Posts

የሲዳማ ፖለቲካ

ወደ ሲዳማ የባሕል አዳራሽ ሲዘልቁ በቀጭኗ መግቢያ ላይ ፊትዎን ወደ ግራና ቀኝ እንዲያማትሩ ይገደዳሉ። በስተቀኝ በኩል ብሔሩን የሚወክለው ትልቁ መሰብሰቢያ የ‹‹ሲዳማ የባሕል አዳራሽ›› በሰፊው ተንጣሎ ይመለከቱታል። ወደ ግራ አይንዎትን ሲያማትሩ በተለያየ ቅርፅ የተሰሩና ለብሔሩ ‹ማንነት›› ዋጋ የከፈሉ ጀግኖችን የሚታሰቡበት የተለያዩ ሐውልቶች ተሰድረው ያገኛሉ። የግቢው ድባብ የባሕል አዳራሹን ከማየት ይልቅ ጀግኖቹን ወደመመልከቱ እንዲያጋድሉ ያስገድዳል። እናም ወደ ሐውልቶቹ ተጠግተው ፊትዎን ቀና አድርገው ሲመለከቱ ጀግኖቹ ፊታቸው ኮስተርተር ብሎ የሲዳማን ባሕላዊ ልብስና የክብር መለያ ለብሰው፤ አንዳንዶቹ በፈረስ ላይ፣ አንዳንዶቹ ቀጥ ብለው ቆመው፣ የተለያዩ የጦር መሳሪያቸውን ታቅፈው ይመለከታሉ። እነዚህን ጀግኖች ፊታቸው ላይ ያለውን ግርማ ሞገስ ብቻ መመልከቱ አያጠግብም። ምን ቢሰሩ ነው? የሚለው ጥያቄም አእምሮን ማጫሩ አይቀርም። ከታች በእምነበረድ ላይ በተቀረፀ ጽሁፍ ጀግኖቹ ከማን ጋር ለምን አላማ እንደተዋጉ ተፅፎ ይገኛል። ከሐውልቱ ስር ተቀርፆ የተቀመጠው ፅሁፍ የመንግስትን አቋም የሚያንፀባርቅ ነው የሚል እምነት አለኝ። መንግስት ጀግኖቹ የሰሩትን ገድል እውቅና የሰጠ ብቻም ሳይሆን ተተኪዎቹ የሲዳማ ተወላጅ ህፃናት ይህንን ታሪክ እየሰሙ አርአያ እንዲሆኗቸውም ጭምር ለማስተማሪያ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። ትውልዱ ታሪክን መገረብ ብቻ ሳይሆን ‹‹ጠላቶቹ›› እነ ማን እንደሆኑ እግረ መንገዱን ያጠናም ዘንድ በሰፊው ተፅፎለታል- በሲዳማ የባህል አዳራሽ። ሐውልቱ ስር የተቀረፀውን ፅሁፍ በአንድ ወገን እንደ መንግስት አቋም ተቀብለን፣ በሌላ ወገን የብሔሩ ተወላጅ ምሁራን የፃፏቸውን አስረጂ ፅሁፎች ይዘን፤ ሲዳማዎች ስለራሳቸው እና ስለተቀረው የአገሪ

The Oromo and Sidama Peoples’ Historical and Neighbourly Relation Cannot Be Dented by the TPLF Plots

The Tigrian Peoples Liberation Front (TPLF) regime has relentlessly pursued the ‘divide and rule’ policy to prolong its grip on power. The regime has initiated conflict between different nations, nationalities and peoples at different times and places, since it came to power, causing destruction of thousands of lives and millions of dollars worth properties. This anti peace and brutal regime, pursuant to its standing policy, has been engaged in overtly and covertly instigating conflict between the Oromo and the Sidama peoples. Accordingly it has managed to instigate conflict in the district of Riimaa Dhaadessaa between the Oromo people in Ajje sub‐zone of Arsi Zone and the Sidama people in Hawasa subzone of Sidama Zone. Loss of lives and property has been reported due to this conflict initiated by the agents of the regime on both sides. The motive of the regime in initiating this conflict is consistent with its hitherto policy elsewhere. Spreading such misunderstanding and mutual

There are many places around the world that need aid; why focus on Sidama?.

Image
Sidama is located in the southern part of Ethiopia. The language in Sidama is called Sidaamu-afoo 67% of the region is Protestant, 8% Muslim, 5% Catholic, and 2% Ethiopian Orthodox Christian An important staple good is the wesse plante- Ensete. The root is edible, and the wesse plant is considered a “famine food”, used to sustain large populations. The most important source of income is coffee. The area produces a large percentage of Ethiopia’s exported coffee. Sidama coffee farmers supply to many fair-trade certified companies. Despite this, hunger is an escalating problem due to declining world market prices for coffee. The Sidama region has now entered “crisis” phase, according to the Famine Early Warning Systems Network  it is one of the areas most in danger of severe famine in Africa. There is a major risk of infectious diseases in Sidama. Common diseases of the region include bacterial and protozoal diarrea, hepatitis A and B, typhoid fever, malaria, meningoccocal men

Following intensive malaria prevention and control measures underaken by woreda health offices, the number of new malaria cases reported in the past week has declined in some areas, like Wondo Genet town, Dalla, Aleta Chuko and Dara woredas of Sidama zone

Image
J uly 23, 2012 Agriculture Update Scaling up humanitarian response in key sectors that support food security, including agriculture, remains the priority for both Government and partners in view of the deteriorating food and nutritional security conditions in areas where production has been negatively affected by poor belg (mid-February to May) rains. With the window for planting of long-cycle meher crops (i.e. cereals such as teff, barley, maize, and wheat) now closed in most areas, the focus is on procuring and distributing pulse seeds (i.e. lentils, soy beans, chick peas, haricot beans) to affected farmers. Pulse seeds can still be planted in September in most areas. In pocket areas where meher planting is still viable, long-cycle seed distribution should also be pursued. At present, SNNPR seems to be well covered with various seed and root and tuber crop projects ongoing. The priority areas for expanded agricultural interventions are Amhara and Oromia and, to a lesser extent,

በመልጋ ወረዳ በተነሳ ግጭት ከ19 በላይ ፖሊሶች በጽኑ ቆሰሉ

Image
ሐምሌ ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በትናንትናው እለት ከአዋሳ ከተማ  በ26 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኘዋ ማልጋ ወረዳ  በተፈጠረው ግጭት 3 የፌደራል ፖሊስ አባላት በጽኑ መቁሰላቸውን የዘገብን ቢሆንም፣ ዛሬ ዘጋቢያችን ተዘዋውሮ ያጠናከረው መረጃ እንደሚያመለክተው ከ19 በላይ ፖሊሶች እና ከ20 በላይ ነዋሪዎች በጽኑ ቆስለዋል። አናታቸው የተፈነከተ ፣ እግራቸው የተሰበረ፣ እንዲሁም በጥይት የቆሰሉ የፌደራል ፖሊስ አባላት መንገድ ላይ ወድቀው ይታዩ ነበር። በገበያ ላይ የነበረው የአካባቢው ህዝብ ባገኘው መሳሪያ ሁሉ በመጠቀም ከፖሊሶች ጋር ግብ ግብ የገጠመ ሲሆን፣ መሳሪያ የታጠቁ ነዋሪዎች፣ አፈሙዛቸውን ወደ ፖሊሶች በማዞር በርካቶችን አቁስለዋል። ከተለያዩ የዞኑ አካባቢዎች የተውጣጡ የፌደራል ፖሊስ አባላት ወደ አካባቢው ደርሰው በህዝቡ ላይ በከፈቱት ተኩስ ከ20 በላይ ነዋሪዎች በጽኑ ቆስለዋል። የፌደራል ፖሊስ አባላት ግጭቱን ለማብረድ የቻሉት ከአጎራባች ወረዳዎች የፌደራል ፖሊስ አባላትን በብዛት በማምጣት ነው። ፖሊሶቹ ዛሬ በእየቤቱ አሰሳ በማድረግ አንዳንድ ወጣቶችን እየያዙ ወደ እስር ቤት ወስደዋል። በአካባቢው ያለው ውጥረት እየጨመረ፣ የአካባቢው ሰውም ራሱን ከጥቃት ለመከላከል የሚችለበትን መሳሪያ ሁሉ ማዘጋጀቱን ነው የአካባቢው ነዋሪዎች የሚናገሩት። የሲዳማ ተወላጆች ካለፈው ወር ጀምሮ መብታችን ይከበር፣ የክልል አስተዳዳር ይሰጠን የሚሉ ጥያቄዎችን በማቅረብ ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ሲወዛገቡ እንደነበር ይታወቃል። የመልጋ ወረዳ ነዋሪዎች ያቀረብነው ጥያቄ በአግባቡ እስካልተመለሰ ድረስ፣ መንግስት አለ ብለን ግብር ለመክፈል እንቸገራለን በማለታቸው ነው የትናንትው ግጭት የተነሳው። የአካባቢው ነዋሪዎች ለ