Posts

ኣንዳንድ እውኔታዎች ስለ ታዋቂው ኣትሌት በላይኔ ዴንሳሞ

Image
Belayneh Densamo (born June 28, 1965 in Diramo Afarrara, Sidamo) is a long-distance track and road running athlete from Ethiopia. He held the world record in the marathon for 10 years (1988-1998). This was the third longest span without the record being broken since the event was first organized at the 1896 Olympics. The record was set when he ran 2:06:50 at the 1988 Rotterdam Marathon in the Netherlands. The record was eventually broken by Ronaldo da Costa at the Berlin Marathon in 1998. As of 2009, Densamo lives in the area of Cambridge, Massachusetts. He is no longer active in international competition. ሙሉ የበላይኔን የውድድር ውጤቶችን ለማየት ከፎቶው ላይ ዴብል ክሊክ ኣድርጉ

በባህላዊ ማዕድናት ልማት ዘርፍ የታቀደውን ያህል ምርት አልተገኘም፤ ኣዲሱ እቅድ የሲዳማን ወርቅ ኣምራቾች ይጠቅም ይሁን?

Image
የባህላዊ ማዕድናት ምርትና ግብይትን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ትናንት በተደረገው ውይይት እንደተመለከተው፤ ከጋምቤላ ክልል ውጭ በሁሉም ክልሎች የባህላዊ ማዕድናት ምርት ከዕቅድ በታች ነው። ከ2001 ዓ.ም ወዲህ የባህላዊ ማዕድናት ምርት ጭማሪ እያሣየ ቢሆንም በ2004 በጀት ዓመት ግን እንደታቀደው አይደለም። በዘርፉ የ2004 በጀት ዓመት አፈፃፀምና የ2005 በጀት ዓመትን ዕቅድ ያቀረቡት በማዕድን ሚኒስቴር የባህላዊ ማዕድናት ምርትና ግብይት ማስተባበሪያ ዳይሬክተር አቶ ታምራት ሞጆ እንደሚናገሩት፤ ከተወሰኑ ክልሎች በስተቀር የባህላዊ ማዕድናት ምርት በአብዛኛዎቹ ክልሎች የመቀነስ ሁኔታ ታይቶበታል። በዘርፉ የምርት መቀዛቀዝ እንደታየና የ2004 በጀት ዓመት አፈፃፀም 63 በመቶ እንደሆነ አመልክተው፤ ከገቢ አንፃር ከዕቅድ በላይ የሆነ አፈፃፀም መመዝገቡን ግን ያመለክታሉ። ለገቢው መጨመር እሴት ተጨምሮላቸው የሚላኩ ምርቶች ማደግና የወርቅ ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ መጨመር በአብነት ተነስቷል። እንደ አቶ ታምራት ገለፃ፤ በዘርፉ ችግሮች እያጋጠሙ ሲሆን በተለይም የሚመለከታቸው አካላት በሚፈለገው መንገድና ፍጥነት በቅንጅት አለመሥራት፣ ለዘርፉ የሚሰጠው ትኩረት ማነስ፣ የባለሙያ መፍለስ፣ ፈቃዶችን በአግባቡ አለማስተዳደር ዋና ዋናዎቹ ችግሮች ናቸው። ሕገ ወጥ የማዕድናት ምርት እንዲሁም ወርቅ በባህላዊ መንገድ የሚመረትባቸው አብዛኞቹ አካባቢዎች የመሠረተ ልማት ችግሮች መኖራቸውም ሌሎች የዘርፉ ተግዳሮቶች ናቸው። «በዘርፉ ማኅበራትን ማደራጀት አስቸጋሪ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለሮያሊቲ ክፍያ ያለው የግንዛቤ ማነስ ተጨማሪ ችግር ነው» ሲሉም ይናገራሉ። በውይይቱ ተሣታፊ የሆኑ የክልል የማዕድን ቢሮ ተወካዮች በበኩላቸው እንደሚሉት፤ ለዘርፍ ዕድገት ከላይ እስከታች በቅን

የሕገ መንግሥታት ያላቻ ንፅፅርና የኢ-ዘላቂነት ዳንኪራ

በበሪሁ ተወልደ ብርሃን አንድን ነገር ከመጻፌ በፊት ራሴን እንዲህ ብዬ እጠይቃለሁ፡፡ መጻፌ ጥቅም ይኖረው ይሆን? የምጽፈው ነገር ምክንያታዊ ነውን? ይህ ካልሆነ ግን ዝምታን እመርጣለሁ፡፡ ዛሬ ለመጻፍ ስነሳም ለጥያቄዎቼ በቂ ምላሽ ከሰጠሁ በኋላ ነው፡፡ ሪፖርተር ጋዜጣ በሐምሌ 15 ቀን 2004 ዓ.ም. ዕትሙ በአገራችን ዕውቅ ከሆኑ የሕግ ምሁራንና ባለሙያዎች ጋር የጠቅላይ ሚኒስትሩን መታመም በማስታከክ፣ ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጊዜያዊ ወይም ቋሚ ሕመም ቢያጋጥመው ማን ተክቶት ይሠራል ለሚለው የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ክፍተት አለበት›› በሚል ርዕስ የቀረበውን ጽሑፍ አንብቤ የተነሳው ጭብጥ፣ አስፈላጊነትና ወቅታዊነት ብዙም ባላምንበትም፣ በተነሱት አንዳንድ ሐሳቦች ላይ ከተነሱት ሕገ መንግሥታዊ መርሆዎችና ድንጋጌዎች ምክንያታዊ እሳቤ (rationale)፣ ይዘት (content)፣ መልእክት (message)፣ ትርጓሜ (interpretation) እና ማብራርያ ምሳሌዎች (illusturation) ረገድ የምስማማባቸውን ትቼ፣ በማልስማማባቸው ሐሳቦች ላይ ይን መጣጥፍ ስጭር፣ በተነሱት ጉዳዮች ላይ ምላሽ ለመስጠትና ለእሰጥ አገባ በር ለመክፈት እንዳልሆነና በሠለጠነው ሐሳብ የማንሸራሸር ውቅያኖስ ላይ ጠበል ጠዲቅ ከመቃመስ አኳያ ብቻና ብቻ እንደሆነ ግንዛቤ እንዲወሰድበት እፈልጋለሁ፡፡ ስለዚህ ሕገ መንግሥትና ሕገ መንግሥታዊነት፣ ሕገ መንግሥት ከሌሎች ሕጎች የሚለይበት መሠረታዊ ባሕርያት፣ የፓርላማ ሥርዓትና የጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣን መሠረታዊ መገለጫዎችና ከፕሬዚዳንታዊ ሥርዓት የሚመሳሰሉበትና የሚለያዩበት ሁኔታ፣ የአስቸኳይ ጊዜ ማዕቀፍ፣ ሕገ መንግሥታዊ ክፍተትና የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት በጠቅላይ ሚኒስትሩ አሰያየምና ያንፀባረቀው አቋም፣ እንደ መንደርደርያነት በመመልከት

የግብርና ፕሮግራም በሲዳማ ሬዲዮ፦ IPMS – Farm Radio Participatory Agricultural Radio Series’ in Ethiopia: Sidama

Image
Farm Radio international conducted a Participatory Agricultural Radio Series – or PARS, series of radio programs related to two of the commodity value chains involved in Improving Productivity and Marketing Success (IPMS) project of the International Livestock Research Institute (ILRI) in 2011: apiculture in the Tigray region, and fruit tree production in Sidama. The PARS was implemented as a weekly series of 6 episodes of 30-minute radio programs related to some aspect of fruit tree value chains. Planned with input from and the participation of intended beneficiaries, the PARS engages farmers as central players to design, develop and implement a series of radio programs around an agricultural practice they deem essential to their livelihoods and overall food security. Here you will find the six episode radio program in ‘Sidamegna’ language on fruit tree production in Sidama, Southern Ethiopia, with transcription in English on the description. Track 1: Reproducing improved o

Does Imprisonment of Sidamas Stop Them from Demanding Their Rightful Rights to Regional Self Administration?

In any society some body who doesn't care about his/her own people whilst benefiting at their expenses is nothing other than a rotten fish that strongly stinks. The regional coward who is persistently using federal forces to suppress Sidamas' is an embarrassing person who doesn't have a mind of his own. As he wrongly & misguidedly emulates the actions of his federal's state validated criminals', his secondhand lecturing of the Sidamas telling them that they don't need regional self administration won't be blessings to them as it has never been. Rather, he's a very dangerous coward due to his immaturity as he remains as extremely malicious as his federal bosses' to Sidama people. The Sidamas must reject him and his actions unconditionally and unwaveringly. Read more here