Posts

ኣቶ ሽፈራው ሽጉጤን የተመለከተ ከማህበራዊ መረብ ላይ የተገኘ የትዝብት ጽሁፍ

Image
ካላ ሽፈራው ሽጉጤ ሙሉ ጽሁፉን ለማንበብ ከታች ካለው ፎቶ ላይ ዴብል ክሊክ ኣድጉ  ... ራሳች እራሳችን ስናስተዳድር አንድ ሲዳማ ሆነን ክልላዊ መንግስት ከመሰረተን የሚከተሉ ጥቅሞችን እንጎናጽፋለን፤ ሲዳማ 1. የራሱ መንግስት በክልል ደራጃ ይመሰርታል፤ ከማንም መጨፈለቅን ያስወግዳል፤ ነጻነት ያገኛል፤ 2. የክልሉ ህገ-መንግስት ይኖረዋል፣ የራሱ ክልል ም/ቤት ይመሰርታልም፤ የሀዋሳ ጥያቄ ዳግም አይነሳም፤ 3. የራሱን ገቢ ይሰበስባል፣ ራሱን ያለማል ለፈደራል ከተተወው ውጪ/ አሁንኮ ለክልል ያስገባል ደግሞም ደቡብ በሙሉ በኛ ክሳራ ይለማበታል/ 4. የክልል፣ የዞኖች፣ የወረዳዎችና ቀበሌ መዋቅሮች ማንም ሳይቀላቀልበት ይኖሩታል፤ ይህ በመሆኑ የራሳችንን ሀብት ለራሳችን ልማት ስለሚናውል አሁን ከሚናየው ዕድገት የበለጠ አርንጓዴ የሆነች ሲደማን በርግጥ የሚናያት ይሆናል፤ በዓለም ደረጃ ጎብኚዎች ሳቢ የሆነ አከባቢ እንፈጥራለን፤  5. ከሁሉም ክልሎች ህዝብ እኩል የፌደራል መንግስት ስልጣን ድርሻና እኩል ውክልና ይኖረዋል፤ 6. ቡና፣ ጫትና ሌሎች ምርቶችን ከአሁኑ በሚበልጥ አግባብ በማቅረብ የተሻለ ኢኮኖሚ ያመነጫል 7. ትውልዱ የመብት ጥያቄው ስለተመለሰ እጅግ በጣም በሳይንስና ተክኖሎጂ ፈጠራ በመሳተፍ ስራ ፈጣሪ በሚያደርጉት ተግባራት ጊዜውን የሚጠቀም ይሆና 8. በኢትዮጲያ ታርክ ህገ-ምንግስቱ ተግባራዊ የሆነበት አጋጣሚ የሚፈጠር በመሆኑ ዴሞክራሲ ከቆመበት አንድ እርምጃ መራመድ ይጀምራል 9. የመብት ጥያቄን ያነሳሉ፣ ለሲዳማ ዳግም መነሳት ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ ተብለው ከሀገር እንዲሰደዱ የተደረጉ የዓለማችን ብርቅዬ ምሁራኖች ወደ ክልላቸው ተመልሰው በእውቀታቸው ያለሟታል፤ ይመሯታል፤ ሀብታቸውን ያፈሱባታል፤ የምትገርም አ

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በስታቲስቲክስና ማቲማቲካል ሞዴሊንግ ትምህርት የዶክትሬት ፕሮግራም ሊከፍት ነው

Image
ሃዋሳ ነሃሴ 01/2004/የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በ2005 የትምህርት ዘመን በዶክትሬት ደረጃ የስታቲስቲክስና ማቲማቲካል ሞዴሊንግ የትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት መዘጋጀቱን ገለጸ፡፡ ዩኒቨርስቲው የተማሪዎች ቅበላ አቅሙን 30 ሺህ ለማድረስ እየሰራ መሆኑም ተመልክቷል፡፡ የዩኒቨርስቲው የማቲማቲካልና ስታቲስቲክስ ትምህርት ቤት ኃላፊ አቶ ታደለ ተስፉ ትላንት ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት የትምህርት ፕሮግራሙ መከፈት ብቃት ያለው የሰው ሀይል በሚፈለገው መጠንና ጥራት ለማፍራት የላቀ አስተዋጾኦ አለው፡፡ በመሆኑም የትምህርት ፕሮግራሙ መጀመር ከዚህ በፊት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎችን ወደ ውጪ በመላክ ያወጣው የነበረውን ከፍተኛ ወጭ ያስቀራል ብለዋል፡፡ ፕሮግራሙንም ለመጀመር የመማሪያ ክፍሎች፣ መምህራን፣ መጻህፍትና ለመማር ማስተማሩ ስራ የሚያስፈልጉ ሌሎች የትምህርት ግብአቶች መዘጋጀታቸውን ኃላፊው አስረድተዋል፡፡ ዩኒቨርስቲው በአሁኑ ወቅት በዘርፉ በሁለተኛ ድግሪ 40 ተማሪዎች ተቀብሎ በማስተማር ላይ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡

Money, Modernization and Ambivalence Among the Sidama of Northeastern Africa

Abstract: This article attempts to show how the historic exchange and market system along with an entrenched social ambivalence of an African people impacts the use of multi-purpose money and modernization. I focus on how individuals have responded to the latter in the middle to late twentieth century. The reaction is then compared with that of people in three other African societies. The conclusion considers how traditional subsistence values have led to an emphasis on social identity rather than mere quantitative value of things and money. Read here

On Sidama folk identification, naming, and classification of cultivated enset ( Ensete ventricosum ) varieties

Abstract An ethnobotanical study was carried out in Sidama to document and analyze the local system of naming, identification and classification of the cultivated varieties of enset used by farmers. The results revealed much information of biological and cultural value which can aid the botanical and genetic study and improvement of enset. Farmers recognized a total of 119 different infra-specific units of enset. The locally perceived biotas are partitioned into three well-recognized groups, namely sub-variety, variety, and supra-variety. Taxa assigned to the three groups have nomenclatural and ethnobotanical features that mark them as members of a separate group. A description and analysis of the nomenclatural and ethnobotanical features of taxa assigned to each of the three groups is presented with emphasis on the nature of the characters used for identification and grouping. A folk biological classification system of enset consisting of four taxonomic levels is proposed. The st

In Southern Nations, Nationalities and People’s Region (SNNPR), increasing admissions to Outpatient Therapeutic Programs (OTPs) and Stabilization Centers (SCs) continued to be reported in 27 woredas (districts). Areas of particular concern include the major root crop dependent zones of Wolayita, Kembata Tembaro, Gamo Gofa, and Hadiya, Sidama ...

Image
WFP Ethiopia Biweekly Report, 3 August 2012 Report — World Food Programme Download PDF (604.2 KB) Highlights: • A minimum of US$12 million is required in order to continue food distributions for refugees through the end of 2012. • The release of the Humanitarian Requirements Document (HRD) for July-December has been postponed until further notice. The allocations for the sixth round of relief distributions will be determined once the HRD is released. • WFP-Ethiopia will start delivering food by barge, airdrop and airlift to South Sudan in the coming week. Food Security Summary According to Ethiopia's Food Security Outlook (July-December), produced by Famine Early Warning Systems Network (FEWSNET), WFP and USAID, the onset of the 2012 June to September Kiremt rains was largely on time. However, the rains have been erratic and below normal so far. A