶችን ሞት ፣  በአጣዳፊ፣ በሽታዎች እንዲሁም በተለያዩ አደጋዎች የሚከሰቱ ጉዳቶችን ለመግታት ጥቅም ላይ መዋል እንዳለባቸው አመልክተዋል፡፡ የወረዳና የከተማ አስተዳዳሪዎች እንዲሁም የጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ተገቢውን ቁጥጥር ማድረግ እንዳለባቸውም በመጠቆም፡፡ ይህን ተግባራዊ ለማድረግም በክልል ደረጃ  የአንቡላንስ አገልግሎት አጠቃቀምና አስተዳደር መመሪያ መውጣቱንና በሁሉም ተቋማት ውስጥ ተግባራዊ እንደሚደረግ መናገራቸውን ባልደረባችን ወንድወሰን ሽመልስ ከዲላ ከተማ ዘግቧል፡፡

በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊዮን የሚበልጡ ጎልማሶች የመሰረተ ትምህርት ፕሮግራም

Image
አዋሳ መስከረም 12/2005 በኢትዮጵያ ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ከ20 ሚሊዮን የሚበልጡ ዜጎችን በተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት መርሃ ግብር ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት ተስጥቶ እየሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ አለም አቀፍ የመሰረተ ትምህርት ቀን በዓል በሀገር አቀፍ ደረጃ " የጎልማሶች ትምህርት ለዘላቂ ሰላም " በሚል መሪ ቃል በሀዋሳ ከተማ ከትናንት ጀምሮ በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ በበአሉ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፉአድ ኢብራሂም እንደገለጹት ጎልማሶች ከዕለት ተዕለት ስራቸውና ህይወታቸው ጋር የተያያዘ ጤናቸውን በመጠበቅ ምርታማነታቸውን እንዲያሻሻሉ ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም፡፡ የምዕተ አመቱን የልማትና የትምህርት ግቦችን ከዳር ለማድረስ በተለይም የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማሳካት ጎልማሶች ከፍተኛ አስተዋጾኦ እንደሚያበርክቱ አስረድተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በአለማችን 796 ሚሊዮን በሀገራችን ደግሞ 20 ነጥብ 4 ሚሊዮን ጎልማሶች ማንበብና መጻፍ እንደማይችሉ አመልክተው በተለይ በትራንስፎርሜሽን እቅዱ አመት መጨራሻ ሁሉንም ጐልማሶች ለማብቃት ትኩረት መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ ለዚህም የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት መርሀ ግብር ተዘጋጅቶ ተጠቃሚ ለማድረግ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡ ለድህነት መወገድና ለሀገራችን ዕድገት በጽኑ ይመኙና ለስኬታማነቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ቀያሽ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ " ሁሉም ትምህርት ቤቶች ፣ የገበሬ ማሰልጠኛ ጣቢያዎችና የጤና ኬላዎች ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ለማዳረስ ከፍተኛ አስተዋጾኦ

PM HAILE MARIAM DESALEGN SHOULD BE TRIED

A concerted propaganda campaign has been launched inside and outside Ethiopia to present the new PM in Addis Abeba, Haile Mariam Desalegn as a technocrat with no history of human rights violation. Sadly, some Ethiopians have also joined this campaign and are echoing falsehood.   SOCEPP had in the past repeatedly called for the arrest and trial of Haile Mariam Desalegn as one of those responsible for the Loqqee (Hawassa) massacre of more than a hundred Sidamas on May 24/2002. Others held responsible for the massacre that no one has denied took place were and are Meles Maremo, Bereket Semon, Abadula Gemeda, Tadesse Kassa and Mulugeta Alemseged (the latter is ambassador to Italy and is accused of organizing the assassination of his own brother, Afewerk in the refugee camp, Thika,  just  outside of Nairobi, Kenya). The late Meles Zenawi was also accused of approving the killings at Loqqee. As one of the top officials of the regime in the Southern region, Haile Mariam Desalegn has be

Million Mathewos Korsissa Should Take No Part in Cadres Terrorizing Sidama Nation!

Image
Editor, Sidama Nation Online, ' www.sidama.org ', September 21, 2012 Million Mathewos stands out from the Sidama people for one unambiguous reason. He is the son of the national hero 'Mathewos Korsissa' who unwaveringly stood his grounds and said 'no' to the injustices imposed on the Sidama people and other subjugated nations by the then regime. Mathewos Korsissa staunchly believed that the Sidama nation must manage its own affairs, including its economy. During his era, as today; the central government authorities with their regional cadres expropriate the resources of the Sidama people, whilst they languish under abject poverty. Mr Korsissa paid the ultimate sacrifice for the said noble Sidama nation's cause: - (Link). Breaching such unshakable trust and confidence the Sidama nation placed on him, his son Million Mathewos Korsissa (the current Sidama Zone President) is unfortunately failing to assert his father's historical significance,