Posts

ዕውቀት እንረዳለን

Image
አራተኛ   ክፍል   እያለሁ   የሂሳብ   መጽሐፍ   ለአራት   ነበር   የሚታደለን፡፡   ታድያ   የቤት   ሥራ   የተሰጠ   ቀን መጽሐፉን   ለመውሰድ   ተረኞች   ያልነበርነው   ሦስታችን   የቤት   ሥራውን   ስንገለብጥ   ከተማሪው   ሁሉ ወደ   ኋላ   እንቀር   ነበር፡፡   ሕፃናት   ስለ   ነበርን፣   ከዚያም   የተሻለ   ስላላየን   መጽሐፍን   ለአራት   ለአምስት መውሰድ   የዓለም   ሥርዓት   መስሎን   ነበር   ያደግነው፡፡   የመጽሐፍ   ኮንደሚኒየም   አትሉም፡፡ የሚገርመው   ነገር   ይህ   አሠራር   በሁለተኛ   ደረጃም   ሆነ   በኮሌጅ   ደረጃ   ሳይሻሻል   ነው   እኛ   ትምህርት « ጨርሰን »   የወጣነው፡፡   በተለይ   አዲስ   አበባ   ዩኒቨርሲቲ   ስድስት   ኪሎ   እያለሁ   እንድናነብ የሚሰጠንን   መጽሐፍ   ቤተ   መጻሕፍት   ሄዶ   ማግኘት   አስቸጋሪ   ነበር፡፡   አንዳንድ   ጊዜ   ሌላ   ሰው   ቀድሞ ያወጣውና   ወረፋ   ያዙ   እንባላለን፡፡   ወረፋው   ሳይደርሰን   ፈተናው   ቀድሞ   ይደርሳል፡፡   አንዳንድ   ጊዜ ደግሞ   ከነ   አካቴው   መጽሐፉ   አይኖርም፡፡   ምነው ?   ስንል  « መምህሩ   አውጥቶታል »   እንባላለን፡፡   ሌላ ጊዜ   ደግሞ   « በኮርስ   አውት   ላይኑ »   ላይ   ያለው   የመረጃ   መጻሕፍት   ዝርዝር   ከሌላ   የተገለበጠ   ይሆንና ቤተ   መጻሕፍቱ   እንኳን   ሊኖረው   ሰምቷቸውም   አያውቅ፡፡   እንዲህ   እኛ   መጽሐፍ   ብርቅ   ሆኖብን   አድገን   በኋላ   ገዝታችሁ   አንብቡ   ስንባል   ውቃቤ   ሊቀርበን አልቻለም፡፡   እኛ   በመጽሐፍ   መከራ   እንጂ   መች   ደስታ   አይተን  

THIS UNIVERSAL DECLARATION OF HUMAN RIGHTS

Image
THIS UNIVERSAL DECLARATION OF HUMAN RIGHTS as a common standard of achievement for all peoples and all nations, to the end that every individual and every organ of society, keeping this Declaration constantly in mind, shall strive by teaching and education to promote respect for these rights and freedoms and by progressive measures, national and international, to secure their universal and effective recognition and observance, both among the peoples of Member States themselves and among the peoples of territories under their jurisdiction. Universal declaration of HR

Neoliberalism Brings Dead Ends

Image
By Meles Zenawi Meles Zenawi served as President and Prime Minister of Ethiopia between 1991 and 2012. This commentary is extracted from a draft research paper presented at Columbia University, United States, titled, Africa Development: Dead Ends and New Beginnings. The neo-liberal paradigm which suggests a non-activist and non-interventionist state, a night watchman state, as conducive to economic growth bases such conclusions on two pillars. One pillar has to do with the assertion that competitive markets are both pervasive and efficient. The second pillar has to do with a political economy based on the theory of socially wasteful rent-seeking activities and the rational choice theory of solely self-interest maximizing individuals.    Government created rent does not necessarily have to be socially wasteful.  It becomes wasteful only if solely self-interest maximizing individuals use it to create wealth at the expense of society and only if the state is incapable of imp

መለስ ዜናዊ ሲዘከሩ

Image
New የኢትዮጵያን የአምስት ሺሕም ሆነ የሦስት ሺሕ ዓመታት የመንግሥትነት ታሪክን አቆይተን ከ19ኛው ምእት ዓመት ብንነሣ፣ ጎልቶ የሚታየን ለ86 ዓመታት በመሳፍንት ተከፋፍላ ለነበረችው ኢትዮጵያ “ዘመነ መሳፍንት” ማብቃቱ በዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ መበሰሩ ነው፡፡ በተከታታይ የመጡት ነገሥታት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ፣ አፄ ዮሐንስ፣ አፄ ምኒልክ፣ ልጅ ኢያሱ፣ ንግሥት ዘውዲቱና ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እንደየዘመናቸው ይብዛም ይነስ ተልዕኮቻቸውን ፈጽመው አልፈዋል፡፡ ተፍጻሜተ ዘውድ የሆኑትን የአፄ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓት ለመገርሰስ የተነሣውና የፈነዳውን የየካቲት አብዮትን ተከትሎ ሥልጣኑን የተቆናጠጠው በወቅቱ ጥሪው “ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ” በኋላም ወደ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢሕዲሪ) በመለወጥ 17 ዓመት አገሪቱን መርቷታል፡፡ ይህ ከሆነም በኋላ ገና ሥልጣኑን በጨበጠ በመንፈቁ የትጥቅ ትግል የጀመረው የትግራይ ብሔር ድርጅት ሌሎች አጋሮቹ ከጎኑ አሰልፎ ለ17 ዓመት ያከናወነው ውጊያ በድል መጠናቀቁ ሌላኛው የታሪክ ምዕራፍ ነው፡፡ የታሪክ ፕሮፌሰሩ ባሕሩ ዘውዴ “የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847 እስከ 1983” ብለው ባሳተሙት መጽሐፋቸው ፍፃሜውን እንዲህ ገልጸውታል፡፡ “የኢሕዲሪ ምስረታን ያጀበው ሽብርቅና ሽርጉድ የደርግ ሥርዓት የተጠናወተውን መሠረታዊ ችግር ደብቆት ነበር፡፡ አራት ዓመትም ሳያስቆጥር፣ እንዲያ በረቀቀ ጥበብና በአያሌ ደምና ዕንባ የተገነባው ሥርዓት እንደ አሸዋ ክምር ተናደ፡፡ ደርግ ውስጥ የነበሩትን ባላንጣዎቹንና የከተሜውን ግራ ክንፍ ኃይል የሸወደው አምባገነን፣ የገጠር ሽምቅ ተዋጊዎቹን ምሕረት የለሽ የጥይት ውርጅብኝ መቋቋም አቅቶት ወደቀ፡፡ ደርግ በሰሜን ኢትዮጵያ እየተስፋፋ የመጣውን ብሔርተኛ አመፅ ለመግታት ከዐሥር ዓ