Posts

ሲዳሙ ዎርባሆ ዎርብማስ ኩሌ ኣይራዳ ጎባሆ

Image
ሲዳሙ ዎርባሆ ዎርብማስ ኩሌ ኣይራዳ ጎባሆ 

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ያቋቋመዉ የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ስርጭቱን ጀመረ

Image
ሃዋሳ ሰኔ 21/2004 የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ከ2 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ በዋናው ግቢ ያቋቋመው የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ትናንት ተመርቆ ስርጭቱን በይፋ ጀመረ፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሴፍ ማሞ የሬዲዮ ጣቢያውን ለአገልግሎት ሲከፍቱ እንደተናገሩት የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያዉን ለማቋቋም የተቻለዉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ ባደረገዉ ድጋፍና በዩኒቨርሲቲዉ ጥረት ነዉ ። በአሁኑ ጊዜ የጣቢያዉ የስርጭት አቅም 50 ኪሎ ሜትር ሬዲዬስ የሚሸፍን ሲሆን ወደፊትም ይህንን አድማሱን በማስፋት የተጠቃሚዉን ህብረተሰብ ቁጥር ለማሳደግ እቅድ ተይዟል ብለዋል ። የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ በተለይ የመማር ማስተማሩ ስራ ከምርምር፣ ከዕውቀትና ከቴክኖሎጂ ሽግግር ጋር አያይዞ ለእድገትና ልማት የሚበጁ መረጃዎችን በማስተላለፍ ጠቃሚ አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታዉቀዋል ። ህብረተሰቡ በሬዲዮ ጣቢያው ተጠቅሞ ጥያቄ የሚያቀርብበት፣ መረጃ የሚሰጥበት፣ ስራዉን የሚገመግምበት፣ ያሉትን ክፍተቶች የሚጠቁምበት እንደሚሆንም ያላቸዉን እምነት አሳስበዋል ። ዩኒቨርሰቲው በቅርቡ በጋዜጠኝነትና ማስ ኮሙኒኬሽን ለከፈተው አዲስ ፕሮግራም የተግባር መለማመጃ በመሆን ጭምር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ዶክተር ዮሴፍ አስታዉቀዋል ። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ተወካይ ሚስተር ሮበርት ፖስት/m.r robert post /በበኩላቸው መንግስታቸው የሀገሪቱን ግብርና፣ ትምህርት፣ ጤና፣ በተለይ ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከልና የእናቶች ጤንነትን ለማጎልበት የሚረዱ ድጋፎችን እያደረገ መሆኑን አስታዉቀዋል። ከዚህም ባሻገር የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ለማሰፋፋት በሚደረገዉ ጥረት ከአሁን ቀደም ለሀሮማያ ዩኒቨርስቲ አሁን ደግሞ ለሀዋሳ ዩኒቨርስቲ መንግስታቸዉ ድጋፍ ማድረጉን ገልጠዋል። ለወደፊትም የ

The Oromo and Sidama Peoples’ Historical and Neighbourly Relation Cannot Be Dented by the TPLF Plots

Image
OLF and SLF Joint Statement June 29, 2012 The Tigrian Peoples Liberation Front (TPLF) regime has relentlessly pursued the ‘divide and rule’ policy to prolong its grip on power. The regime has initiated conflict between different nations, nationalities and peoples at different times and places, since it came to power, causing destruction of thousands of lives and millions of dollars worth properties. This anti peace and brutal regime, pursuant to its standing policy, has been engaged in overtly and covertly instigating conflict between the Oromo and the Sidama peoples. Accordingly it has managed to instigate conflict in the district of Riimaa Dhaadessaa between the Oromo people in Ajje sub‐zone of Arsi Zone and the Sidama people in Hawasa subzone of Sidama Zone. Loss of lives and property has been reported due to this conflict initiated by the agents of the regime on both sides. The motive of the regime in initiating this conflict is consistent with its hitherto policy else

Ethiopia: Awassa Residents Walked Out Of a High Profile Meeting

27 June 2012 [ESAT] Reports coming to our news desk suggest the political turmoil in the Southern Nations, Nationalities, and Peoples states if far from over. Just yesterday residents of Awassa town who were called for a meeting with the regional state’s president had to walk out on him after he bluntly declared that Sidamas’ struggle for statehood is a wishful thinking. Other ethnicities living in Awassa say ethnic Sidamas have never felt antagonistic towards them. Instead they accuse the regional state government for the political controversy and ethnic tension pervading in the zone and Awassa city. They accuse of the regional government of litany of contradicting laws and what the residents termed unhelpful political propaganda. Passions are running high. One respected senior citizen of ethnic Sidama origin declared on the meeting that the demand for statehood is the most important agenda for Sidamas and the struggle will continue till that last man standing. One activist wh

የጭኮ እና የይርጋለም ህንጻዎች መፈክሮች ተውበው ታዩ፣ መፈክሮችን ለማጥፋት ህንጻዎች እንዲፈርሱ ተደርጓል

ሰኔ ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በጭኮና በይርጋለም ከተሞች ዛሬ ጠዋት የታየው ነገር በከተማዋ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ነው ይላል ዘጋቢያችን።  ሰላም የራቀውና በሀዘን ድባብ ላይ የሚገኘው የከተማው ህዝብ ከቤቱ በጧት ሲወጣ የጠበቀው  እንደ ሰሞኑ ፍርሀትና ጭንቀት ሳይሆን ደስታና ተስፋ ነበር።  በከተማዋ የሚገኙ ህንጻዎች  ሁሉም በሚባል ደረጃ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ሌሊቱን በሙሉ  በደማቅ ቀለማት ሲሸለሙ አድረዋል። ህዝቡም በግድግዳዎቹ ላይ የተጻፉትን መፈክሮች ለማየት እየተደዋዋለ ወደ አደባባዩ ጎረፈ። የሚይዙት የጠፋቸው የመንግስት ባለስልጣናት እና ፖሊሶች መፈክሮችን በውሀ ለማጥፋት ቢሞክሩም አልተሳካላቸውም። ተስፋ በቆረጠ ስሜትም ጽሁፎችን ለማጥፋት የፊት ግድግዳዎች መፍረስ እንደገና መልሰውም በስሚንቶ መለሰን ነበረባቸው። ፖሊሶች የህንጻ መቦርቦሪያ ማሽኖች እየያዙ በየህንጻዎች ላይ በመውጣት ሲቦረቡሩ ፣ ሲለስኑ የከተማው ህዝብም በፖሊሶች ድርጊት ይዝናና ነበር። ከ 10 በላይ መፈክሮች በከተማዋ አስፓልት ላይም ተጽፈው ነበር። ፖሊሶችም መኪኖችን አስቁመው አስፓልቱን በጋዝ ሲወለውሉ ውለዋል። ዘጋቢያችን በጭኮ ወረዳ በግድግዳዎች ላይ ከተጻፉት መፈክሮች መካከል የተወሰኑት እንደሚገኙበት ገልጧል።፡” በጭኮ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ” ሽፈራው ሽጉጤ የሲዳማን ህዝብ አይወክልም፣ የሲዳማ ህዝብ ጥያቄ ይመለስ፣ ጥያቄያችን ሳይመለስ ትግላችን አይቋረጥም” ይላል። ከተማ መሀከል ከተጻፉ መፈክሮች መካከል ” የሲዳማ ህዝብ ጥያቄ ይመለስ ” የሚል ተጽፎአል። በከተማዋ መናሀሪያ ላይ ደግሞ ” አዋሳና ሲዳማ አይነጣጠሉም “፣   የኢህአዴግ ካድሬዎች የሲዳማን ህዝብ ደም ማፍሰስ ያቁሙ፣ የሲዳማ ተወላጆች የወገኖቻቸውን ደም ማፍሰስ ያቁሙ፣ ሲ