Posts

የሐዋሳ ማራቶን ታቅዷል

Image
.ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ  በሐዋሳ ዓለም አቀፍ ደረጃ ሊኖረው የሚችል የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ማቀዱ ታወቀ፡፡ የሃዋሣ ከተማ ዓለምአቀፍ ደረጃ ያለው የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ተስማሚ አየርና የመሮጫ ጐዳና ያላት ሲሆን በ2013 የመጀመሪያ ማራቶንን ለማካሄድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ላይ እየተሯሯጠ ነው፡፡  ባለፈው ሳምንት በሐዋሳ ከእንግሊዝ ሕፃናት አድን ድርጅት ጋር በመተባበር ‹‹ሁሉም›› በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር የተካሄደው በርካታ የውጭ አገር እና የከተማውን ህዝብ በማሳተፍ ነበር፡፡ የውድድሩ አዘጋጆች እንደገለፁት ከ60 በላይ የውጭ አገር ተሳታፊዎች ከዩናይትድ ;;;; ጀርመንና ጣሊያን በመምጣት ተሳትፈዋል፡፡ ባለፈው እሑድ በዋናው የግማሽ ማራቶን ውድድር ላለፉት ሁለት ዓመታት አሸናፊ የነበሩት ኬንያውያን  አልተሳካላቸውም፡፡ኢትዮጵያውያንና ኬንያውያን ታዋቂ አትሌቶች በተሳተፉበት የሴቶች 21 ኪሎ ሜትር የማረሚያ ቤቶቿ አትሌት ዘይቱና አረዋ ርቀቱን 1 ሰዓት 13 ደቂቃ 40 ሰከንድ አጠናቃ ስታሸንፍ፣ ሁለተኛ የማረሚያ ቤቶቿ ጽጌረዳ ግርማ ሦስተኛ ቀነኔ ሆነዋል፡፡ በወንዶች ምድብ የግል ተወዳዳሪው ሀብታሙ አሰፋ 1 ሰዓት 03 ደቂቃ፣ 38 ሰከንድ በማጠናቀቅ አንደኛ ሲወጣ፣ ስንታየሁ መርጋና ፀጋዬ አሰፋ ከኦሮሚያ ፖሊስና በግል ሁለተኛና ሦስተኛ ሆነው የብርና ነሐስ ተሸላሚ ሆነዋል፡፡ በሁለቱም ጾታ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ በመውጣት ያጠናቀቁ አትሌቶች የአሥራ አራት፣ የሰባት እና የሦስት ሺሕ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ በሌላ በኩል በታዋቂ አትሌቶች መካከል በተደረገው ሰባት ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ሴቶች፣ ፀጋ ደሳለኝ ቀዳሚ ሆና ስታጠናቅቅ ሁለተኛና ሦስተኛ የወጡት ደግሞ ትዕግስት ተካና ሃና አሕመድ ናቸው፡

Habtamu Assefa and Zeytuna Areb win Hawassa Half Marathon

Image
    Hawassa, Ethiopia   - Habtamu Assefa and Zeytuna Areb scooped the top prizes at the 3rd edition of the Every One Half Marathon Races staged at Haile Resort in Hawassa on Sunday. Areb, a member of the Federal Prisons club and who trains alongside Dire Tune and Teyba Erkesso, won in a time of 1:13:40. Assefa, who has previously raced abroad as part of Gertaneh Tessemas global club, won a closer duel with Sintayehu Merga, breaking clear in the final kilometer of the race before reaching the line in 1:03:38. Merga clocked 1:03:49. Haile Gebrselassie awarded the prizes to all race winners at the event which included a mass 7km race for 2000 participants, a non-elite race over 21km and a series of children’s races. Note: Hawassa is at 1700 metres above sea level. Leading RESULTS: Men - 1. Habtamu Assefa 1:03:38 2. Sintayehu Merga 1:03:49 3. Tsegaye Assefa 1:04:02 Women 1. Zeytuna Areb 1:13:40 2. Tsegereda Girma 1:14:03 3. Keneni Assefa 1:14:12

“አፊኒ”

Image
ሚያዝያ መካተቻ ላይ ሐዋሳ ከተማ የዘለቁት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አገራችንን እንወቅ ክበብ አባላት ከተፈጥሯዊና ታሪካዊ መስህብ ቦታዎች ጉብኝታቸው ባሻገር ያከናወኑት ዐቢይ ተግባር ችግኝ ተከላ ነበር፡፡ ዘላቂ የቱሪዝም ልማት ተግባራዊነትን ከአካባቢ ጥበቃ አንፃር ዕውን ለማድረግ አንዱ መገለጫው ዛፍ ተከላ እንደመሆኑ፣ የሐዋሳ ከተማ ልዩ መገለጫ የኾነው ሐዋሳ ሐይቅ ህልውናውን ለመጠበቅ በራስጌው ያለውን የታቦር ተራራ ደን ለማልበስ ይረዳ ዘንድ የክበቡ አባላት የችግኝ ተከላውን አካሒደዋል፡፡ ችግኙ የተተከለባት ሐዋሳ ከ52 ዓመት በፊት በልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም ስትመሠረት ስሟን ያገኘችው ከሐይቁ መጠርያ ነው፡፡  በሲዳማ ዞን ውስጥ የምትገኘውና ከአዲስ አበባ 273 ኪሎ ሜትር የምትርቀው ሐዋሳ በምዕራብ ሐዋሳ ሐይቅ፣ በደቡብ ሐዋሳ ዙርያና ሸበዲኖ ወረዳዎችን በምሥራቅ ወንዶገነት ወረዳ፣ በሰሜን ሻሸመኔ ይከቧታል፡፡   ከባሕር ወለል 1685 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኘው ሐይቁ የተለያዩ የዓሣ ዝርያዎች እንደአምባዛ ቆሮሶ፣ ቤሩስ ዓይነቶች አሉበት፡፡ አዕዋፋትና የዱር እንስሳትም በአካባቢው ይገኛሉ፡፡ ከአካባቢው ጋር ተስማሚ የሆነ ቱሪዝም ለማስፋፋት፣ ብዝሃ ሕይወትን ለመጠበቅ በአካባቢው የሚገኘውን ታቦር ተራራ በደን መሸፈን አስፈልጓል፡፡ በየጊዜው እንክብካቤ እየተደረገለት በመሆኑም ተራቁቶ የነበረው ታቦር አሁን መልክ እየያዘ ነው፡፡  “ለፍቅር ሐይቁ ውበት ዋስትና የታቦር ገላ በዕጸዋት መሸፈን አለበት” የሚለውን የኅብረተሰቡ አገላለጽ ይበልታ ለመስጠት የተካሔደውን የሚያዝያ 28 ቀን 2004 ዓ.ም. የችግኝ ተከላ ያስተባበረው በሐዋሳ ከተማ የሚገኘው አፊኒ ኢኒሼቲቭ ዴቨሎፕመንት ፎረም ነው፡፡ ችግኝ ተከላውን ሲያስተባብር የነበረውን የፎረሙን ዳይሬክተር አቶ አራርሶ ገረ

የሲዳማ ፓርቲዎች ህብረት ለነፃነት እና ለፊትህ በኢትዮጵያውን ላይ እየደረሰ ያለውን የፖለቲካና የሰብኣዊ መብት ኣፈና ለመዋጋት በኣለም ላይ ያሉ ኢትዮጵያውን ሁሉ ሆ! ብለው እንዲነሱ ጥር ኣቀረበ:: የኢህኣዴግ ቅጥረኞች ሎቄ ላይ በንፁሃን ሲዳማዎች ላይ የፈጸሙት ጭፍጨፋ ኣስረኛው ኣመት በነገው እለት ታስቦ እንደምውል ኣስታውቋል::

New The 10th Anniversary of the Loqqe Massacre of Sidama Civilians Coincides with the Formation of ‘United Sidama Parties for Freedom and Justice’ USPFJ! Press Release by ‘USPFJ’ May 24, 2012 The Loqqe Massacre of the Sidama Civilians, On May 24, 2002, Sidama people of all walks of life staged on a peaceful, nonviolent and  unarmed demonstration claiming their unconditional rights for regional autonomy that was  accorded to the nations whose population is significantly smaller than that of theirs. The  current estimated population of Sidama is over 5.5m. Despite their peaceful demand for  regional autonomy, the demonstrators were met with live ammunitions from the army and the police forces that were assigned to monitor the protest. The regime’s political leadership  from Sidama Zone, Southern Ethiopia Nations and Nationalities and People’s Regional State  up to the central government carefully planned and managed the massacre.  Up to 100 Sidama demonstrators from whom

Moves to twin Bath with Ethiopian city of Hawassa

Image
Bath City  the city of Hawassa A proposal to twin Bath with a city in Ethiopia has been discussed by councillors. The Ethiopian ambassador Berhanu Kebede visited the city this week to meet the Mayor of Bath and discuss the possibility of a twinning arrangement with the city of Hawassa. ​ He was taken to Fairfield House, in Newbridge, which was the home of Ethiopian Emperor Haile Selassie during an exile in the UK between 1936 and 1941. It is this historic link which is the driving force behind the proposal to secure a formal bond between Bath and the African city. Mr Kebede said: "We know this history of this city and how our emperor used to live here and we want to establish a relationship with this historic city. "I have heard from people that the emperor was thankful to the people of Bath during his time of trials and the people of Bath gave him full hospitality and support." He added that there were common links between Hawassa