Posts

Despite these all harks and barks, tits-tats and bluffs, huffs and puffs, the Sidama people are determined to peacefully and non-violently continue their Constitutional quest for regional self administration

Image
Update on a Deliberately Orchestrated Crisis in Sidama Region. Our reporter from Hawassa (Sidama), July 07, 2012 On the 6th of July 2012, Shiferaw Called for another meeting in Hawassa town. Various Hawassa towns’ sub-regional appointed councilors were called by the aforementioned cadre who is increasingly obsessed with implementing illegal and unconstitutional acts of re-installing a previously dropped Manifesto of federalizing Hawassa town; the attempt that outrightly angered Sidama people from corner to corner. The said meeting was mainly dominated by the usual intimidation of the Sidama councilors by Shiferaw Shuguxe who repeatedly threatened them with intimidation and harassment.   Mr Shuguxe told all participants that the plan of the regime must go ahead whether Sidama people like it or not; therefore, he reiterates that the participants must implement the Manifesto regardless. Besides, his lecture went into deaf ears. The Sidama participants asked Shifera

የቤራ ቢር ድፍራት በሀዋሳ ተወዳጅ ሆኗል

Image
ባለቤቱና የሥራ ኃላፊዎች ከአስተናጋጆች የሚለዩት ዩኒፎርም ባለመልበሳቸው ነው፡፡ በአጭር ታጥቀው በሁሉም አቅጣጫ በንቃት ይቃኛሉ፡፡ እንግዶች ገብተው እንደተቀመጡ፣ ለቦታው የተመደበ አስተናጋጅ፣ ቀድሞ የገባ እንግዳ እየታዘዘ ወይም ትዕዛዙን ለማቅረብ ሄዳ/ዶ ከሆነ እነሱ ጠጋ ብለው ፈገግታ ጋብዘው ትዕዛዝ ይቀበሉና  ለምድብተኛው አስተናጋጅ ቦታውን በማመልከት ትዕዛዙን ያስተላልፋሉ፡፡ ይህ ትዕይንት የሚስተዋለው ለሥራም ሆነ ለመዝናናት ሀዋሳ ከተማን የረገጠ ሰው ከኃይሌና ከሌዊ ሪዞርቶች ቀጥሎ ከሚጐበኛቸው ስፍራዎች አንዱ በሆነውና ከአዲስ አበባ ውጭ የቢራ መጥመቂያ ጋኖች በግልፅ እየታዩ ትኩስ ድራፍት በሚጠጣበት ቤራ ቢር አዳራሽ ነው፡፡ “ሰው፣ ድራፍት በጣም ይፈልጋል፡፡ አቅርቦቱ ግን የተሟላ አይደለም፡፡ ዛሬ አንድ፣ ነገ ሦስት ወይም አምስት፣ ከነገ ወዲያ አንድ በርሜል ድራፍት … በቃ እንደተገኘ ይሰጡናል ሰው ደግሞ በአቅርቦት ማነስ ሲቸገር ብዙ ጊዜ አያለሁ፡፡ ይህን ችግር እንዴት መቅረፍ ይቻል ይሆናል? እያልኩ ሳሰላስል፣ “በውጭ አገር እንደ ጎጆ ኢንዱስትሪ ያለ፣ ድራፍት ቢራ መጥመቂያ አይኖርም ይሆን?” አልኩ - ለራሴ፡፡ “ይህን ጉዳይ በሥራ ለተዋወቅኋቸው የ”ሌንቦ” ብስኩት ባለቤቶች አጫወትኳቸው፡፡ እነሱም በመገረም ተያዩና፤ አንደኛው እኛም’ኮ በዚህ ላይ ልንሠራ ተዘጋጅተናል፡፡ ካታሎጉ (የአሠራር መግለጫው) እኔ ጋ አለ፤ እንዴት አሰብከው?” ብሎ ያሰብኩትን ዓይነት ካታሎግ ሲያሳየኝ የደስታ ስሜት ወረረኝ፡፡ “እኔም ያሰብኩት ልክ እንደዚህ ያለ ነው፡፡ በቃ! ቦታ ውሰድና አብረን እንሥራ አልኩት፡፡ እስከዛው እኔም የራሴን ሆቴል አጠናክሬ ስሠራ ቆየሁ፡፡ እነሱ በሌላ ሥራ ስለተወጠሩ ያ የተስማማንበት ሐሳብ ወደ ተግባር ሳይመነዘር ዓመት ሞላው፡፡

"ሌባ ሲነቃበት እራሱ መልሶ ሌባ ሌባ ብሎ ሰራቂና ጤነኛዉ እንዳይለይ እንደሚያደርግ፡፡ 'ድርጊታቸው/ድብቅ አጀንዳቸው ብቻ ሳይሆን ሊያደርጉ ያሰቡትም ገሀድ ስላወጣና ስለተደረሰባቸው እየተሳደቡ ያሞካሻሉ፡፡ "እንኳንስ ሲሸጡኝ ሲያስማሙኝ አውቃለው፡፡'

Image
በፉቄ ዲሬሞ  ከሃዋሳ ሲዳማ  ሰሞኑን መንግስት ሲዳማን ርስት አልባ ለማድረግ የሸረበውን ሴራ ለውይይት መቅረቡ መረጃ የደረሰው ሰፊው የሲዳማ ሕዝብ ተቃውሞአቸውን በተለያየ መልኩ ገልጸዋል፤ አሁንም በመግለጽ ላይ ይገኛል ፡፡ ስለሆነም ይህንን ተከትሎ ያልጠበቀው ነገር የገጠመው አቶ ሺህፈራው ሲዳማ በሬ ወልዷል በማለት ሕዝቡን ይቀሰቅሳሉ  በማለት ለማስተባበል ሞክሮ ነበር፡፡ ለመሆኑ ሲዳማ በሬ ወልዷል ሜቼ አለ? ለምን ይዋሻል? ከግብር አበሮቹ ጋር በመሆን በሬ ወልዷል ብሎ ለማሳመን በበሬ ቂጥ ላይ እንግደ ልጅ ለጥፎ እንዲሁም ደም ቀብቶ በሬ ወልዷል ስሉን ይህማ በሬ ነው በሬ ወልዶም አያውቅም ልወልድም አይችልም አልን እንጂ፡፡      ለራሱ ተሞኝቶ የሲዳማን ሕዝብ ለማሞኘት ያደረጉትን ጥረት ከሕጻን እስከ አዋቂ ስላወገዘና  ድብቅ አጀንዳቸውን ገሀድ ስላወጡ አቶ ሺፈራዉ ሽጉጤ በደቡብ FM ሬዲዮ ሲያስተባብሉና ሲሸፋፍኑ ይባስ ብሎ  ሰፊውን የሲዳማን ሕዝብ ሌቦች/ዘራፊዎች ብሎ በሚዲያ ተሳደቡ፡፡"አባት ሲያማ; ልጅ ቢሰማ; ያያል በጠማማ፡፡'እንዲሉ ባለፈው መሬትን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው በህዝብ  ውይይት መድረኮችም ወቅት በተመሳሳይ ስድብ ዘራፊዎች ተብለን በሚዲያ መሰደባችን ይታወሳል፡፡ ዛሬ ደግሞ ያንኑ ስድባቸውን ሲያጠናክሩ ስራ አጥ ወጣቶች የሲዳማን ስምና ባህል ለማጥፋት የተሰማሩ ዘራፊዎች ሲዳማን የማይወክሉ ናቸው በማለት ለሲዳማ ማንነት፣ ባህልና ታሪክ ተቆርቋሪ ለመምሰል ሞከሩ፡፡ "የሜዳ ላይ ድብብቆሽ ይሉታል ይሄ ነዉ'      አንድ ነገር ልብ እንበል ለዛሬው ወቅታዊ አጀንዳቸው ማለትም ሀዋሳን በስብጥር/ በጋራ እናስተዳድር ለሚለው መግቢያ እንዲሆናቸው ባለፈው "የመሬት ወረራ' የሚሉትን አስመልክቶ ሰ

ታሪክ ተደገመ፤ከዛሬ 10 ኣመት በፊት እንደተደረገው ሁሉ ዛሬም የክልል ጥያቄውን ተከትሎ የሲዳማ ህዝብ ሰብኣዊ እና ፖለቲካዊ መብት ታፈነ፤ ሲዳማዎ ች በገዛ መሬታቸው የመወሰን መብት ተነፈጉ

Image
በፉቄ ዲሬሞ ከሃዋሳ ሲዳማ  የሲዳማ  ህዝብ እንደ ፈረንጆ ች ዘመን ኣቆጣጠር ከ1993 ኣንስቶ በኣቅጣጫ  ከሚጠራው ክልል ጋር ከተጠረዘ ጊዜ ጅምሮ፤ ክልል ይገባኛል ጥያቄ በተደጋጋሚ ኣንስቷል። ሲዳማ የክልል ይገባኛል ጥያቄ ምንም እንኳን በሰላማዊ መንገድ ህገ መንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት በየጊዜው የቀረቡ ቢሆኑም  ለጥያቄው  ከሚመለከተው ኣካል የተሰጡ ምላሾች ግን ህገ መንግስቱን በማይፈቅደው መ ንገድ መሆናቸው ብዙዎችን ግራ ኣጋብተዋል። የዛሬ ኣስር ኣመት የህገ መንግስቱ ኣርቃቅዎ ች  እና ኣጽዳቅዎች ህገ መንግስቱ በማይፈቅደው መንገድ የተሰጡት የክልል ጥያቄው  ምላ ሽ  ከሃምሳ በላይ ለሚሆኑት ሲዳማዎች ሞት እና ከመቶ በላይ ለሚሆኑት ደግሞ  መቁሰል ምክንያት መሆኑ ይታወሳል። ከኣስር ኣመት በሃሏ የሃዋሳን ከተማ ኣስተዳደር እንከልሳለን ብለው በያዙት ቀጠሮ መሰረት የደኢዴን ማእከላዊ ኣመራር ኣባላት በቅርቡ በጻፉት ፍሬፍርስኪ የማወያያ ጽሁፍ  ለሲዳማ ህዝብ ያላቸውን ንቀት በይፋ  ኣሳይቷል። ንቀተቸው  ያንገበገበው  የሲዳማ ህዝብ ላሰማው ህዝባዊ ንቅናቄ ምላሽ በማን ኣለብኝነት፤ በጉልበታቸው  ተማምነው ያሰፈሯቸው  የጸጥታ ሃይሎች በተለይ ሃዋሳ ከተማ  ውስጥ ሲዳማዎችን በኣደባባይ እየተደበደበ ነው። የሲዳማ  ህዝብ ለመብቱ  እንድታገሉለት መርጦ የሾማቸው  ሹመኞች ሆዳቸውን ከመሙላት ባሻገር ለመረጣቸው ህዝብ መብት መከበር ምንም ማድረግ ኣልቻሉም እና ህዝቡ ስበደል ኣይተው እንዳለዩ በመለፍ ላይ ናቸው። እስቲ የዛሬ ኣስር ኣመት በፊት የነበረው ሁኔታ ምን  ይመስል እንደት ነበር የሚቀጠለውን ጽሁፍ ያንብቡ። Human Rights Abuses Escalate In Sidama, Ethiopia, Following A Popular Dema

The Sidamas believe that there exist good and bad spirits. The good spirit, dancha Ayyaana, is identified as God's spirit, as the spirit coming from God. This manifests how Magano is perceived as being present in the people's daily life. Maganu Ayyaana, God’s Spirit, is presented as real and playing the role of giving life and blessings. Without Magano’s name, the spirit is not mentioned. One can certainly think that the hierarchical structure that exists within the community (i.e. ancestors - clan elders and religious leaders - parents - children) reflects the degree of the presence of Maganu Ayyaana. Consequently, a common ancestor is conceived as having Maganu Ayyaana abundantly and is made like divine. He lives with Magano and plays the role of a mediator between Magano and his people. Tribal elders and religious leaders are also filled with Maganu Ayyaana.

Sidama - Religion and Beliefs Introduction to Sidama Religion by Kifle WANSAMO (culled from www.sidamaconcern.com/country/religion_and_beliefs.htm) 1.Introduction 2.Elements of faith in the Sidama religion Belief in God Belief in spirits Belief in ancestors 3.The elements of Response in the Sidama Religion Morality Prayer & sacrifice Sacrifice Offered to Magano   Sacrifice Offered to the Ancestors  Offering Places 4.Conclusion Endnotes About the author 1. Introduction This paper results from the research project carried out in 1996. Different notable personalities, community leaders and elders were interviewed in different parts of the region. Through this work the author, a Sidama himself, hopes that the article will help those who are interested in carrying out further study in the field in the future. The presentation below is restricted to the foundational elements of the Sidamas’ faith and the way the Sidamas live out this faith. The Sidama nation is