Posts

የአዋሳው እሳት የወያኔ መጥፊያ ይሆናል!!!

Image
ከአስር ዓመታት በፊት “ሲዳማ ክልል ሁና ትደራጅ” የሚል ጥያቄ በማቅረባቸው በአንድ ቀን ውስጥ ከ60 በላይ የሆኑ የአዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በአጋዚ ጦር በግፍ ተጨፈጨፉ፤ በመቶዎች የሚቆጠሩ ለአካል ጉዳቶች ተዳረጉ፤ በርካቶች ታሰሩ። ከሰባት ዓመታት በፊት ደግሞ  - በምርጫ 97 ማግሥት – “ድምፃችን ይከበር” በማለታቸው እስካሁን ቁጥራቸው በትክክል የማይታወቅ የአዋሳ ወጣቶች ተገደሉ፤ በርካታ ወጣቶችና አዛውንት ታሰሩ፣ ተደበደቡ፣ ተጋዙ። ዛሬም አዋሳ በውጥረት ውስጥ ነች። የመለስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ ሠራዊት እንደለመደው የአዋሳን እና የአካባቢው ነዋሪዎች ሊገድል፣ ሊያቆስል፣ ሊያስር ዘምቷል። ከአዋሳ ወጣ ብላ በምትገኘው አለታ ጭኮ የመለስ ዜናዊ ፓሊሶች ነዋሪዎችን ገድለዋል፤ በርካቶችን አቁስለዋል። ነዋሪዎችም በፓሊሶች ለደረሰባቸው ጥቃት በወሰዱት የመከላከል እርምጃ አንድ ፓሊስ ሕይወቱን አጥቷል። የሚሰማቸው ጆሮ አላገኙም እንጂ ሕዝብን ከሕዝብ በማጣላት ሙያ የተካኑት  የመለስ ካድሬዎች “አዋሳ ከተማ ወደ ፌደራል ትጠቃለል  ያሉት ወላይታዎች ናቸው” እያሉ በማስወራት ላይ ናቸው። መለስ ዜናዊ የፈጠረው ዘርን ብቻ መሠረት ያደረገው “ፌደራሊዝም” በማር የተለወሰ መርዝ መሆኑ ባለፉት ሃያ ዓመታት በተግባር ያየነው ጉዳይ ነው። የመለስ ዜናዊ የውሸት ፌደራሊዝም ከሁሉም የአገራችን ክፍሎች በባሰ የተሳለቀበት “የደቡብ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት” በሚባለው የአገራችን ክፍል ነው። አዋሳ ደግሞ የዚህ የአቅጣጫ ስያሜ የተሰጠው “መንግሥት” መቀመጫ ናት። አዋሳ እና እሷ የምትወክለው “የደቡብ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት” የመለስ ዜናዊ ፌደራሊዝም አስከፊ ገጽታ ማሳያዎች ናቸው። በመለስ ዜናዊ ፌደራሊዝም ምክንያት ውቧ አዋሳ የግጭቶች

ኢሳት “ሰበር ዜና” የሲዳማ ወጣቶች “ሲወን” የሚል አዲስ የህቡዕ ድርጅት ዛሬ በአዋሳ መሰረቱ

ሰኔ ፳፫ (ሃያ ሶስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣  የግብርና ሰራተኞች፣ መምህራን፣ የክልሉ ፖሊስ ተወካዮች፣ የምክር ቤት አባላትና  እና ሌሎችም ከ 300 በላይ የሚሆኑ ወጣቶች ዛሬ በአዋሳ ከተማ በህቡእ ተሰባስበው የሲዳማ ወጣቶች ንቅናቄ የሚል ድርጅት መስረተዋል። በጉባኤው ላይ ከ22 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች የተወከሉ ወጣቶች የተገኙ ሲሆን፣ የትግል ስትራቴጂያቸውን እና አላማቸውን ለተሰብሳቢው ይፋ አድርገዋል። በከፍተኛ ሚስጢር በተካሄደው ጉባኤ ላይ የወጣቱ አመራሮች የሲዳማ ህዝብ ማንነቱን ለማረጋገጥ የሚያደረገውን ትግል ወጣቶቹ ወደ ፊት ለመግፋት መወሰናቸውን የገለጡ ሲሆን ፣ የመጨረሻ ግባቸው ኢትዮጵያን አሁን ከገባችበት ፈተና ለማላቀቅ ትግል ማድረግ መሆኑን ገልጠዋል። የወጣቶቹ አመራሮች የተለያዩ ብሄረሰብ ተወካዮችን ለመጥራት የተገደዱትም አላማቸው አካባቢያዊ ሳይሆን ብሄራዊ አጀንዳ ያለው መሆኑን ለማሳየት ነው ብለዋል። በጉባኤው ላይ የወላይታ ተወካይ ” እኛ ወንድማማች ህዝብ ነን፤ ኢትዮጵያዊነታችን ይበልጣል፣ ሀይለማርያም ደሳለኝ በሰራው ስህተት ወላይታ በሙሉ በሲዳማ የሚጠላበት እና የምንለያይበት ምክንያት የለም ፣ ሀይለማርያም በምንም አይነት መልኩ ወላይታን አይወክልም፤ ስለዚህ በእርሱ አይን ባታዩን፣ አብረን ብንሰራ ይህችን አገር እናሳድጋለን፣ ከገባችብት ችግር እናወጣለን” ብሎአል። የንቅናቄው አመራሮች “የእኛ ትግል የብሄር ጥያቄ አይደለም ፤ የአማራ፣ የኦሮሞ፣ እና የሌሎች ብሄርና ብሄረሰቦችን ተወካዮችን የጋበዝነውም አላማችን ብሄራዊ መሆኑን ለማሳየት ነው፣ አሁን የሲዳማን ጥያቄ አንስተናል ትግላችን ግን በዚህ አያቆምም፣ አብረን ለኢትዮጵያ ነጻነት እንታገላለን” የሚል መልስ ሰጥተዋል።

ሲዳማ ውስጥ ሰዎች እየተራቡ ነው፡ህጻናት በተመጠጠነ ምግብ እጦት ለተለያዩ በሽታዎች እየተጋለጡ ነው።

ሲዳማ በታሪኩ  የተራበባቸው ግዚያት ብዙም ኣይደለም። ሲዳማ መራብ የጀመረውም ከቅርብ ኣመታት ወዲህ ነው። ሲዳማ ከሚመገበው የምግብ ኣይነት ማለትም እንሴት ካለው ደርቅን የመቋቋም ኣቅም የተነሳ ኢትዮጵያን በተደጋጋሚ የሚያጠቃውና በተለያዩ መዝገቤ ቃላት ለኣገሪቱ እስከ ብያኔ መስጫነት እያገለገለ ያለው ረሃብ ብዙ ጊዜ የሲዳማን ኣካባቢ ኣይዳፈሪም ነበር። ታዲያ ዛሬ ዛሬ ያ ታሪክ ተቀይሮ የሲዳማ ህዝብ እየተራበ እና የውጭ እርዳታ መጠባበቅ መጀመሩ እየተነገረ ነው። ከዛሬ ሰባት እና ስምንት ኣመታታ በፊት የሲዳማ ህጻናት በተለይ በቦርቻና በሽቤዲኖ ወረዳዎች ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ በተመጣጠኔ ምግብ እጦት ለበሽታ ተዳርገው እንደነበር ይታወሳል፤ በወቅቱ ኣለም ኣቀፍ ድርጅቶች ባደረጉት ከፍተኛ ህይወት የመታደግ ርብርብ የበርካታ ህጻናትን ህይወት ለመታደግ ተችሏል። የኣከባቢው ባለስልጣናት ላለፉት ኣስር ኣመታት በኣከባቢው የምግብ ዋስትናን በተመለከተ  ይህ ነው የሚባል ስራ ባለመስራቻቸው  ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ኣካባቢ በድጋሚ በረሃብ መጠቃቱን እና ህጻናትም በተመጠጠነ ምግብ እጥረት ተጠቅተው ወደ እርዳታ  መስጫ ጣቢያዎች በመጉረፍ ላይ መሆናቸውን የተለያዩ ኣለም ኣቀፍ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች በሪፖርታቸው እያመለከቱ ነው። በቦርቻ ወረዳ ህጻናት በተመጣጠኔ ምግብ እጥረት በየትምህርት ቤቶች ተስላፍልፈው እየወደቁ መሆ ናቸው እና የበሰባቸው ደግሞ ወደ ማገገሚባ ጣቢያዎች በመግባት ላይ ናቸው። በየጣቢያዎቹ ህጻናቱን ይዘው የመጡ እናቶች እንደምሉት ከሆነ በኣከባቢው ካለው ድርቅ የተነሳ ልጆ ቻቸውን መመገብ ኣልቻሉም። ወደ ኣካባቢው በኣስቸኳይ የምግብ እርዳታ ካልተላከበሰው ህይወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ልደርስ እንደምችል ኣለም ኣቀፍ ድርጅቶች በሪፖርታቸው ኣመልክቷል። ሪፖር

Complementary feeding: Patterns and practices in Sidama, Southern Ethiopia

ABSTRACT Complementary feeding is important for healthy growth of infants after 6 months of age. The purpose of the study was to understand the pattern of complementary feeding in the Sidama region of southern Ethiopia. We surveyed mothers about breastfeeding, complementary feeding practices and beliefs, and maternal characteristics. Weight and length of infants were taken and converted to z-scores using WHO software, and hemoglobin was assessed by HemoCue®. Of the 96 infants (age: 9.45 ± .50 months), 18% had a length for age z-score <–3 and 22% had a length z-score between –3 and –2. Males were more likely to be malnourished than females (p=.009). Iron supplements after birth were reported by 82%. All the infants were currently breastfed and 91% of males and 86% of females had received solid foods within the last 24 hours; twice on average. The most commonly fed items were water (82%); corn bread (65%) and animal milk (28%). Less than 2% of infants were given yellow or green ve

ሲዳሙ ዎርባሆ ዎርብማስ ኩሌ ኣይራዳ ጎባሆ

Image
ሲዳሙ ዎርባሆ ዎርብማስ ኩሌ ኣይራዳ ጎባሆ