Posts

ልዩ ጣዕም ያላቸውን የቡና ዝርያዎች የማስተዋወቅ ሥራ ይቀጥላል

Image
አዲስ አበባ ኢዜአ፡- የተለያየ ጣዕም ያላቸውን የኢትዮጵያ የቡና ምርቶች በዓለምአቀፍ ገበያ ደረጃ በደረጃ የማስተዋወቅ ሥራ እንደሚቀጥል የአዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡  አርኖልድ እና ፖተር የተባለ ዓለም አቀፍ የህግ አማካሪ ድርጅት የኢትዮጵያን ጥረት በነፃ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል፡፡  የአዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አዴሎ በቡናው ክፍለ ኢኮኖሚ ከተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ጋር ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ በተደረገ የምክክር መድረክ ላይ እንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ ልዩ ጣዕም ያላቸውን የቡና ዝርያዎችን የማስተዋወቅ ሥራ በቅርቡ ይጀመራል፡፡ ልዩ ጣዕም ያላቸውን የኢትዮጵያ የቡና ምርቶች በተለያዩ ስያሜዎች የንግድ ምልክት ፈቃድ ቀደም ሲል በሐረር፣ በሲዳማና በይርጋ ጨፌ ታዋቂ የዝርያ ምርቶች ላይ የተጀመረው ሥራ በ40 ያህል አገራትና በ113 ኩባንያዎች የባለቤትነት ዕውቅና ማግኘቱን ጠቁመዋል፡፡ ከጃፓን የቡና ምርት ተቀባይ ኩባንያዎች ጋር የነበረውን የፍርድ ክርክር የአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለኢትዮጵያ በመወሰኑ በአሁኑ ወቅት ከድር ጅቶቹ ጋር የፈቃድ ስምምነት ፊርማ ተግባራዊ እንደሚደረግ ጠቁመው በህንድና በቻይናም ተመሳሳይ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን አስረ ድተዋል፡፡  የተለየ ጣዕም ያላቸውን የሊሙና የነቀምት የቡና ምርቶች በአውስትራሊያ የባለቤትነት ዕውቅና የሚያሰጥ የፈቃድ ስምምነት ለማድረግ ዝግጅት ተጀምሯል፡፡ በተመሳሳይም ሌሎች የኢትዮጵያ የቡና ዝርያዎችን በዓለም አቀፍ ገበያ ዕውቅና እንዲያገኙ የማስቻል ሥራ አጠናክሮ ለመቀጠል ቀደም ሲል የህግ ድጋፍ በመስጠት ከሚታወቁት የላይት ይርስ አዕምሯዊ ንብረትና አርኖልድ እና ፖተር ከመሳሳሉ የህግ አማካሪ አጋር ተቋማት ግንኙነት መጀመሩን ተናግረዋል፡፡ የማስተዋወቁ

The Ethiopian Government Intensifies Human Rights Violations by Arresting Innocent Sidama Civilians Following the Fiche Celebration

Image
The Ethiopian Government Intensifies Human Rights Violations by Arresting Innocent Sidama Civilians Following the Fiche Celebration August 17 2012 - Situation in Sidama continues to worsen as the EPRDF/TPLF regime intensifies the arrest of innocent Sidama people. The latest wave of arrest that included prominent Sidamas such as Duka'le Lamiso, Bekele Wayu, Abate Kimo and Zegeye Hamesso came following over 500,000 Sidama civilians gathered at Hawassa town as part of their New Year celebration and chanted that they deserve self administration right- the basic right that Sidama nation have been demanding for several years. Over 100 innocent Sidamas involving university students, civil servants, and business people are also remained in jail since the beginning of popular uprising that has begun in early June this year in response to the Ethiopian government’s attempt to remove Sidamas from their ancestral land of Hawassa. Abductions and disappearances also widely reported. Ethio

Challenges Ahead as Sidama Nation Marks New Year‐Fiche

Today marks Fiche, the sidama new year, which has been celebrated by Sidama people for thousands of years. Fiche is major cultural event of the year for the sidama people. Sidama nation is one of few nations in the world to have developed its own calendar. As lunar calendar is used to determine exact date, the fiche changes from year to year. Tomorrow will be ‘Chambala’ day and series of celebration events will continue there after that lasts for about a month. As it has done for past several years, Sidamas are celebrating this year’s Fiche in the midst of challenges that have been facing the nation. Among other things, Sidama people are denied fundamental rights by ruling EPRDF/TPLF party. Justice has not been served for the lives that were taken by the assassins of this brutal regime. Self administration that is granted to others is denied to Sidamas. On this Fiche night, many Sidamas are languishing in jails merely for speaking up against injustices. Deliberatel

በሃዋሳ ከተማ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች በዓሉን በመተሳሰብና በመረዳዳት ተከበረ

አዋሳ ነሐሴ 11/2004 በሃዋሳ ከተማ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ኢድ አል ፈጥር በዓልን አቅመ ደካሞችን በመርዳት፣ በተለያዩ ምክንያት ወላጆቻቸውን ያጡትንና የታመሙትን በመጠየቅ በሰላምና በደስታ ማክበራቸው ተገለፀ፡፡ የእምነቱ ተከታዮች መካከል ሀጂ ሰይድ አደም፣ መሃመድ ኑር፣ ከድር ዴዳና ወይዘሪት ነዕማ አማን በሰጡት አስተያየት የእስልምና ሃይማኖት በሰው ልጆች መካከል ታማኝነትን፣ ትዕግስትን፣ ፍቅርንና ማህበራዊ አንድነትን የሚያሰፍን ነው፡፡ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ለእምነታቸው ታማኝ፣ ለፈጣሪያቸው ታዛዥ በመሆን ለሀገር ዕድገትና ሠላም ዘብ መቆም እንዳለባቸውም ተናግረዋል፡፡ ሙስልሙ ህብረተሰብ ለዘመናት ያዳበረውን ከሌሎች እምነትት ተከታዮች ጋር ተከባብሮና ተቻችሎ በፍቅር አብሮ የመኖር ባህሉን በበለጠ አጠናክሮ እንዲቀጥልም አሳስበዋል፡፡ በዓሉን እንደወትሮ ሁሉ ሃይማኖቱ በሚያዘው መሰረት በሰላማዊና በመልካም ሁኔታ ለማክበር መዘጋጀታቸውን ገልፀው፣ አንዳንድ ኃይማኖትን ሽፋን አድርገው ድብቅ አጀንዳቸውን ለማራመድ የሚንቀሳቀሱ ቡድኖችንም አጋልጠው ለህግ እንደሚያቀርቡ አስታውቀዋል፡፡ የእስልምና ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ አፍራሽ ተልዕኮ አንግበው ከእምነቱ ውጪ የሚንቀሳቀሱ ቡድኖችንአጥብቀው እንደሚያውግዙም ተናግረዋል፡፡ በቅርቡ በየቀበሌው የሚካሄደው የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አባላት ምርጫ በሠላማዊ መንገድ እንዲካሄድ የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስተያየት ሰጪዎቹ ማረጋገጣቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡

የሐዋሳ ሞያሌ የመንገድ ፕሮጀክት ለኢትዮጵያና ኬንያ የንግድ ትስስር ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ

Image
አዲስ አበባ (ዋኢማ) -  ከኢትዮጵያ የወጭና የገቢ ምርት 90 በመቶ የሚሆነው የሚመላለሰው በጁቡቲ ኮሪደር ነው፡፡ ይሁንና የወጭና የገቢ ምርቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ አማራጭ ወደቦችን መጠቀም አስፈላጊ ሆኗል፡፡  በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል የሚገነባው የሃዋሳ ሞያሌ የመንገድ ፕሮጀክትም አማራጭ ወደቦችን ለመጠቀም ከሚያስችሉት መካከል አንዱና ዋናው ነው፡፡ ይህ መንገድ የሞምባሳ ናይሮቢ አዲስ አበባ ኮሪደር አካል ሲሆን በ6 ኮንትራቶችም ተከፍሏል፡፡ ከነዚህም መካከል ከሀገረማርያም ያቤሎ እና ከያቤሎ ሜጋ ግንባታው ተጀምሯል፡፡ የሀገረ ማርያም ያቤሎ የመንገድ ፕሮጀክት ተቆጣጣሪ መሀንዲስ የሆኑት ሚስተር ጌርድ ዌበር ግንባታው በተፈለገው የጊዜ ፍጥነት ባይካሄድም ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን ነው የሚገለጹት፡፡ «በአሁኑ ሰአት ሁሉንም አይነት እንቅስቃሴዎች እያከናወንን ነው፡፡ በዋናነት መንገዱን በማስፋት የአፈር ስራዎችን እያከናወንን ነው፡፡ የተወሰነውን የመንገዱን ክፍልም ጠጠር አልብሰናል፡፡ ነገር ግን የአስፋልት ስራ ገና አልተጀመረም፡፡ መንገዱን የሚሰራው ድርጅት የግብጽ አረብ ኮንትራክተር አዲስ ነው፡፡ መጀመሪያ አካባቢ ከልምድ ማነስ ጋር ተያይዞ ችግሮች ነበሩበት አሁን እየተቀረፈ ነው፡፡» 98 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውና በቻይና ኩባንያ የሚገነባው የያቤሎ ሜጋ የመንገድ ፕሮጀክትም አስከአሁን 17 በመቶ የሚሆነውን ስራ አጠናቋል፡፡ የሁለቱም መንገዶች ደረጃ አስፋልት ኮንክሪት ሲሆን በቀን እስከ 2 ሺህ ተሽከርካሪዎችን ማስተናገድ የሚያስችል ነው፡፡ የደቡብና ኦሮሚያ ክልሎችን አቋርጦ የሚያልፈው የሐዋሳ ሞያሌ የመንገድ ፕሮጀክት ለኢትዮጵያና ኬንያ የንግድ ትስስር ወሳኝ መሆኑን ነው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሮፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬ