Posts

የያዬ ሃርቤጎና ሃይድሮ ኤለክትሪክ ማምንጫ ከየት ደረስ?

Image
በሲዳማ ልማት ኮፖሬሽን ባኃላ ላይ የሲዳማ ልማት ኣክሽን ተብሎ በተሰየመው የልማትድርጅት ለምቶ ኣገልግሎት ይሰጥ የነበረው እና ኣሁን ያለበት ደረጃ  የማይታወቀው  የያዬ ሃርቤጎና ሃይድሮ ኤለክትሪክ ማምንጭን በተመለከተ ከታች ካለው ሊንክ ላይ ተጭናችሁ ኣንብቡ። የሃርቤጎና ሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሃርቤጎና ያዬ ኃይድሮ ኣኤክትሪክ ማመንጫ እንደ ፈረንጆቹ ዘመን ኣቆጣጠር በ2006 የቢቢስ World Challenge ተፎካካር እንደነበር ያውቁ ነበር? የኃይልማመንጫውን በተመለከተ በBBC የተዘጋጀውን ድክሜንታሪ በዚህ ሊንክ ተጭነው ይመልከቱ   Some eight hours' drive from the Ethiopian Capital Addis Ababa is the small community of Yayee. The surrounding countryside is a far cry from Ethiopia's stereotypical image: lush green pastures interwoven with rivers and streams. But this idyllic appearance is deceptive. Until the 1990s, political and economic marginalisation had rendered Yayee one of the poorest communities in Ethiopia. At the overthrow of the Marxist regime in 1991, just 23 percent of Yayee's children were attending school and the community had no medical facilities whatsoever. It was then that the people of Yayee decided to help themselves to a better s

ጊዳቦ ፍልውሃ ገና ያልተነካ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም

Image
ቅዱስ ኃይሉ ይርጋለሞች፣ ዳሌዎች እንዲሁም እነዚህን አካባቢዎችና የተለያዩ አገልግሎታቸውን ያዩ ሁሉ ሳይቋደሱት አያልፉም። የጊዳቦ ፍልውሃን በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግሥት ሲዳማ ዞን ዳሌ ወረዳ ይርጋለም ከተማ የሚገኘው ይህ የፍልውሃ ቀደም ሲል በዋቢ ሸበሌ ሆቴሎች አስተዳደር ሥር ይተዳደር ነበር። አሁን ደግሞ የሲዳማ ልማት ማኅበር ተቋም ነው። በተለያዩ አጋጣሚዎች ወደ እዚህ አካባቢ በሄድኩ ቁጥር እኔም ይህንን ሀብት ሳልቋደስ አልመለስም። በቅርቡም ወደዚሁ ፍልውሃ አገልግሎት ዘልቄ ያለፈውን እያስታወስኩ የአሁኑን አገልግሎቱን ቃኘሁ። ወደፊትም ሊኖረው የሚችለውን አቅምም ተንብያለሁ።  የፍልውሃ አገልግሎቱን ተጠቃሚ የሚያደርገውን ትኬት የሚቆርጡበት ቢሮ ቀድሞ ከነበረበት ወደ መግቢያው አካባቢ መጥቷል። ራሱን የቻለ ቤትም የፍልውሃ አገልግሎት መስጫ ቤቶቹ ከራስጌያቸው ያደረጉት ኮረብታውን ጥግ ይዞ ተሠርቶለታል።  የፍልውሃ አገልግሎቱ ሁሌም በወረፋ የተጨናነቀ መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ቀን ምሳ ሰዓት ላይ ነው ወደ ሥፍራው ያቀናሁት። በእኔ ቤት ብልጥ ሆኜ ቶሎ አገልግሎቱን አግኝቼ ልመለስ።  የትኬት መቁረጡ ተራ እስኪደርሰኝ ድረስ ዙሪያ ገባውን ተመለከትኩት። ትኬቱ የሚቆረጥበት ሥፍራ ፍልውሃው የሚገኝበትን አካባቢ በሙሉ ለመቃኘት ያስችላል።  ቁልቁል ስመለከት የጊዳቦ ወንዝ ግራ ቀኙን በልምላሜ ታጅቦ በርበሬ መስሎ መፍሰሱን ተያይዞታል። ወቅቱ ክረምት ነውና የውሃው መጠን በጣም ጨምሯል፤ የሚጣደፍ አይመስልም። ድምፁ አይሰማም ከወንዙ ባሻገር የአርሶ አደሮች መንደር፣ እንሰት፣ ዛፎች እና የተለያዩ ተክሎች ይታያሉ። ከነዚህ ተክሎች ውስጥ ቡናና የፍራፍሬ ዛፎች ሊገኙበት እንደሚችሉ ጠጋ ብዬ ያየኋቸው የከተማና የገጠር መኖሪያ ጊቢዎች

በ5 አመቱ (2002-2007) የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ፣ አቶ ሽፈራው ሽጉጤና አቶ አለማየሁ አሰፋ በሲዳማ ህዝብ ላይ ማህበራዊ፤ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ደባ ለመፈጸም ያዘጋጁት ምስጥራዊ እቅድ ተጋለጠ

Image
Top secret /unclassified Dossi / ከውስጥ ኣዋቂ ምንጭ(ሲዳማ ዊኪሊክ)  የ5 አመቱ (2002-2007) ለሲዳማ የታቀደ የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድና ውይይትና ውሳኔ  ማስታወሻ፡-  1) የዚህ ዕቅድ ውይይትና ውሳኔ ፋይል በከፍተኛ ሚስጥር የሚጠበቅ ሆኖ ለኔም የደረሰኝ በጣም ቅርብ ከሆነው ጓደኛዬና ከሁሉም በላይ ለሰው ልጅ ማንነትና መብት ከሚቆረቆር ዜጋ ነው፡፡ 2) ውይይቱ የተካሄደው በሶስት የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣኖች ሲሆን እነሱም፡- አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ፣ አቶ ሽፈራው ሽጉጤና አቶ አለማየሁ አሰፋ ናቸው፡፡ ቦታው በኃ/ማሪያም ደሳለኝ ቢሮ አ/አበባ ነው፡፡ ውይይቱ የተደረገው ከአራት ወር በፊት ሲሆን ዕቅዱ የተነደፈው በ2002ዓ.ም ሆኖ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የእቅዱ ውሳኔዎች አንዳንዶቹ ተግባራዊ እየተደረጉ ያሉ ሆኖ የዚህኛው ውይይት ውሳኔ ካለፈው በበለጠ ተግባራዊ ስለሚደረግበት ሁኔታ ነው፡፡ 3) የውይይቱ ውሳኔ ሙሉ ይዘቱ ለሌሎች አምስት ም/ፕረዝዳንቶች ባሉት ብቻ የተገለፀው በአቶ ሽፈራውና በአቶ አለማየሁ አሰፋ ሲሆኑ ሌሎቹ የካብኔ አባላት ግን ሙሉውን ውሳኔ ሳይሆን ለጊዜው ተግባራዊ ለማድረግ የፈለገውን ውሳኔ ብቻ ተራ በተራ ነው፡፡ 4) የትኛው ውሳኔ በምን ጊዜ በአጀንዳነት ተዘጋጅቶ ለታችኛው መዋቅር መውረድ እንዳለበ የሚወሰኑት አቶ ሽራውና አቶ አለማየሁ ናቸው፡፡ 5) አንዳንድ ውሳኔዎች ለታችኛው መዋቅር በተለይም ለሲዳማ ካድሬዎች የማይወርዱ/የማይገለፁ/ እንዳሉ የሚገልፅ ቢሆንም የትኞቹ ውሳኔዎች እንደሆኑ ግን በግልፅ አያስቀምጥም፡፡ 6) ወደ ውይይቱና ወደ ውሳኔው ከመግባታቸው በፊት ሦስቱም እርስ በእርስ ሂስና ግለሂስ የተደራረጉ ሲሆን በኃ/ማሪያም ላይ የቀረበው ሂስ ‘አንተ የራስህ ወገ

በሃዋሳ ከተማ በ60 ሚሊዮን ብር የህግ ታራሚዎችን በሙያ አሰልጥኖ የሚያወጣ ዘመናዊ የማረሚያ ተቋም በመገንባት ላይ ነዉ

Image
  ሃዋሳ ፎቶ ወራንቻ ኔት ሃዋሳ 4/2004 የህግ ታራሚዎችን በተለያዩ ሙያዎች በማሰልጠን፣በእውቀት በማነጽ የክህሎት ባለቤት ለማድረግ 60 ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ወጪ ዘመናዊ የማረሚያ ተቋም ግንባታ በመካሄድ ላይ መሆኑን የደቡብ ክልል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር አስታወቀ ። የክልሉ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽነር አቶ አዳነ ዲንጋሞ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት የክልሉ መንግስት በመደበው ገንዘብ የሚካሄደው ግንባታ ታራሚዎች ወደ ህብረተሰቡ ሲቀላቀሉ የተለያዩ ሙያ ባለቤት በመሆን አምራችና ብቁ ዜጋ ሆነዉ እንዲወጡ ለማድረግ የሚያስችል ነው፡፡ በሃዋሳ ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘው ይኽው ዘመናዊ ማዕከላዊ የማረሚያ ተቋም የመመገቢያ አዳራሽ፣የህክምና ክፍል፣የመጀመሪያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ቤተ እንዲሁም የተለያዩ የሙያ ማስልጠኛ ማዕከላት፣ የመዝናኛና የስፖርት ሜዳዎችን ያካተተ መሆኑን አስታዉቀዋል ። የማእከላዊ ማረሚያ ተቋሙ ግንባታ በሚቀጥለው የበጀት አመት አጋማሽ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡ የማዕከሉ መገንባት ታራሚዎች በቆይታቸው በሚያገኙት ዕውቀት በሀገራችን በመካሄድ ያሉ የሰላም ፣የመልካም አስተዳደርና የልማት ስራዎች ላይ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የሚያስችላቸዉ መሆኑንም አስታዉቀዋል ። በማዕከሉ የሚገኘዉ የህክምና ተቋም በክልሉ የተለያዩ ወረዳዎች ሪፈር የሚጻፍላቸዉን ህሙማን ተቀብሎ እንደሚያስተናግድ ገልጠዋል ። ከዚሁ በተጨማሪ 86 ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ወጪ የወላይታ ሶዶ ፣ የዲላ፣ የሆሳዕናና የሚዛን ተፈሪ ማረሚያ ተቋማት ትምህርት ቤቶች፣ ስልጠና ማዕከልና ሌሎችንም በማካተት በአዲስ መልክ የመገንባት ለሌሎች 18 ማረሚያ ተቋማት የጥገናና የእድሳት ስራ በመከናወ

ኣንዳንድ እውኔታዎች ስለ ታዋቂው ኣትሌት በላይኔ ዴንሳሞ

Image
Belayneh Densamo (born June 28, 1965 in Diramo Afarrara, Sidamo) is a long-distance track and road running athlete from Ethiopia. He held the world record in the marathon for 10 years (1988-1998). This was the third longest span without the record being broken since the event was first organized at the 1896 Olympics. The record was set when he ran 2:06:50 at the 1988 Rotterdam Marathon in the Netherlands. The record was eventually broken by Ronaldo da Costa at the Berlin Marathon in 1998. As of 2009, Densamo lives in the area of Cambridge, Massachusetts. He is no longer active in international competition. ሙሉ የበላይኔን የውድድር ውጤቶችን ለማየት ከፎቶው ላይ ዴብል ክሊክ ኣድርጉ