Posts

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ዕረፍት አስመልክቶ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች የሰጡት አስተያየት

Image
በመገናኛ ብዙኅን የሰማሁት ነገር እጅግ ልብ የሚነካና የሚያሳዝን ነው፡፡ የተከበሩ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ትልቅ ራዕይና አቅም የነበራቸው መሪ ነበሩ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥም ከትጥቅ ትግሉ ጀምሮ ይኼ ነው የማይባል ጊዜያቸውን መስዋዕት አድርገው፣ አምባገነኑን የደርግ ሥርዓትን መክቶ ማሸነፍ የቻለ ፓርቲ መመሥረት የቻሉ ግለሰብ ናቸው፡፡ ከዚያም በኋላ በኢትዮጵያ ውስጥ ይህ ነው የማይባል የፖለቲካና የኢኮኖሚ መነቃነቅን የፈጠረ አቅም የነበራቸው ግለሰብ ነበሩ፡፡ ወደፊትም በኢትዮጵያ ውስጥ ረጅም ርቀትን ለመሄድ የሚያስችል አቅም የነበራቸው ግለሰብ ናቸው ብዬ ነው የማምነው፡፡ ለኢትዮጵያ ካቀዱትና ይዘውት ከተነሱት ዓላማ አኳያ መታጣታቸው እጅግ በጣም አሳዛኝ ነው፡፡ በተረፈ እንደ አባት ደግሞ ለቤተሰቦቻቸው እጅግ ትልቅ እጦት ነው፡፡ ለአፍሪካ ማኅበረሰብም አፍሪካን በማስተሳሰርና አንድነትን በማምጣት፣ በልማት መስመር ውስጥ እንዲገቡ በማድረግ ቀላል የማይባል ሚና የተጫወቱ ግለሰብ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ ስናያቸው እንደ አገር መሪ ይዘውትና ሰንቀውት የተነሱት ነገር ረጅም ርቀት የሚወስደን መሆኑ ምንም ጥያቄ የለውም፡፡ ወደፊትም ቢሆን በጀመሩት ነገር ላይ ተጨማሪ ሥራ ለመሥራት አቅም የነበራቸው ግለሰብ ነበሩ፡፡ እስከዛሬ ድረስ የሰበሰቡት ዕውቀት፣ ያከማቹት ግንዛቤና ተሞክሮ ወደሚቀጥለው ኃይል ተላልፎ አለማየትም ትልቅ እጦት ነው፡፡ በቀጣይ የሚጠበቀው ነገር ከኢሕአዴግ ነው፡፡ ሕገ መንግሥቱ ላይ በሰፈረው መሠረት ኢሕአዴግ የሥልጣን ሽግግሩን በአግባቡ መወጣት አለበት ብዬ አምናለሁ፡፡ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ፣ በማያሻማና በሚታይ ሁኔታ መሆን አለበት እላለሁ፡፡ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ተቀራርቦ አገርን በማልማትና በማሳደግ ሒደት ውስጥ ቀዳዳ እንዳይኖረው

‹‹መለስን መተካት ከባድ ነው››

ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ‹‹የተጀመረው ልማት እንዲቀጥል አደራ›› የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ኑዛዜ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሕልፈት ምክንያት በተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እንዲሠሩ ኃላፊነት የተጣለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ‹‹መለስን መተካት ከባድ ነው›› አሉ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለማስቀጠል ግን አዲሱ አመራር ዝግጁ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ትናንት አመሻሽ ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት አቶ ኃይለ ማርያም፣ ‹‹ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እንደ ሻማ ቀልጠዋል፤›› ብለዋል፡፡ ላለፉት 38 ዓመታት በሰው ልጅ ታሪክ የሚጠቀስና በብቃት የሚፈለግባቸውን መሥራታቸውን ገልጸዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሕልፈትን ተከትሎ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ከፍተኛ ሐዘን እንደተሰማው ተናግረው፣ ‹‹የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዘለዓለም በታሪክ ሊዘክራቸው የሚገባ መሪ ነበሩ፤›› ብለዋል፡፡ በእሳቸው አመራር የተገኘው ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማስቀጠል አዲሱ አመራር ቃል ኪዳን የሚገባበት ፈታኝ ጊዜ መሆኑን በአጽንኦት ተናግረዋል፡፡ ‹‹በእሳቸው አመራር የተጀመረው የአመራር መተካካት ሒደት አይደናቀፍም ወይ?›› በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ ሒደቱ በጥናት ላይ የተመሠረተና በኢሕአዴግ ውስጥ ሙሉ መተማመን ላይ የተደረሰበት ስለሆነ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ መሞት የሚደናቀፍ አይሆንም በማለት፣ በእሳቸው ጊዜ የተጀመረው የአዲሱ ትውልድ የአመራር መተካካት በብቃት እንደሚከናወን አስረድተዋል፡፡ በማገገም ላይ ሳሉ ከአራት ቀናት በፊት ኢንፌክሽን አጋጥሟቸው ሕይወታቸው አደጋ ላይ እስኪወድቅ ድረስ በስልክ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ጋር በተደጋጋሚ መ

የሃዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ድንገተኛ ሞት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ

አዋሳ ነሐሴ 16/2004 የሃዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለሰ ዜናዊ ሞት የተሰማቸዉን ጥልቅ ሀዘን ገለፁ፡፡ ኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጠንካራ፣ ስራ ወዳድና የዓላማ ጽናት የነበራቸዉ ቆራጥ መሪ በመሆናቸው ያቀዱት ዕቅድ ያለሙት ዓላማ ሁሉ ውጤት ሊያስገኝ ችሏል፡፡ ዜጎች በራስ በመተማመን በአብዛኛው በቴክኒክና ሙያ በመሰማራ ሥራ እየፈጠሩና ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ በተቀመጠው አቅጣጫ ብዙ ዎች ሃብትና ንብረት በማፍራት የሀገር ኩራት እስከመሆን ደርሰዋል ብለዋል ፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ከድህነት እንዲላቀቅ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ያደረጉት ያላሰለሰ ጥረት ውጤት በመሆኑ መልካም ስራቸዉ ህያዉ ሆኖ እንደሚኖር የኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች አስታዉቀዋል ። ታላቁ መሪያችን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለኢትዮጵያ ሀዝብ እድገትና ብልጽግና የሚበጁ መሰረቶችን የጣሉ ብሩህ አዕምሮና አርቆ አሳቢ መሪያችንን በሞት መነጠቃችን ጎድቶናል፡ ብለዋል ። የእሳቸው ዕቅድና ስትራቴጂ ተከትለን ለአገራችን እድገትና ብልጽግና በበለጠ ጥንክረን ለመስራት ዝግጁ መሆናችንን አየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው ለወዳጆቻቸውና ለኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን ብለዋል ፡፡

Ethiopian Succession Battle May Test Stability Of Key U.S. Ally,Potential successors in addition to Hailemariam include the State Minister for Foreign Affairs Berhane Gebrekristos from Meles’s Tigray People’s Liberation Front, or TPLF; Amhara Regional State President Ayalew Gobeze; and Health Minister Tewodros Adhanom Gebreyesus, who is a TPLF executive committee member, said Terrence Lyons

By  William Davison  -  Aug 21, 2012 Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi’s death may cause a succession battle that could test the stability of one of  Africa ’s fastest-growing economies and a key ally in the U.S.’s war against al-Qaeda. The 57-year-old premier died Aug. 20 from an infection after recuperating at a hospital in an undisclosed location from an unspecified illness. Deputy Prime Minister Hailemariam Desalegn is serving as acting prime minister. Competition to succeed Meles may fracture the unity of the ruling Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front and embolden opposition groups frustrated by years of government suppression, said analysts including Jennifer Cooke, director of the Africa Program at the Washington-based Center for Strategic and International Studies. That may jeopardize a state-driven program that generated average economic growth of 11 percent over the past seven years, while placing at risk  Ethiopia ’s role as a peacekeeper in the H

ICG ኢትዮጵያ ከመለስ በኃላ የሚል analysis አወጣ

The transition will likely be an all-TPLF affair, even if masked beneath the constitution, the umbrella of the EPRDF and the prompt elevation of the deputy prime minister, Hailemariam Desalegn, to acting head of government. Given the opacity of the inner workings of the government and army, it is impossible to say exactly what it will look like and who will end up in charge. Nonetheless, any likely outcome suggests a much weaker government, a more influential security apparatus and endangered internal stability. The political opposition, largely forced into exile by Meles, will remain too fragmented and feeble to play a considerable role, unless brought on board in an internationally-brokered process. The weakened Tigrayan elite, confronted with the nation’ s ethnic and religious cleavages, will be forced to rely on greater repression if it is to maintain power and control over other ethnic elites. Ethno-religious divisions and social unrest are likely to present genuine threats to